tgindex
Tutorial education

Tutorial education

Статистика
@tutorial_educationанглийский

በዚህ Channel fresh man hand out, exam and worksheet ይለቀቃል ትምህርታዊ video ሚለቀቅበት youtube ቻናል https://youtube.com/channel/UCKgCFVUAn-pO62mit5fD4xQ subscribe በማድረግ ተከታተሉን እናመሰግናለን

Последний пост
29 июн.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
0
Всего постов
30
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
2 160
−5 за 3 дн.
Сутки
−1
−0,05%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
1 441
29 постов
Вовлечённость
66,7%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 30
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1/48двое суток
1/72трое суток

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • Tutorial education pinned a photo

  • 21 мар.1 73215

    በክርስትና እምነት የጾም ወቅት ከግቢ ውጭ ምግብ ስለማስገባት የቀረበ ጥያቄና ቅሬታ እንደሚታወቀው፣ በረመዳን ወቅት የነበረው የውጭ ምግብ ይዞ የመግባት እገዳ መላላት እና ሙስሊም ተማሪዎች ምግብ እንዲያስገቡ መፈቀዱ፣ ዩኒቨርሲቲው ለተማሪዎቹ የሚያሳየውን አሳቢነት የሚያሳይ ነበር። ይህም በእጅጉ ተሞጋሽ ነው። ይሁን እንጂ፣ የረመዳን ጾም ከተጠናቀቀ በኋላ፣ ይህ እገዳ እንደገና ተመልሷል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የክርስትና እምነት ተከታይ ተማሪዎች የጾም ጊዜያቸውን እየፈጸሙ መሆኑ ይታወቃል። የውጭ ምግብ ይዞ የመግባት እገዳው ተማሪዎች ከጾም በኋላ ምግባቸውን በሰላም መመገብ በሚያስፈልጋቸው ወቅት መተግበሩ ተገቢነቱ አጠያያቂ ነው። በበሩ ለሚገኙ ጠባቂዎች ይህንን ጉዳይ ስናነሳ "ፈቃድ አስመጥታችሁ" የሚል ምላሽ ቢሰጡንም፣ የፈቃድ አሰጣጥ ሂደቱ ግልጽነት የጎደለውና ለሁሉም ተማሪዎች በእኩል ደረጃ የሚተገበር እንዳልሆነ ተመልክተናል። ይህ ሁኔታ በግቢው ውስጥ የፍትሃዊነትና የእኩልነት እጦት እንዳለ ይጠቁማል:: ስለሆነም፣ በጾም ወቅት ያሉ ሁሉም ተማሪዎች በእኩልነት እንዲስተናገዱና ተመሳሳይ ግምት እንዲሰጣቸው የዩኒቨርሲቲውን ፖሊሲ እንድገመገም አስፈላጊውን ማሻሻያ እንድደረግ በአክብሮት እንጠይቃለን። በተጨማሪም፣ በጾም ወቅት ተማሪዎች ከ15 ሰዓታት በላይ ይጾማሉ፤ ጾማቸውን የሚፈቱትም ከቀኑ 9 ሰዓት አካባቢ ነው። በዚህ ሰዓት የካፍቴሪያ አገልግሎት አለማግኘታቸው ወይም የሌሎች አማራጮች እጥረት ለድካማቸውና ለምግባቸው መገኘት እንቅፋት ይፈጥራል። ስለዚህም፣ በጾም ወቅት የካምፓሱ የምግብ አገልግሎት በማይገኝበት ሰዓት፣ ከግቢ ውጭ ምግብ ለማስገባት መፍቀዱ ጉዳዩን ለሚመለከታቸው ሁሉ ወሳኝ ነው። ፍትሃዊነትና አሳታፊነት የካምፓሳችን እሴቶች እንደመሆናቸው መጠን፣ ለዚህ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ተሰቶት አፋጣኝ መፍትሄ እንደምሰጡን ተስፋ እናደርጋለን። የተማሪዎች ህብረት የሁሉንም ተማሪዎች መብት በማስከበር ረገድ ያለበትን ኃላፊነት ተወጥቶ ለዚህ አሳሳቢ ጉዳይ በአፋጣኝ ቋሚ መፍትሄ እንዲሰጥ በአክብሮት እንጠይቃለን። የተማሪዎች ድምፅ

  • 13 мар.2 049818

    *Very Very Urgent !* Please pass this message to your family and friends now. People have been receiving calls from these numbers:-        Tel: +947        Tel: +371        Tel: +371        Tel: +563        Tel: +370        Tel: +255 or any number starting from +371 +375 +381 These guys only ring once and hang up. If you call back, they can copy your contact list in 3sec and if you have a bank or credit card details on your phone, they can copy that too.    +375 code is for Belarus.    +371 code is for Latvia.    +381 Serbia.    +563 Valparaiso.    +370 Vilnius.    +255 Tanzania. Don't answer  or Call back. Also, Don't Press #90  or  #09 on your Mobile when asked by any caller. It's a new trick which is being used to access your SIM card, make calls at your expense and frame you as a criminal. PLEASE FORWARD this message to as many friends as you can to stop any intrusion!!! From Cyber Crime Department

  • 7 мар.1 250

    видео или голосовое, без подписи

  • 7 мар.1 240

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 мар.1 380

    Non Cafe application portal is opened for all students

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • Freshman Natural CGPA (To be posted).pdf

  • #Freshman CGPA for Freshman Natural Science Students

  • 16 февр.1 32221

    #Freshman Intake capacity for Health

  • 13 февр.1 62512

    видео или голосовое, без подписи

  • For all Natural Science freshman students, this is to inform you that tomorrow's field orientation will take place at the Student Cafe at the specified time. የነገው  ኦረንቴሽን በተወሰነው ሰዓት የሚካሄደው  በተማሪዎች  መመገብያ ካፌ  መሆኑን እናሳዉቃለን። Pls share for your classmates ASP. Sewayehu T

  • Dear Freshman Natural Science Students (All UG Programs), As you approach the field placement, here are the main undergraduate programs under Jimma University's. For your information and necessary preparation.

  • видео или голосовое, без подписи

  • #Attention The orientation and program placement schedule has been officially set for this Friday. It will begin in the morning at 3:00 at the Jit conference hall. All freshman natural science students are required to attend. Please share this message with your peers to ensure everyone is present.

  • #Attention For all first year Natural Science students: The orientation and program placement session scheduled for tomorrow has been postponed until further notice. ለነገ  ታቅዶ የነበረው የ orientation እና የፕሮግራም ምደባ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን እናሳስባለን ።