tgindex
•!¦[•الجماعة ماوافق الحق ولو كنت وحدك•]¦!•

•!¦[•الجماعة ماوافق الحق ولو كنت وحدك•]¦!•

Статистика
@idahulhqарабский

[][] قناة في الرد على الأحباش والصوفية ومن نحى نحوهم وذب ذبهم [][] »[ ኢንሻ አላህ በዚህ ቻናል የአህባሾች እና የአሻዒራዎችን ብዥታ በመረጃ በማፈራረስ የሰለፎን እምነት የምንገልፅበት ይሆናል ፡ ቻናሉን ሼር በማድረግ ተባበሩን ባረከላሁ ፊኩም:: Official partner and content contributor for @Mistre_ahbashe."

Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
5
Всего постов
25
Тип
открытый
Язык
арабский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
862
0 за 1 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
28
25 постов
Вовлечённость
3,2%
к подписчикам
Постов в день
0,7
всего 25
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
19
1/48двое суток
21
1/72трое суток
23

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 14 авг.5из RafiqulIslam_Promotionbot

    🎁ስጦታ እውቀትን ለምትወዱ ሰዎች ከታች ያለችውን OK የምትሉዋን ነገር በመጫን የሰለፊዮችን ቻናል ይቀላቀሉ

  • 📣አስቸኳይ ማስታወሻ! እንደተለመደው ዛሬ ማታ በአላህ ፍቃድ ከ 3:30 ሰዓት ጀምሮ በአዳማ ከተማ ቦሌ (ሂጅራ) የሰለፍዮች የመስጂድ ቦታ ግዢና ገቢ መሰባሰቢያ ግሩፕ ላይ ልዩ የኦንላይን (Online) ቆይታ ይኖረናል! ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር የሚካሄድበት ስለሆነ ሁላችንም በሰዓቱ ተገኝተን የበኩላችንን አስተዋጽኦ እንድናበረክት ተጋብዘናል። 📌 ዛሬ አይቀርም! 👉 የቴሌግራም ግሩፓችንን ለማግኘት እና ፕሮግራሙን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ https://t.me/hijra_masjid

  • без подписи

  • без подписи

  • 11 авг.23из RafiqulIslam_Promotionbot

    🇪🇹የኢትዮጵያ ሰለፊዮችን ትክክለኛ ቻናል በቀላሉ ለማግኘት👉OPEN👈 ምትለዋን ብቻ ይጫኑ

  • 7 авг.29из abuhazemsalafi

    السلام عليكم ورحمة الله وبركاته شيخنا الكريم، لقد قلتم في محاضرتكم ردا على الحداد: - أنّ الجزئيات تقبل العذر ابتداءً، إذًا قد لا نعذر ولو في جزئية قد لا نعذر، ولكن هذا أيضًا نادر قليل، الأصل أن الجزئيات تقبل الإعذار، وأن من وقع فيها يعذر إذا كان بجهل أو تأويل،- فالسؤال شيخنا الفاضل: هل إذا خالف الرجل في جزئية واحدة التي أصبحت ظاهرة بالنسبة لهذا المخالف لأنها قد بينتها العلماء بيانا واضحا، لكنه مخالف في هذه الجزئية الواحدة فقط، هل يكون مبتدعا؟ الجواب: لا مانع من ذلك من الناحية التأصيلية؛ لكن عمليا لا يجوز أن يتصدى لهذا إلا أهل العلم والحكمة والبصيرة في الشرع والواقع؛ إذ يجب التحقق أن الخلاف في هذه الجزئية مما يبدع به في الجملة، ويجب التحقق من قضية الظهور في الواقع، ولا يكون هذا إلا لمن وصفته من أهل العلم. #أجوبة_أسئلة_الدروس

  • 7 авг.24из abuhazemsalafi

    سؤال غريب! ينم عن جهل عجيب! أو تعصب مريب! أين ذهب (منهاج السنة)، الذي هو أحد عُمُد الردود على الروافض؟! ألا يستفيد منه موافق ابن تيمية ومخالفه من المنتسبين للسنة؟!! أين ذهبت اختيارات ابن تيمية وأبحاثه الفقهية؟! ألا يستفيد منها موافقه ومخالفه؟! بل ألم يُعتمد بعضها للفتوى -وهي مخالفة لاتفاق الأربعة، كالطلاق في الحيض- في كبرى المؤسسات الدينية الرسمية المخالفة لابن تيمية، كالأزهر؟!! حقا! الجهل مرض كبير! والظلم والكبر مرض أكبر!!

  • 7 авг.35из RafiqulIslam_Promotionbot

    ​📚 የዲን እውቀትዎን በቤቶ ይገንቡ! ​ከቤታችሁ ሆናችሁ በቀላሉ ዲናዊ እውቀቶችን፣ ትምህርቶችንና ማብራሪያዎችን ማግኘት ከፈለጉ፡ ​🔹 ትምህርቶችን ለመከታተል ​🔹 ጥያቄና መልሶችን ለማግኘት ​🔹 ጣፋጭ ሙሀደራዎችን ለማግኘት ​👇 ከታች ካሉት ዝርዝሮች/ሊንኮች አንዱን ይጫኑ!

  • #ሙመይዓ #ኢኽዋን ♦️| ስጦታ ለሙመይዓዎች 🎁 || ከሸርሁ አሱና ኪታብ ፡ ሸይኽ ፈውዛን ሙመይዓዎች ላይ እና ኢኽዋኖች ላይ በሚመስል መልኩ የተናገሩት ንግግር ፡👇 ሸይኽ ፈውዛን ስለ አህለል ቢድዓ እነሱ ላይ መልስ መስጠት እንዳለብን እየተናገሩ በመቀጠልም ጉዳዩ በቢድዓ ባለቤቶች ብቻ ሳይሆን የሚቆመው አህለል ቢድዓዎች ላይ ዝም የሚሉ ሰዎችንም እንደሚያካት የተናገሩበት ፡ ከንግግራቸው ውስጥ « ጉዳዩ በሙብተዲዕ ላይ ብቻ የሚቆም(የሚያጥር) አይደለም እንደውም ሙብተዲዖች ላይ ዝም ያለው አካል ላይም ማውገዙ እና ቅጣቱ ያገኘዋል » قال المؤلف ( أي البربهاري) : واعلم أن الخروج عن الطريق على وجهيين ... الخ قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ (حقيق على من عرفه أن يحذر الناس منه ويبين للناس قصته لئلا يقع أحد في بدعته فيهلك ) أي ؛ هذا الذي خرج عن الحق متعمداً لا يجوز السكوت عنه ، بل يجب أن يكشف أمره ويفضح خزيه حتى يحذره الناس ، ولا يقال : الناس أحرار في الراي ، حرية الكلمة ، احترام الرأي الاخر ، كما يدندنون به الآن من احترام الرأي الآخر فالمسألة ليست مسألة أرآء المسألة مسألة إتباع نحن قد رسم الله لنا طريقا واضحا وقال لنا سيروا عليه حينما قال { وَأَنَّ هَذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَنْ سَبِيلِهِ ذَلِكُمْ وَصَّاكُمْ بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ (153) } [ الانعام ] فأي شخص يأتينا ويريد منا أن نخرج عن هذا الصراط فإننا: ـــ أولا : نرفض قوله . ـــ وثانيا : نبين ونحذر الناس منه ، ولا يسعنا السكوت عنه ، لأننا إذا سكتنا عنه اغترّ به الناس ، لاسيما إذا كان صاحب فصاحة ولسان وقلم وثقافة ، فإن الناس يغترون به ، فيقولون هذا مؤهل هذا من المفكرين ! ، كما هو حاصل الآن فالمسألة خطيرة جدًّا وهذا فيه وجوب الرد على المخالف ، عكس ما يقوله أولئك يقولون : اتركوا الردود ، دعوا الناس كلٌّ له رأيه واحترامه ، وحرية الرأي وحرية الكلمة ، بهذا تهلك الأمة ، فالسلف ماسكتوا عن أمثال هؤلاء بل فضحوهم وردوا عليهم ، لعلمهم بخطرهم على الأمة ، نحن لا يسعنا أن نسكت على شرهم ، بل لابد من بيان ما أنزل الله ، وإلا فأننا نكون كاتمين ، من الذين قال الله فيهم { إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنْزَلْنَا مِنَ الْبَيِّنَاتِ وَالْهُدَى مِنْ بَعْدِ مَا بَيَّنَّاهُ لِلنَّاسِ فِي الْكِتَابِ أُولَئِكَ يَلْعَنُهُمُ اللَّهُ وَيَلْعَنُهُمُ اللَّاعِنُونَ } [ البقرة : 159 ] ، فلا يقتصر الأمر على المبتدع ، بل يتناول الامر من سكت عنه ، فإنه يتناوله الذم والعقاب لأن الواجب البيان والتوضيح للناس ، وهذه وظيفة الردود العلمية المتوفرة الآن في مكتبات المسلمين كلها تذُبُ عن الصراط المستقيم ، وتحذر من هؤلاء فلا يروِّج هذا الفكرة ، فكرة حرية الرأي وحرية الكلمة واحترام الآخر ، إلا مضلل كاتم للحق . نحن قصدنا الحق ، ما قصدنا نجرح الناس نتكلم في الناس ، القصد هو بيان الحق ، وهذه امانة حمّلها الله العلماء ، فلا يجوز السكوت عن أمثال هولاء ، لكن مع الاسف لو يأتي عالم يرد على أمثال هولاء ، قالوا هذا متسرع ! .. إلى غير ذلك من الوساوس فهذا لايخذّل أهل العلم أن يبينوا شر دعاة الضلال لا يخذلونهم )). [ شرح السنة ص ٤٤ - ٤٥ ]

  • 6 авг.221из Ahlulhadiswesunalmehda

    #ኡዝር_ቢል_ጀህል #ተክፊር ♦️ ስጦታ ለተክፊርዮች 🎁 || ከ ሸርሁ አሱና ኪታብ ሸይኽ ፈውዛን ፡ አንድን አካል ለማክፈር መስፈርቶች እና የሚከለክሉ ነገራቶች እና እንዳሉት የተናገሩበት እንዲሁም አንድ አካል ሳያወቅ ወይም ተዕዊል ካለው ማስረጃ እስካልቆመበት ድረስ እንደማይከፍር እንዲሁም ቁርዓንን ፍጡር ነው ያለ አካል ተዕዊል አለማወቅ ካለበት ማስረጃ እስካልቆመበት ድረስ እንደማይከፍር እንዲሁም አህሉሱናዎች ለተክፊር እንደማይቸኩሉ ከዚህ የባሰው ደግሞ የጀህምያ እና የሙዕተዚላ መሪዎቻቸው እንደሚከፍሩ ከተናገሩ በኋላ በመቀጠል የነሱ ጭፍን ተከታይ ከሆነ እስኪገለፅለት ድረስ ጠማማ ይባላል እንጂ ካፊር ተብሎ ፍርድ እንደማይሰጥበት የተናገሩበት ን ከስር ከነ ገጹ አለ እንዲመለሱ ዘንዳ ለሙስጠፋ ሰፈር አድርሱላቸው ‼️ [٣٩] قال المؤلف (أي البربهاري) رحمه الله ؛ وَاعْلَمْ بِأَنَّ الدُّنْيَا دَارُ إِيْمَانٍ وَإِسْلَامِ. إلى أن قال ؛ وَاعْلَمْ أَنَّ إِيْمَانَهُ إِلَى اللَّهِ تَعَالَى، تَامَّ الْإِيْمَانِ أَوْ نَاقِصَ الْإِيْمَانِ، إِلَّا مَا أَظْهَرَ لَكَ مِن تَضْيِيعِ شَرَائِعِ الإِسْلامِ. قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ (مَا أَظْهَرَ لَكَ مِن تَضْيِيعِ شَرَائِعِ الإِسْلامِ.) أي إلا إذا ارتكب ناقضا من نواقض الإسلام ومنها ترك شرائع الإسلام فأنت تحكم عليه بالردة كما إذا ترك الصلاة متعمدا أو إذا تكلم بكلام كفر كسب الله أو سب الرسول ﷺ أو سب دين الإسلام فأنت تحكم عليه بالردة بما ظهر منه فمن أظهر ناقضا من نواقض الإسلام مع زوال العذر وزوال الموانع وهل هو متأول أو هو مقلد هل هو جاهل هل هو غضبان فلا يحكم عليه بالردة مع هذه الموانع . [ شرح السنة ص ١٢٦ ط.مكتبة التوبة الإسلامية ] وقال المؤلف ؛ وَلَا يَخْرِجُ أَحَدٌ مِنْ أَهْلِ القِبْلِةِ مِنَ الْإِسْلَامِ حَتَّى يَرُدَّ آيَةٌ مِن كِتَابِ اللَّهِ، أَوْ يَرُدَّ شَيْئًا مِن آثَارِ رَسُولِ اللَّهِ ﷺ، أَوْ يُصَلِّيَ لِغَيْرِ اللَّهِ، أَوْ يَذْبَحَ لِغَيْرِ اللَّهِ، وَإِذا فَعَلَ شَيْئًا مِن ذَلك فَقَدْ وَجَبَ عَلَيْكَ أَن تُخْرِجَهُ مِنَ الإِسْلَامِ، فَإِذَا لَمْ يَفْعَلْ شَيْئًا مِن ذَلِك فَهُوَ مُؤْمِنٌ وَمُسْلِمٌ بِالإسْمِ لا بِالحَقِيقَةِ. قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ (حتى يرد آية من كتاب الله عز وجل ) إذا جحد القرآن أو بعضه أو السنة الصحيحة أو بعضها أو أنكر شيئا في القرآن أو أنكر شيئا في السنة الصحيحة فهذا يحكم عليه بالردة لأنه مكذب لله ولرسوله ما لم يكن جاهلا أو مقلدا أو متأولا فهذا يبين له فإذا بين له وأصر فإنه يحكم عليه بالردة . [ شرح السنة ص ١٢٨ ] وقال المؤلف ؛ والإيمان بأن الميت يقعد في قبره ... الخ قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ (ويتنعم المؤمن في القبر ويعذب الكافر كيف شاء الله ) ... وعذاب القبر ونعيم القبر ثابت بل متواتر في الأحاديث أن الميت إما أن يعذب قبره وإما أن ينعم فمن ينكر عذاب القبر وهو يعلم بالنصوص ويعلم بالأدلة فهو كافر أما إذا أنكره من باب التأويل أو التقليد أو الجهل فهذا يبين له الحق فإن أصر بعد البيان حكم بكفره . [ شرح السنة ص ١٧٩ ] وقال المؤلف ؛ والإيمان بأن الله هو الذي كلم موسى ...الخ قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ ( فمن قال غير هذا فقد كفر بالله العظيم ) من قال إن كلام الله مخلوق وإن الله لا يتكلم وعطل الله من الكلام فهو كافر لإنه مكذب لله ولرسوله ولإجماع المسلمين اللهم إلا أن يكون جاهلا أو متأولا أو مقلد لمن يحسن بهم الظن فهذا يبين له فإن أصر حكم بكفره ... [ شرح السنة ص ١٨١ ] وقال المؤلف ؛ ودَعَوْا إلى الفرقة وقد نهى الله عز وجلعن الفرقة ... الخ قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ (وكفر بعضهم بعضا ) صارت الفرق يكفر بعضها بعضا هذه سمة ظاهرة عليهم وهذا دليل على أنهم على باطل كلهم أما أهل الحق وأهل السنة فلا يكفر بعضهم بعضا وإنما يوالي بعضهم بعضا ويحب بعضهم بعضا ويتعاضدون ويتناصحون وكذلك لا يكفرون الفرق الأخرى إلا من دل الكتاب والسنة على كفره وإلا فهم معتدلون في باب التكفير لا يكفرون إلا ما قام الدليل على كفره ولا يستعجلون في هذا الأمر . [ شرح السنة ص ٢١٥ ] قال المؤلف ؛ ومن صلى خلف إمام فلم يقتدي به فلا صلاة له ... قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف السابق ؛ لأن هذا مخالف لقول الرسولﷺ ”إنما جعل الإمام ليؤتم به “ الآن أهل الضلال والتكفريون لا يصلون مع المسلمين وإن صلوا فهم ناويين الانفراد وهذه من البدع المحدثة فأنت تصلي مع المسلمين وتحسن الظن بالمسلمين فلا تسئ الظن بأئمة المساجد . [ شرح السنة ص ٣١٢ ] وقال المؤلف ؛ وإذا رأيت الرجل يذكر ابن أبي دؤاد وبشر المريسي ... الخ قال الشيخ فوزان في شرح قول المؤلف ؛ (فإن هؤلاء كانوا على الردة ) أي بعضهم مرتد وهم أئمة الجهمية والمعتزلة الذين تعمدوا مخالفة الكتاب والسنة هؤلاء لا شك في كفرهم أما المقلدون منهم فيحكم عليه بالضلال ولا يحكم عليه بالكفر حتى يبين له أما أئمتهم ودعاتهم فهم يعرفون ما هم عليه من الضلال فلذلك حكم عليهم بالردة . [ شرح السنة ص ٣٥٠ ]

  • без подписи

  • 💬  ለዒምራን አባት የተሰጠ መልስ!    በመጀመሪያ ደረጃ አላህን መፍራት ያስፈልጋል። ለቡድንህ ድጋፍ እና ለጠላትህ ውድቀት ስትል እንዲህ ያለ ከተጨባጭ እና እውቀት የራቀ ፅሁፍ መፃፍህ በጣም የተሳሳተ ተግባር ነው። በውሸት ቡድንህን ዝቅ ብታደርግ እንጂ አትረዳም። በደንብ ቆም ብለህ አስብ። «فكر قبل أن تكتب، فالكلمة لا تعود! والرسالة أسيرة عندك فإذا نشرت صرت أسيرها» መለኪያ የሌለው የትችት ፋብሪካ የሆነውን የህያ አል'ሀጁሪይ እና ሸይኽ ዑብዱልሀሚድን ማመሳሰል ፈፅሞ ተጨባጭን የማይገጥም ድፍረት ብቻ የወነጨፈው ሀሳብ ነው። ሸይኽ ዐ/ሀሚድ የተቿቸውን አካላት ከሱ ትችት ጋር ማስተያየትህም እጅጉን የሚገርም ነው። የሙነወር ልጅ በባዶ ሜዳ ያለምንም ማስረጃ ዘግይተው የመጡ ሀጁሪዮች ብሎ ሲያንቋሽሽ የቅርብ አመታት ትውስታችን ነው። ያንተውም ከዛ የሚለይ ነገር የለውም። «لا تخلط الحابل بالنابل فليس كل ما يلمع ذهبا!» እንዲህም አልክ፦ "...ሸይኽ ዓብዱ ልሐሚድም ሸይኽ ኢልያስንና መሰል ሰዎችን ተብዲዕ በማድረግ ኢልዛም ያደርጋል።" የኢልያስ እና የመሰሎቹ ሙብተዲዕነት አደባባይ የወጣ እውነታ ነው። አሳማኝ መረጃዎቹም እጅግ በርካታ ናቸው። እንደውም የሱን ሙብተዲዕነት የሚያረጋግጡ መረጃዎች አንተ ሰለፍይ ነኝ ብለህ ከምታቀርባቸው ማሳያዎች ይበልጣሉ ብዬ አስባለው። ሲጀመር ከሳቸው ውጪ በርካታ መሻይኾች እና ሰለፍዮች ያመኑበት ጉዳይ ነው። ከፊል ሙመይዖች እና ኢኽዋኖች እንኳ የመሰከሩት እውነታ ነው። ኢልያስ የሚሰራውን አታይም?! አትሰማም?! አታስተውልም?! فهذا يقال فيه يراه الأعمى ويسمعه الأصم ولكن حالك كما قال الشاعر: قد ينكر العين ضوء الشمس من رمد               وينكر الفم طعم الماء من سقم وقال آخر الحق شمس والعيون نواظر                        لكنها تخفى على العميان የኢልያስ ሙብተዲዕነትን የሚስረግጡ መረጃዎች ደርሰውት ሲያበቃ አይ ሰለፊይ ነው እያለ የሚከላከልለት እና የሚያወድስ ሰው ያለምንም ጥርጥር ሙብተዲዕ ነው። قال ابن تيمية «ومن كان محسنا للظن بهم وادعى أنه لم يعرف حالهم عرف حالهم، فإن لم يباينهم ويظهر لهم الإنكار، وإلا ألحق بهم وجعل منهم.» المجموع ٢/ ١٣٢. فالحق أبلج والباطل لجلج. እንዲህም አልክ፦ "እና የሰዎች መለያየት የነገሩን ቢድዓነት ያስወግዳልን?" መቼም እና በማንም ቢሆን ኢልዛም ማድረግ አይቻልም እያልክ ነው¿¡ ይህማ የእውቀት ክፍተት ወይም ስሜትን መከተል ካልሆነ በስተቀር በርካታ መረጃዎችን የተቃረነ የወደቀ አስተሳሰብ ነው። فمن مشاهير النقول التي دارت على ألسنة السلفيين سؤال أبي داود الإمام أحمد بقول "قلت لأبي عبد الله أحمد بن حنبل أرى رجلا من أهل السنة مع رجل من أهل البدع أترك كلامه؟ قال: لا، أو تعلمه أن الرجل الذي رأيته صاحب بدعة، فإن ترك كلامه فكلمه، وإلا فألحقه به." وهذا بلا تعليق. 👌 ጀርህ እና ታዕዲል ኢጅቲሀዲይ ሳይሆን ሚን ባቢል አኽባር ነው የሚለው አቋም የሸይኽ ዐ/ሀሚድ ብቻ ሳይሆን የሁሉም ዑለማኡ ሱና አቋም ነው። ከዑለማኦች ተቃራኒ አድርገህ የሳቸው አቋም ብቻ ማድረግህ እጅግ ገርሞኛል። لا غرو فإن الهوى يعمي ويصم የመርከዙ ሰዎች ኢኽዋኒይነትን የሚያስረግጡ ከመቶ በላይ የሚሆኑ ማሳያዎችን በዚህ ቻናል ተለቋል ብዬ አስባለው። የዚህ አይነት ፍንትው ያለ ጉዳይ ሲደርሳቹህ ቆም ብላቹህ ከማሰብና ማስረጃን ከመመልከት ይልቅ "በምን መልኩ መልስ ልከላልላቸው?" ብላቹህ መጨነቅና መጠበብ ቢቀርባቹህ አይሻል ወይ? በርግጥ ከናንተ ውስጥ የነበሮ ብዙዎች ተመልሰዋል። ብዙዎች ደግሞ ሙብተዲዕ እንደሆኑ ያምናሉ። ትተዋችሁ ወደ ሀቁ ይመጣሉ ብለን በአላህ ላይ ትልቅ ተስፋ አለን። የመርከዙ ሰዎች ጉዳይ በጣም ግልፅ ነው። ከሀገር ውጪም ውስጥም የሆኑ መሻይኾች ሙንሐሪፎች መሆናቸውን እንደተናገሩ ኡስታዝ ባህሩ ተካ በርካታ መሻይኾችን በማውሳት አስነብቧል።https://t.me/aredualelmumeyia/987 ለመሆኑ እስከመቸ ነው የሙነወር ልጅ እና የከሚሴው አክሮባተር በጎተቷቹህ እየተጎተታቹህ ከማስረጃ ተጣልታቹህ ከሱና ዑለማእ ተቃርናቹህ የምትቀጥሉት? ብሽሽቅና ነቆራውን ትታቹህ ሳይመሽባቹህ ወደ ሩሽዳቹህ ብትመለሱ፣ ከእንቅልፋቹህ ብትነቁ አይሻልም? ብዥታስ ካለ በውይይት መፍታትና ሐቅ ወዳለበት ሁኖ በእውነት ላይ መሰባሰብ አይሻልም? ተው ልብ ግዙ ወንድሞቸ! አላህ ልቦና ይስጣቹህ ይስጠን። || የቴሌግራም ቻናል⤵️ https://t.me/aredualelmumeyia

  • ታላቅ የምስራች በአይነቱ ልዩ እና አጓጊ ታላቅ የሙሓደራ ድግስ በአዳማ ከተማ     እነሆ የፊታችን እሁድ ነሐሴ 03/2018 በአዳማ ከተማ 01 ቀበሌ በኢብኑ ተይሚየህ መስጂድ የመድረሰቱል ሂጅራ ቦታ ግዢ ባስመለከተ ልዩ የሙሐደራ እና ደማቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል ።      የእለቱ ተጋባዥ እንግዶች : – ① የተከበሩት ሸይኽ ሸይኽ አ/ሐሚድ (ሀፊዘሁሏህ) ②ተወዳጁ  ኡስታዝ ባህሩ ተካ (ሀፊዘሁሏህ)    3 ተወዳጁ  ኡስታዝ አቡ ሐመዊያ ሸምሱ ጉልታ (ሀፊዘሁሏህ) በአሏህ ፍቃድ ሌሎችም ይኖራሉ      ፕሮግራሙ በአላህ ፈቃድ ከጠዋቱ 2 : 30 የጀመራል ።  https://t.me/hijra_masjid

  • «ما دللنا عليه في غير موضع من كتابنا من أن الكلمة إذا كان لها ظاهر معروف وباطن محتمل لم يجز أن تزال عن ظاهرها المعروف إلى باطنها المحتمل إلا بإجماع الأمة أو بنص آية أو سنة». [النكت الدالة على البيان في أنواع العلوم والأحكام ١/١٧٩ - لأبي أحمد محمد بن علي الكرجي القصاب (ت ٣٦٠ه‍ـ)]📚

  • 4 авг.21из Mistre_ahbashe

    አዲስ ተከታታይ ኮርስ በመውሊድ ዙሪያ ርዕስ፦ በመውሊድ ዙሪያ የሚነሱ ብዥታዎች በቁርኣንና ሐዲስ እንዲሁም በሰለፎች ንግግር ሲበጠር 👌 የመውሊድ አክባሪዎች ከሸረሪት ቤት የደከሙ ብዥታዎችና መልሶቻቸው ከብዥታ 52-61 በላይ የተዳሰሰበት 🎙للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ» 🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ ሀፊዘሁሏህ ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ ➴ ከክፍል ⓵ እስከ ክፍል ⓵⓶ ➴➴➴ https://t.me/+PZTtKEa4STA5OWRk https://t.me/Mistre_ahbashe

  • 4 авг.17из HussinAssilty

    *إذا رأيت نفسك تُنتهك أستار السنة ، ويُعتدى على أهلها وأنت بارد القلب ، وكأن القضية لا تعنيك ! فقلبك مريض وقد بُليت بهوى الجماعات .* *‏الشيخ أحمد السبيعي حفظه الله*

  • እየገባችሁ አድ አድርጉ ባረከላሁ ፊኩም ኡስታዞችም አሉ እነ ፡ ኡስታዝ አብድልቃድር ኡስታዝ አቡ ፈውዛን ኡስታዝ አቡል ዐባስ አሉ እየገባን ሁላችንም በቻልነው እንሳተፍ https://t.me/hijra_masjid

  • без подписи

  • ❄️ ተፍዊድ ከ 265 ዓ.ሂ ወይም 266 ዓ.ሂ በፊት

  • [2] ከ 265 ወይም 266 ዓ.ሂ በፊት አል-ኢማም ዑስማን ኢብን ሰዒድ አዳሪሚይ 280 ዓ.ሂ የሞቱት እንዲህ ይላሉ :- « ከዛን ይህ ተቃራኒ የሆነው አካል በራሱ ስለ አርሽ መናገር ጀመረ ፡ አላህን የሚያውቁ የአላህንም ኪታብና አንቀፃት ከሚያውቁት የእውቀት ባለቤቶች ከፈሰሩት በተቃራኒ መፈሰር (ጀመር) ፡ እንዲህም አለ ፡ ﴿ الرحـمـان على العرش استوى ﴾ [طه: ٥] የሚለው ፡ በምንገልፀው በኩል ከዛ እውቀቱን ወደ አላህ በማስጠጋት በኩል እንጂ ተፍሲር የለውም ። » [ አን-ነቅድ ገጽ 1/436 ] ፨ እዚህ ላይ በግልጽ ተፍዊድ የሙብተዲዖች መንገድ መሆኑ ግልጽ ነው ፡ ዑስማን አዳሪሚይ በ ኢብን ሰልጂይ 265 ወይም 266 ዓ.ሂ የሞተው ላይ መልስ እየሰጡ የተናገሩት ነው ይህ አካል ዑለማዎች የስሜት ባለቤት መሆኑን ሙብተዲዕ መሆኑን የገለፁት አካል ነው አንዳንዶች ደግሞ አክፍረውታል ። ፨ ሌላ ከሼኹ ንግግር የምንወስደው ሰለፎች ትርጉሙን እንደሚያውቁት በዚህ ንግግሩ በግልጽ አስቀጦታል 👇 “የእውቀት ባለቤቶች ከፈሰሩት በተቃራኒ”