tgindex
Daily Bible Verse 📖 መጽሐፍ ቅዱስ

Daily Bible Verse 📖 መጽሐፍ ቅዱስ

Статистика

እለት እለት የእግዚአብሔር ቃል 📖 ተቀላቁሉን !

Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
7
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
am
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
1 249
+38 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
444
22 постов
Вовлечённость
35,5%
к подписчикам
Постов в день
1,0
всего 22
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
202
1/48двое суток
231
1/72трое суток
249

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • без подписи

  • ❝እርስዋም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።❞ ዘፍጥረት 16: 13

  • እንደ ሥጋ ፈቃድ ብትኖሩ ትሞቱ ዘንድ አላችሁና፤ በመንፈስ ግን የሰውነትን ሥራ ብትገድሉ በሕይወት ትኖራላችሁ። በእግዚአብሔር መንፈስ የሚመሩ ሁሉ እነዚህ የእግዚአብሔር ልጆች ናቸውና። ሮሜ 8:13-14

  • ❝ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፦ ወንድምህ ቢበድልህ ገሥጸው፥ ቢጸጸትም ይቅር በለው። በቀንም ሰባት ጊዜ እንኳ ቢበድልህ በቀንም ሰባት ጊዜ፦ ተጸጸትሁ እያለ ወደ አንተ ቢመለስ፥ ይቅር በለው።❞ ሉቃስ 17፥3፡4

  • ❝አንዱም ለአንዱ፦ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር።❞                ኢሳይያስ 6: 3

  • እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ጦርነት ይሽራል፤ ቀስትን ይሰብራል፥ ጦርንም ይቈርጣል፥ በእሳትም ጋሻን ያቃጥላል። መዝሙር 46:9

  • "እግዚአብሔር ስለ እናንተ ይዋጋል፤ እናንተ ማድረግ የሚገባችሁ ጸጥ ብላችሁ ሁኔታውን መጠበቅ ብቻ ነው።” ዘጸአት 14:14

  • без подписи

  • 9 авг.31451из christian_pp

    без подписи

  • 9 авг.338182

    ማንም አንዳች የሚያውቅ ቢመስለው ሊያውቅ እንደሚገባው ገና አላወቀም፤ ማንም ግን እግዚአብሔርን ቢወድ እርሱ በእርሱ ዘንድ የታወቀ ነው። 1 ቆሮንቶስ 8:2-3

  • 8 авг.393336

    ❝ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ የወይራ ሥራ ቢጐድል እርሾችም መብልን ባይሰጡ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።❞ ዕንባቆም 3-17:18

  • 7 авг.448342

    ❝የሚሰማኝ ግን በእርጋታ ይቀመጣል ከመከራም ሥጋት ያርፋል።❞   —ምሳሌ 1: 33

  • 6 авг.512242

    የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው። ሮሜ 6:23

  • 4 авг.544293

    ❝እርሱ የቅዱሳኑን እግር ይጠብቃል ኃጥኣን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይቀመጣሉ፤ ሰው በኃይሉ አይበረታምና።❞   1ኛ ሳሙኤል 2: 9

  • 3 авг.601314

    በቃላት ሊገለጥ ስለማይቻል ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። 2 ቆሮንቶስ 9:15

  • 2 авг.638353

    ❝ያድናል ይታደግማል በሰማይና በምድርም ተአምራትንና ድንቅን ይሠራል ዳንኤልንም ከአንበሶች አፍ አድኖታል።❞ ዳንኤል 6: 27

  • 2 авг.645262

    አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ። ዘዳግም 6:5

  • ❝አቤቱ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ ሰማያትም የእጅህ ሥራ ናቸው። እነርሱ ይጠፋሉ አንተ ግን ትኖራለህ ሁላቸው እንደ ልብስ ያረጃሉ እንደ መጐናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ ይለወጡማል አንተ ግን ያው አንተ ነህ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም።❞ መዝሙር 102-25:27

  • የሚገዙም ምንም እንደሌላቸው፥ በዚችም ዓለም የሚጠቀሙ በሙሉ እንደማይጠቀሙባት ይሁኑ፤ የዚች ዓለም መልክ አላፊ ነውና። 1 ቆሮንቶስ 7:31

  • የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የእስራኤል አምላክ ነው ይባል ዘንድ ስምህ ለዘላለም ታላቅ ይሁን፤ የባሪያህም የዳዊት ቤት በፊትህ የጸና ይሁን። 2 ሳሙኤል 7:26