University Christian Students
Статистика𝕌𝕟𝕚𝕧𝕖𝕣𝕤𝕚𝕥𝕪 ℂ𝕙𝕣𝕚𝕤𝕥𝕚𝕒𝕟 𝕊𝕥𝕦𝕕𝕖𝕟𝕥 ይህ ቻናል ለመላው ክርስቲያን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ታስቦ የተከፈተ ሲሆን በዚህ ቻናል ተማሪዎችን እንዲሁም በግቢያችን ውስጥ የሚገኙ ክርስቲያን ህብረት (fellow) ያተኮሩ የተለያዩ መንፈሳዊ ይዘቶችን ወደእናንተ ያደርሳል። ሁላቹሁም ተቀላቀሉ ለሌሎችም share በማድረግ የአገልግሎቱ ተካፋይ ይሁኑ
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 6
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- Категория
- Образование
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 124
- 1/48двое суток
- 142
- 1/72трое суток
- 153
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
https://c.org/C4V6Vpp9MR a little support to our women ወደ አደባባይ ያልወጣች፣ ያልሰማናት ያላየናት ብዙ ሄቨን ትኖራለችና ድምጽ እንሁንላቸው🙏
ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ፥ ያሳያል። — 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:15-16 Amharic Bible Bot
እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። — የማቴዎስ ወንጌል 11:28 Amharic Bible Bot
@YtbAudioBot
"የኔ ፈጥኖ ደራሽ ሳዝንም አጽናኜ ስወድቅ የሚያነሳኝ አለው ባይ መድህኔ ድጋፌ ሆነልኝ አፍቃሪ ወዳጄ ጌታ ኢየሱስ ነው ረዳት ዘመዴ..." 🥹😭
የፊተኛውን ነገር አታስተውሉ፥ የጥንቱንም ነገር አታስቡ። — ትንቢተ ኢሳይያስ 43:18-19 Amharic Bible Bot
"በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚጀመር Relationship በቅድስና የሚቀጥል በጋብቻ የሚጠናቀቅ ይሄ የክርስቲያን ማንነቱ ነው🙌:: " በዚህ ሕይወት መባረክ ይሁንልን❤️::
ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። — ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:6 Amharic Bible Bot
አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፤ እንደ ምሕረትህም ብዛት መተላለፌን ደምስስ። — መዝሙረ ዳዊት 51:1 Amharic Bible Bot
እግዚአብሔር ይወደናል ስንል በ ጊዜ ውስጥ የተገደበ ፍቅር አደለም ማለት የምትታመኑበት ፍቅር የለ አጥፍታችሁ ይቅር እንደምትባሉ እርግጠኛ የምትሆኑበት ፤ ይወደናል ይወደኛል ስትሉ እርግጠኛ የሆናችሁበት ደፍረን ከራሱ በላይ ነው የሚወደኝ የምትሉበት ፤ ደሞም የሆነበት ለማዳን ምን ላድርግ ሲል ከ ማንነቱ ዞር የሚል ያለ ስስት ማለት ለ ነፍሱ ሳይሳሳ ለእነሱ ከሆነ ብሎ የሚያደርግ ፤ ያለ ስስት። እኛን አይቶ ያልጀመረ ፍቅር ከራሱ የሆነ በራሱ። መፅሀፍ ቅዱስ ላይ እንዲህ የሚል ክፍል አለ “ቍጣዬ ከእርሱ ዘንድ ተመልሶአልና ዓመፃቸውን እፈውሳለሁ፥ በገዛ ፈቃዴ እወድዳቸዋለሁ።” — ሆሴዕ 14፥4 ይህን የሚለው በደላቸውን ከዘረዘረ በኋላ ነው። የተበደለውን በደል ቆጥሮ ሲጨርስ በ ግን አሁንም እወዳችኋለው የሚጨርስ ብቸኛው አምላክ ። በእውነት እግዚአብሔር በጣም ነው የሚወደን መስዋዕትነቱ ምህረቱ የፍቅሩ ነፀብራቅ ነው እግዚአብሔር ይወደናል እግዚአብሔር እያንዳንዳችሁን በጣም ከራሱ በላይ ይወዳችኋል እናንተን አይቶ ያልጀመረ ፍቅር ነው ለእናንተ ያለው እንዲሁ ነው በቃ ውድድ የሚያደርጋችሁ ውድድ ከራሱ በላይ ውድድ ነው የሚያደርጋችሁ 🥺 እግዚአብሔር እንዲሁ ይወዳችኋል እሺ
ፈሪ ልብ ላላቸው። እነሆ፥ አምላካችሁ በበቀል በእግዚአብሔርም ብድራት ይመጣልና፥ መጥቶም ያድናችኋልና በርቱ፥ አትፍሩ በሉአቸው። — ትንቢተ ኢሳይያስ 35:4 Amharic Bible Bot
እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው። — ወደ ዕብራውያን 11:1 Amharic Bible Bot
✍ "አቃረነኝ" 🎴 ናትናኤል አበበ ናትናኤል አበበ | @Hiyaw_Kidan ♥️የገጣሚያን መድረክ 💐@mezmuroch1💐
እግዚአብሔርም ለድሆች መጠጊያ ሆናቸው፥ እርሱም በመከራቸው ጊዜ ረዳታቸው ነው። — መዝሙረ ዳዊት 9:9-10 Amharic Bible Bot
ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ። — ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 4:13 Amharic Bible Bot
አንተን ተስፋ የሚያደርጉ አያፍሩም፤ በከንቱ የሚገበዙ ያፍራሉ። — መዝሙረ ዳዊት 25:3 Amharic Bible Bot
ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ፥ ያሳያል። — 1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 6:15-16 Amharic Bible Bot
እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። — 1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 5:7 Amharic Bible Bot
ነፍሴን እረፍት እረፍት እረፍት ይሰማታል ዋስትና ካለው ጋር ፍቅር ጀምሯታል ስጋት አይገባኝም ምን ይመጣ ብዬ የቅርብ የልብ ወዳጅ አንተን ተከትዬ 🙌🙌🙌
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው። — መጽሐፈ ምሳሌ 9:10 Amharic Bible Bot