Admas lottery
Статистика- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 4
- Всего постов
- 31
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 3 588
- 1/48двое суток
- 4 111
- 1/72трое суток
- 4 434
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
መደበኛ ሎተሪ 1770ኛ ነሐሴ 07 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዕድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል::
በአዊ ዞን የኮሰበር ነዋሪ የሆኑት አቶ ጌታቸው ሽፈራው በቆረጡት 49ኛ ዙር አድማስ ዲጅታል በ1ኛው ዕጣ የ4 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ አቶ ጌታቸው በንግድ ስራ የተሰማሩ ሲሆን የደረሳቸውን ገንዘብ ንግዳቸውን ለማጠናከር እንደሚያውሉት በቢሮአችን በነበራቸው ቆይታ ወቅት ገልፀውልናል፡፡
በአርሲ ሄጦሳ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ደሜ አለማየሁ በቆረጡት ሚሊየን ሎተሪ በ6ኛው ዕጣ በግማሽ ቲኬት የ2 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ ወ/ሮ ደሜ የቤት እመቤት ሲሆኑ የደረሳቸው ገንዘብ ቤት ለመግዣ እንደሚያውሉት በቢሮአችን በነበራቸው ቆይታ ወቅት ገልፀውልናል፡፡
የባህርዳር ነዋሪ የሆኑት አቶ ዜና ገ/መስቀል በቆረጡት ዝሆን ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ3 ሚሊየን ብር እድለኛ ሆነዋል፡፡ አቶ ዜና በማሽነሪ ንግድ የተሰማሩ ሲሆን የደረሳቸውን ገንዘብ የባንክ ዕዳቸውን ለመክፈል እንደሚያውሉት በቢሮአችን ቆይታ ገልፀውልናል፡፡
በአርሲ ሄጦሳ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ደሜ አለማየሁ በቆረጡት ሚሊየን ሎተሪ በ6ኛው ዕጣ በግማሽ ቲኬት የ2 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ ወ/ሮ ደሜ የቤት እመቤት ሲሆኑ የደረሳቸው ገንዘብ ቤት ለመግዣ እንደሚያውሉት በቢሮአችን በነበራቸው ቆይታ ወቅት ገልፀውልናል፡፡
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 50 በገበያ ላይ ነው ! በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ሰዓት የእጅ ስልክዎን በመጠቀም 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም ቴሌ ብር በመጠቀም በ10 ብር ይቁረጡ፡፡ አሁኑኑ ይቁረጡና ዕድለኛ ይሁኑ፡፡ በ1️⃣ኛው ዕጣ 4️⃣ ሚሊየን ብር በ2️⃣ኛው ዕጣ 2️⃣ ሚሊየን ብር በ3️⃣ኛው ዕጣ 1️⃣ሚሊየን ብር እና ሌሎች ዕጣዎችን ይዟል ፡፡ መልካም ዕድል! የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 50 በገበያ ላይ ነው ! በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ሰዓት የእጅ ስልክዎን በመጠቀም 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም ቴሌ ብር በመጠቀም በ10 ብር ይቁረጡ፡፡ አሁኑኑ ይቁረጡና ዕድለኛ ይሁኑ፡፡ በ1️⃣ኛው ዕጣ 4️⃣ ሚሊየን ብር በ2️⃣ኛው ዕጣ 2️⃣ ሚሊየን ብር በ3️⃣ኛው ዕጣ 1️⃣ሚሊየን ብር እና ሌሎች ዕጣዎችን ይዟል ፡፡ መልካም ዕድል! የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
አድማስ ዲጅታል ሎተሪ መደብ 049 ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዕድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል:: https://t.me/Admas_lottery12
አድማስ ዲጅታል ሎተሪ መደብ 049 ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዕድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል:: https://t.me/Admas_lottery12
አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 50 በገበያ ላይ ነው ! በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ሰዓት የእጅ ስልክዎን በመጠቀም 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም ቴሌ ብር በመጠቀም በ10 ብር ይቁረጡ፡፡ አሁኑኑ ይቁረጡና ዕድለኛ ይሁኑ፡፡ በ1️⃣ኛው ዕጣ 4️⃣ ሚሊየን ብር በ2️⃣ኛው ዕጣ 2️⃣ ሚሊየን ብር በ3️⃣ኛው ዕጣ 1️⃣ሚሊየን ብር እና ሌሎች ዕጣዎችን ይዟል ፡፡ መልካም ዕድል! የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
የጅንካ ነዋሪ እና ሹፌርነት ሙያ የሚተዳደሩት አቶ ታደለ ጌታሁን በቆረጡት ሚሊየን ሎተሪ በ5ኛ ዕጣ በነጠላ ትኬት 1 ሚሊየን 5 መቶ ሺህ ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ አቶ ታደለ በደረሳቸው ገንዘብ በሾፌርነት ስራቸው በተጓዳኝ የግል ቢዝነስ ለመጀመር እቅድ እንዳላቸው በቢሮአችን በነበራቸው ቆይታ ገልፀውልናል፡፡
በአዲስ አበባ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ዘለቀ በዛወርቅ በቆረጡት ሚሊየን ሎተሪ በ8ኛ ዕጣ የአንድ ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆነዋል፡፡ አቶ ዘለቀ በሾፌርነት ሙያ የሚተዳደሩ ሲሆን በደረሳቸው ገንዘብ ወደ ንግድ ለመሰማራት እንዳሰቡ ገልፀውልናል፡፡
ደረሠ ደረሠ ደረሠ አድማስ ዲጂታል ሎተሪ መደብ 49 መውጫው ቀን ደረሠ። ማን ያውቃል እድለኛው እርስዎ ሊሆኑ ይችላሉ ትኬቱን ዛሬውኑ ይቁረጡ፡፡ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
የጎንደር ነዋሪው ወጣት ኤልያስ ነጋሽ በቆረጠው አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በ4ኛው ዕጣ የ7 መቶ ሺህ ብር እድለኛ ሆኗል፡፡ ወጣት ኤልያስ በግብርና ሙያ የሚተዳደር ሲሆን በደረሰው ገንዘብ ላይ በመጨመር ቤት እንደሚሰራበት በቢሮአችን በነበረው ቆይታ ገልጾልናል፡፡
የወለጋ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ገነት ክንዱ አዲስ አበባ ለሥራ በመጡበት አጋጣሚ በቆረጡት ሚሊየን ሎተሪ በ5ኛ ዕጣ የ3ሚሊየን ብር እድለኛ ሆነዋል፡፡ ወ/ሮ ገነት አትክልቶችን በመንገድ የሚተዳደሩ ሲሆን የደረሳቸውን ገንዘብ ለዚሁ ሥራ ማጠናከሪያ እንደሚያውሉት በቢሮአችን በነበራቸው ቆይታ ገልጸውልናል፡፡
የ49ኛው ዙር አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በገበያ ላይ ነው ቆርጠዋል! በየወሩ በርካታ ዕድለኞችን በሽልማት እያንበሸበሸ የሚገኘው አድማስ ዲጂታል ሎተሪ በዚህ ወርም 49ኛ ዙር በመድረስ የ4️⃣ ሚሊየን ብር፣ የ2️⃣ ሚሊየን ብር ፣የ1️⃣ሚሊየን ብር እና ሌሎች በርካታ ሽልማቶችን በመያዝ በገበያ ላይ ነው ፡፡ የእጅ ስልክዎን በመጠቀም 605 ላይ ማንኛውም ፊደል በመላክ ወይም ቴሌ ብር በመጠቀም በ10 ብር ይሞክሩት፡፡ መልካም ዕድል ! የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
በወላይታ በኪንዶ ዲዳይ ወረዳ ነዋሪ የሆነው ወጣት ደረሰ ጨመሳ በቆረጠው ሚሊየን ሎተሪ በ1ኛ ዕጣ በግማሽ ቲኬት 25 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆኗል፡፡ ወጣት ደረሰ ልብስ በማዞር በአነስተኛ ንግድ የሚተዳደር ሲሆን የደረሰውን ገንዘብ ቤት ለመግዣ እንደሚያውለው በቢሮአችን በነበረው ቆይታ ገልጾልናል፡፡
አድማስ ዲጅታል ሎተሪ መደብ 048 ሰኔ 26 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል፡፡
ብዙዎችን ሚሊየነር እያደረገ ያለዉን አድማስ ዲጅታል ሎተሪን በመቁረጥ እርሶም ሚሊየነር ይሁኑ፡፡ 605 ላይ ማንኛዉንም ፊደል በመላክ ወይም በቴሌብር በመቁረጥ ዕድልዎን ይሞክሩ፡፡ በ1️⃣ኛው ዕጣ 4️⃣ ሚሊየን ብር በ2️⃣ኛው ዕጣ 2️⃣ ሚሊየን ብር በ3️⃣ኛው ዕጣ 1️⃣ሚሊየን ብር እና ሌሎች ዕጣዎችን ይዟል ፡፡ መልካም ዕድል! የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር