omega natural 12 batch
Статистика- Последний пост
- 4 июл. 2025 г.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
Guys just mokerachaw and trust you can do that don't panic❗️❗️❗️
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
Natural bmulu orentetion ehud endhon tewat 1:30 timhert bet endimtu lekeklachew
EiABC_Round1_Natural.xlsx
guys የነገው ፈተና ወደ natural tekeyerol so fetanaw beneberaw program ya natural temarewoch ba programach endatemetu enam social temerewach neg aynorachuem.lebeleta information Ya Mr.ephrame selk yehaw+251911161336
የዩኒቨርስቲዎች የትውልድ ደረጃ (University Generation List)
видео или голосовое, без подписи
Dear Students, You are kindly requested to take the University and Field/Band Choice Form tomorrow, Thursday, 19/10/2017 E.C. Please make sure to fill it out together with your parents, have it approved and signed by you and them, and return it to the school by Friday, 20/10/2017 E.C. Omega School guys neg mekeret aychalaem hulum sw formun wesed eska arb masgebeta gedat nw❗️❗️❗️❗️
ለ12ኛ ክፍል 2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ፡- ተማሪዎች:- ከሰዓታት በፊት የተለጠፈው የመለማመጃ ፈተና የጊዜ ማስተካከያ በመደረጉ ማክሰኞ ቀን 17/10/2017 ዓ.ም የነበረው የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ወደ ረቡዕ 18/10/2017 ዓ.ም የተደረገ ሲሆን እና ረቡዕ 18/10/2017 ዓ.ም የነበረው የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ደግሞ ወደ አርብ 20/10/2017 ዓ.ም ሆኗል። በሚኖረው የመጨረሻው የመለማመጃ ፈተና በተመደባችሁበት ዙር የት/ቤቱን የደንብ ልብስ በመልበስ በዕለቱ ጠዋት 1:00 ሰዓት እና ከሰዓት 6፡00 በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ፡፡ በመለማመጃው ፈተና ላይ መገኘት ግዴታ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን:: ማሳሰቢያ በዕለቱ የመለማመጃ ፈተናውን መፈተን ግዴታ ሲሆን ባለመፈተናችሁ ለሚመጣው ችግር ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት አይወስድም፡፡ ሰኞ ሰኔ 16/2017 ዓ.ም
guys neg endaterekeru
Guys fetan Maths nw so....stay prepared❗️❗️❗️
if you want you can contact Mr.ephrame guys🙏
видео или голосовое, без подписи
ለ12ኛ ክፍል 2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ፡- ተማሪዎች:- ከሰዓታት በፊት የተለጠፈው የመለማመጃ ፈተና የጊዜ ማስተካከያ በመደረጉ ማክሰኞ ቀን 17/10/2017 ዓ.ም የነበረው የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተና ወደ ረቡዕ 18/10/2017 ዓ.ም የተደረገ ሲሆን እና ረቡዕ 18/10/2017 ዓ.ም የነበረው የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ደግሞ ወደ አርብ 20/10/2017 ዓ.ም ሆኗል። በሚኖረው የመጨረሻው የመለማመጃ ፈተና በተመደባችሁበት ዙር የት/ቤቱን የደንብ ልብስ በመልበስ በዕለቱ ጠዋት 1:00 ሰዓት እና ከሰዓት 6፡00 በት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንድትገኙ፡፡ በመለማመጃው ፈተና ላይ መገኘት ግዴታ መሆኑን ከወዲሁ እናሳስባለን:: ማሳሰቢያ በዕለቱ የመለማመጃ ፈተናውን መፈተን ግዴታ ሲሆን ባለመፈተናችሁ ለሚመጣው ችግር ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት አይወስድም፡፡ ሰኞ ሰኔ 16/2017 ዓ.ም
видео или голосовое, без подписи
ጥናት እንዴት እየሄደላችሁ ነው?✨✨ አሁን ላይ በጣም ትኩረት ማድረግ ያለባችሁት ምን ላይ መሆን አለበት መሰላችሁ? 👉ባነበባችሁት ልክ ለመስራት ብቻ እንጂ ሌላ ለመጨመር አትሯሯጡ። ስንቱ ባነበበው ልክ መስራት ያቅተዋል መሰላችሁ😔🤗 የhighschool ታሪክ አብቅቶ፣ የmatric exam ውጤት መጥቷላችሁ☺ ደስ በሚል ሁኔታ ከዚህ በኋላ ልክ እንደ university ተማሪዎች act😎🥸 እያረጋችሁ፣ summer ታሳልፋላችሁ✨✨ በዚህ በአዲሱ channelኣችን የhighschool ነገር ፈጽሞ አይገባበትም🙈😁😁 አንድ ቀን ብቻ ግን እናነሳለን ያውም ውጤት በሚለቀቅበት ጊዜ network ችግር across the country ስለሚቸግር ውጤታችሁ በማሳየት እንተባበራችሁኃለን🙏🙏 ሰው የአፉን ፍሬ ይበላልና በተስፋ join በሉ🥰🥰 https://t.me/freshman_success
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи