የቢሻን ጉራቻ ከተማ እግር ኳስ ፕሮጀክት
Статистика- Последний пост
- 13 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 28
- 1/48двое суток
- 32
- 1/72трое суток
- 34
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ነገ ጠዋት 2:00 ሰዓት በእግር ኳስ እስፖርት ምልመላ ስለሚያደርግ እድሜያቸሁ U17 አመት በታች የሆናችሁ ታዳጊዋች በሀዋሳ ኢንትርናሽናል ስታዲየም በጠዋት 2:00 ሰዓት ላይ የፋይዳ መታውቂያ ይዛችሁ እንድትቀርቡ
ማሳሰቢያ ለB እና ለC የቲማችን አባላት የቄራ U17 U15 U13 screen out (እስክሪን አውት) ሐሙስ ከጠዋቱ 1:00 ሲል ትምህርት ቤት በር ተገናኝተን እንሄዳለን
ውድ የቢሻን ጉራቻ ክ/ከተማ እግር ኳስ ክለቦች የምዝገባ ቦታ ውስን በመሆኑ እና የመጨረሻ የመመዝገቢያ ጊዜ ነገ ማለትም ነሀሴ 5/12/2018 ዓ/ም በመሆኑ በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ ስንል በአክብሮት እንገልፃለን።
የቢሻን ካፕ ምዝገባ ከቀን: ሐምሌ 30/11/2018 እስከ ነሀሴ 05/12/2018 ዓ/ም እንደሆነ ይታወቃል ኦዳ የመጀመሪያ ተመዝጋቢ ሆንዋል
90,000 የሚለው የፅሁፍ ስህተት በመሆኑ ከይቅርታ ጋር 9000 በሚል እንዲስተካከል
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
ካዮ ፔንሲዮን (ሀሁ) 1 - 0 አሮማ ብላቴ አለቀ ውጤቱን ተከትሎ አሮማ ብላቴ ና ካዮ ፔንሲዮን ተያይዘው ማለፍ ችለዋል ይህም የሆነበት ምክንየት ጊዮርጊሳ ፕሮጀክት ና አሮማ ብላቴ እኩል ነጥብ ና ተመሳሳይ ጎል ያላቸው ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ቡድኖች ዕርስ በዕርስ በተገናኘ ስለሚል በእርስ በእርስ ግንኙነታቸው አሮማ ስላሸነፈ 16 ውስጥ ተቀላቅሏል 🙏
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
የቲማችን አባላት ነገ 4 ጥዋት የ A ቡድን ተራንግ ስላለ በጊዜ እንደተጋኙ ማንኛውም ተጫዋች መቅራት አይቻልም
без подписи
без подписи
የኢትዮ ኤሌክትሪክ ዋና አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ በታደመበት ጫወታ ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው ዮሀኪም የጫወታው ኮከብ ተብሏል ጊዮርጊሳ ከ ካዮ ፔንሲዮን ባደረጉት ጫወታ ልዩነት ፈጣሪው ጫወታ አባቡ ኤልያስ የጫወታው ኮከብ በመባል ተመርጧል ብላክ ዊነር ከ ይርጋለም ባደረጉት ጫወታ ኑረዲን ሙስጠፋ የጫወታው ኮከብ በመባል ተመርጧል