Ermi Art studio
Статистика🤔ለወዳጅ ዘመድዎ ታሪካዊ የሚታወስ ምርጥ ስጦታ ምን ልውሰድ ብለው አስበዋል? 🤗 በተመጣጣኝ ዋጋ የወደዱትን የሸራ ላይ ሥዕለ አድኅኖ ከ1500 ብር ጀምሮ በማሳል 👉 ለሰርግ 👉 ለምርቃት 👉 ለልደት ለሌሎችም ያበርክቱ። በቴሌግራም @jermi123 ላይ ያገኙናል በ☎️ 0988348381 ይደውሉ።
- Последний пост
- 18 июл.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 42
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 235
- 1/48двое суток
- 269
- 1/72трое суток
- 290
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ኤርምያስ 0988348381
видео или голосовое, без подписи
እንኳን ለብርሃነ ጥምቅቱ በሰላም አደረሳቹ 👕👕የጥምቀት ቲሸርቶች በብዛት እና በፍሬ በተለያዩ ዲዛይኖች ይዝዙ በፍጥንት እና በተመጣኝ ዋጋ እናስረክባለንበ፡፡👕👕 ስልክ፦ 0996890781
ለገና የሚሆን ስጦታዎን ከወዲሁ ያዘጋጁ በ0988348381 ይደውሉ @jermi123 በቴሌግራም ላይ ያገኙናል
✅ሁሉም ነገር የተበላሸ እንደሆነ ሲሰማህ፣ አንድ አስደናቂ ነገር ወደ ህይወትህ ለመግባት እየሞከረ ነው። ተስፋ አትቁረጥ!
በትእዛዝ ለማሳል whatsapp +2519-88-34-83-81 ቴሌግራም @jermi123
ጌታ ያከበራትን ጌታ የመረጣትን ለጸሐይነቱ ሰማዩ ያ'ረጋትንም ንጽህት ያላትን ብጽዕት ያላትን የጠባ ከጡቷ እንደ ልጅ ያደገ እየተጫወተ በሰፊው ደረቷ ጌታን ልጄ ስትል ጌታዋ እማ ሲላት በእናትህ ያለውን፣ ራርቶ ሲምርላት ምልጃ ሲሰምርላት ሊያይ ያልታደለ፣ ቢከፋው ምን አለ? ትውልድ ካ'ይደለ! /ዮሐንስ ሞላ/
ፈርሀ እግዚአብሔር አለኝ። እኔን እኩይ ተግባር ውስጥ እንዳልገኝ የሚያግደኝ ነገር ቢኖር ፈርሀ እግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔርን የምፈራ፣ በእግዚአብሔር ብቻ የምመካ ሰው ነኝ። God Loves us unconditionally. ልጆቹ ስለሆንን ብቻ የሚወደን እግዚአብሔር ነው። በመንፈሳዊ ህይወቴ እጅግ ደካማ ብሆንም በየቀኑ ከእግዚአብሔር ፍቃድ ውጪ የሆነን ነገር ላለማድረግ ግን እጠነቀቃለሁ። በየቀኑ ፀሎት ባላደርግም፣ በየቀኑ መፅሀፍ ቅዱስ ለማንበብ ብሰንፍም እግዚአብሔርን በጣም የምፈራ ሰው ነኝ። እግዚአብሔር ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ይወደናል። ከሀጥያታችን ይልቅ ልጅነታችን ይበልጥበታል። ብንደክምም፣ ብንሰንፍም አባት ልጁን ከሚወደው በላይ እግዚአብሔር ይወደናል። ማቲዮስ 23 ፥ 37 ላይ ቃሉ እንደዚህ ይላል.. "እግዚአብሔርን በፍፁም ልብህ ፣ በፍፁም ነብስህ፣ እንዲሁም በፍፁም ሀሳብህ ውደድ" "ይላል። እግዚአብሔር ከምህረቱ ብዛት የሚሳሳልን ብንወድቅም የማይገፋን አምላክ ነው። . . "በሰማይ ከአንተ በቀር ማን አለኝ? በምድርም ከአንተ ሌላ የምሻው የለኝም። ስጋዬና ልቤ ሊደክሙ ይችላሉ ፤ እግዚአብሔር ግን የልቤ ብርታት፣ የዘላለም ዕድል ፈንታዬ ነው።" መዝሙር 73 ፥ 25
ለትዕዛዝ በ0988348381 ይደውሉ ለቴሌግራም @jermi123
ሌሎች እንደ መቅስፈት በሚመስል ጊዜ ነገራቸው ሲቀየርና የተሳካላቸው ሲመስልህ በነሱ አትቅና፣ እምነትህም አይጥፋ በፍጹምም ተስፋ አትቁረጥ፣ ምክንያቱም የአንተም ጽንስ የሚወለድበት ጊዜ ይመጣል፣ ምንም ጊዜ ወስዶ የማይመጣ ቢመስልም የተሻለው መምጣቱ የማይቀር ነው፣ እናም ሲመጣ ሰዎችን ሁሉ የሚያነጋግርና የሚያስደንቅ ይሆናል! የዘገየው የተሻለ ስለሆነ ነውና የራስህን ጉዞ ከሌላ ከማንኛውም ሰው ጋር አታነፃፅር !
ታገስ! "ህይወቴ ባዶ ናት፣ ትርጉም የላትም፣ እንደበረሀ ደርቃለች" ብለህ ተስፋ ልትቆርጥ ስትል አንጀት የሚያርስ መልስ የሚሰጥህ ፈጣሪህ አለ። ወዳጄ የዘገየ ይመስልሀል እንጂ እሱን የሚቀድመው የለም! አንተ ብቻ ታገስ! ሸጋ ሐሙስ ተመኘሁላችሁ🙏🙏🙏🙏
ለእናቴ ምን ልስጣት ለእናት ሁሉም ይገባታል 0988348381
ለብዙዎች ሥለን አስረክበናል። በ0988348381 እና በቴሌግራም @jermi123 ላይ ያገኙናል።
•ለዐይናችን ተስፋን ያልነሳ ቸሩ እግዚአብሔር የተመሰገነ ነው። (ከዓመታት በኋላ ኢንተርኔት ውስት ያየሁት የመጀመሪያው መልካም ነገር ይህ ይመስለኛል) •እኒህ አባት እመቤታችንን ከወደዱበት ልቡና፥ ጠብታን ተመኘሁ፡፡
видео или голосовое, без подписи
ልዩ የሥዕል ሥጦታዎችን መስጠት ቢፈልጉ በአጭር ቀን በጥራት በቅልጥፍና እንዲሰራ ከፈለጉ ትክክለኛ ምርጫዎት እኛ ነን ለቴሌግራም @jermi123 በ0988-34-83-81 ይደውሉ።
በአጭር ግዜ የተለያዩ ሥዕላትን እየጨረስን እያስረከብን ነው። እርሶስ ምን ይጠብቃሉ ለቴሌግራም @jermi123 እንዲሁም 0988348381 ይደውሉ።
#ትዕግሥትን ልበሱ፤” — ቆላስይስ 3፥12 በሁሉ ነገር ትዕግሰት ይኑርህ በሚያልፍ ነገር ሁሉ ትዕግሰት ይኑርህ በዚህ ምድር ላይ ጥበበኛ ፣አስተዋይ ሰዎችን የለወጠ የጠቀማቸው ትልቁ ነገር ፅናትና ትዕግሰት ነው በህይወትህ ውስጥ በመከራ በስቃይ በብዙ ነገር ስትፈተን ፍፃሜ የሚያምር ይሆናል የልፋትን ውጤት በአንድ ቀን አፍርቶና አብቦ ማየት ይከብዳል በሂደት እንጂ በችኮላ በቅፅፈት አይሆንምና የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ እግዚአብሄር ላንተ ያለውን ነገር ምንም ሊጋርድብህ አይችልም የሚጨልመው ሊነጋ ከሆነ ንጋቱን በፅናትና በትዕግስት መጠበቅ እንጂ ጨለማውን በቁጣ ማማረር ንጋትን እንድታየው አያደርግህም ብዙዎች ችግሩ ሊያልፋቸው ጥቂት ሲቀረው ትንሽ ጊዜ መታገስባለመቻላቸው ብዙ ነገር ተበላሽቶባቸዋል የውሃ ሙላት ሲያልፍ እንደሚያልፈው ሁሉ ችግርን በጥበብ ማለፍ ልመድ በትዕግስት ሲያልፉት የማያልፍ ነገር የለምና የትዕግሰት ፍሬዋ ጣፋጭ ነው በሁሉም ነገር ታጋሽ ሁ ን በትምህርት በስራ በትዳር በአገልግሎት በሁሉም ነገር ብቻ ታጋሽ ሁን ከጥረትህ በበለጠ መታገስ ለውጤት ያበቃሃል የሁል ጊዜ ህልምህ እውን የሚሆነው ታጋሽ ስትሆን ብቻ ነው ስለዚህ በሁሉም ነገር ታጋሽ ሁን! ያዕቆብ 5 ¹⁰ ወንድሞች ሆይ፥ የመከራና የትዕግሥት ምሳሌ የሆኑትን በጌታ ስም የተናገሩትን ነቢያትን ተመልከቱ። ¹¹ እነሆ፥ በትዕግሥት የጸኑትን ብፁዓን እንላቸዋለን፤ ኢዮብ እንደ ታገሠ ሰምታችኋል፥ ጌታም እንደ ፈጸመለት አይታችኋል፤ ጌታ እጅግ የሚምር የሚራራም ነውና።
ካነበብኩት ላካፍላችሁ እግዚአብሔርን መጠበቅ ህመም አለው። በፈተና ውስጥ መጠበቅ ህመም አለው። የእናንተን ተራ መጠበቅ ህ መም አለው። በተስፋ መቁረጥ ውስጥ ተስፋ ማድረግ ህመም አለው። እናንተ ብቻ የምታውቁት ሌላው ሰው የማያውቀው ሌላም የግላቹ ህመም ይኖራል። ግን if there is one thing you could take from my life it would be እግዚአብሔርን በመጠበቃችሁ እና በመታገሳችሁ እንደማታፍሩ ነው። ታገሱ እያመማቹህ ቻሉት። it is really worthy of the pain አትጠራጠሩ። የህይወት ምስክር ነኝ።ከምትችሉት በላይ እየተፈተናችሁ ሳይሆን ከፍ ወዳለው ማንነታችሁ እየተሻገራችሁ ነው እንጂ።ጊዜው ደርሷ ተራቹህ ሲሆን ተስፋ ባለመቁረጣችሁ ትኮራላችሁ።ለውስጣችሁ ተስፋ ባልቆርጥ ምን እንደሚፈጠር ማየት እፈልጋለሁ ብላችሁ push አድርጉት። ከእግዚአብሔር ጋር ተራችሁ ይደርሳል ቀናችሁ ይመጣል በፍጹም ደስታ ትደሰታላችሁ። ሰለህመማችሁ አምላካችሁን ታመሰግናላችሁ። እስከዛ ግን እግዚአብሔርን ጠብቁት። አቅም እንዲሰጣችሁ እየጠየቃችሁት የትዕግስቱን ህመም ታገሱት። ፍሬው ያማረ ነው።በለቅሶ የሚዘሩ በደስታ ያጭዳሉ እንዲል የማይታበል ቃሉ🙏
በመጀመርያ የሰራሁት የሥዕል ሥራዬ ስማቸው ማን ይባላል? ለማዘዝ በ0988-34-83-81 ይደውሉ ለቴሌግራም @jermi123 ላይ ያገኙናል።