tgindex
የሰለፎች መንሀጅ (አቡ አመተሏህ ሙሀመድ ኡመር አደራውይ)

የሰለፎች መንሀጅ (አቡ አመተሏህ ሙሀመድ ኡመር አደራውይ)

Статистика

(አቡ አመተሏህ ሙሀመድ ኡመር አደራውይ)ያስከፈለንን ከፍለን ለሐቅ እንጣራ በትክክለኛ መረጃ ሠለፍይ እናፍራ በችግር በምቾት አላህን የሚፈራ በተውሒድ በሡና በፅናት የሚሠራ https://t.me/jjjhdu09

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
39
Всего постов
49
Тип
открытый
Язык
am
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
4 662
+11 за 4 дн.
Сутки
−16
−0,34%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
21
40 постов
Вовлечённость
0,5%
к подписчикам
Постов в день
5,6
всего 49
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
28
1/48двое суток
32
1/72трое суток
34

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • በሸይኽ ሙሀመድ ኑር (ሀፊዘሁላህ) – የጁምዐህ ኹጥባ-የመውሊድ ቢድዐህ

  • የጁምዐህ ኹጥባ ምክር ↩️« الاحتفال بالمولد بدعة لا أصل لها في الكتاب والسنة..... ርዕስ:- የመውሊድ ቢዳዓነቱ በቁርዓንና በሐድስ ምልከታ በቀዳምቶች እይታ ምን ይመስላል በማለት የተወሳበት ወሳኝ ምክር ለኡማው 🎙️ ألقاها الشيخ :- محمد نور - حفظه الله ووفقه 🎙በሸይኽ ሙሐመድ ኑር {ሀፊዘሁሏህ} በመርከዝ ዳር አሱና 🗓 ነሀሴ ቀን/23/12/2017/የጁሙዓ ምክር ➴➷➴ t.me/DarASSunnah1444 t.me/DarASSunnah1444

  • 🌷 የእናት ሚና ለልጆች በእስልምና 🌷 እናት የልጅ የመጀመሪያ መምህር ናት። በእምነቱ፣ በሥነ-ምግባሩና በአስተዳደጉ ላይ ታላቅ ተፅዕኖ አላት። ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ "وَالْمَرْأَةُ رَاعِيَةٌ فِي بَيْتِ زَوْجِهَا وَمَسْئُولَةٌ عَنْ رَعِيَّتِهَا" “ሴት በባሏ ቤት ጠባቂ ናት፤ ስለምትጠብቀውም ተጠያቂ ናት።” [ቡኻሪና ሙስሊም] 🌱 ስለዚህ ልጆችን በኢማን፣ በሶላትና በመልካም ሥነ-ምግባር ማሳደግ ታላቅ ኃላፊነት ነው። 📢 ይህን አስፈላጊ ርዕስ የሚዳስሰውን ሙሀደራ ይከታተሉ፤ እናትነትን በእስልምና እይታ እንማር! 🎙 በአቡ ኢልሓም ሙሀመድ ኑር (وفقه الله) https://t.me/sunah123

  • без подписи

  • без подписи

  • ​📖 የዐቂደቱ አጥ-ጦሓውያ ትምህርት ​📒 العقيدة الطحاوية (የአህሉሱና ወልጀማዐን ትክክለኛ የዐቂዳ መስመር የሚያስረዳ ድንቅ ኪታብ) ​✍️ የኪታቡ አዘጋጅ (ሙአሊፍ) ​ኢማም አቡ ጃዕፈር  አህመድ ኢብኑ ሙሀመድ አጥ-ጦሓዊ (ረሒመሁልላህ) ​🎙️ አቅራቢ ​አቡ ኢልሓም ሙሐመድ ኑር (وفقه الله) ​📌 ክፍል፦ 06 ​🎧 ያዳምጡት፣ ለሌሎችም በማጋራት የአጅሩ ተካፋይ ይሁኑ! https://t.me/sunah6769

  • ✅ አድስ የተጀመረ የመንሀጅ ኪታብ  📚  شرح السنة ✍لشيخ  الإمام  أبي محمد الحسن بن علي بن خلف البربهاري (رحمه الله تعالى ) ✍ بشرح معالي الشيخ صالح بن فوزان بن عبد الله الفوزان (حفظه الله تعالى) የኪታቡን PDF ለማግኘት 👇👇👇 https://t.me/sunah123/4983 🎤أستاذ محمد  بن نور ابن الشيخ رشيد ( حفظه الله ) ⏹ክፍል 87 https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123

  • 📓አዲስ ደርስ ለእውቀት ፈላጊዎች 📚 ሪያዱ አስሷሊሒን ሚን ከላሚ ሰዪዲል ሙርሰሊን 📚 رياض الصالحين من كلام سيد المرسلين ✅ክፍል 119 የኪታቡ  pdf https://t.me/sunah123/3635 ⏰ ሰዓት: ዘወትር ሰኞ እና ማክሰኞ ከፈጅር ሶላት  በኋላ  🎙 በኡስታዝ ሙሀመድ ኑር(አቡ ኢልሐም (حفظه الله) 🕌ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ፡ ፉሪ በሙሐጂሪን መድረሳ ይህ  ደርስ በተጠቀሰው ቀን ና ስዓት ስለሚሰጥ የአጅሩ ተቋዳሽ ሁኑ ስንል መልዕክት እናስተላልፋለን። https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123

  • 🔖ዘወትር ቅዳሜና እሁድ ከሱብሂ ሰሏት በኋላ የሚቀራው ደርስ በሰዐቱ ይቀጥላል 📒 دعائم منهاج النبوة 🖌للشيخ  أبي عبدالله محمد سعيد رسلان                 حفظه الله 📒ደዓኢም ሚንሀጂ አን-ኑቡወህ 🖌ሊሸይኽ ሙሀመድ ሰዒድ ረስላ ን 🎙 ኡስታዝ አቡ ኢልሐም ሙሐመድ ኑር (وفقه الله) https://t.me/sunah123 🕌በአልሙሐጂሪን መድረሳ https://t.me/sunah123

  • ምርጫው የእናንተ ነው የተመቻቹን ንኩት👇👇👇

  • 14 авг.901из Multeqa_Ahlissuneh

    ♦️| ሳምንታዊ ፕሮግራማችን እንደተጠበቀ ነው። ● ርእስ በሰዓቱ ይገለፃል! || ግጥም ይኖረናል -ኢንሻአ'ሏህ- ⏰ ሰዓት፦ ከምሽቱ በኢትዮ 3:00 —  አይለፋችሁ!። #የመገናኛውን_ግሩፕ_ተቀላቀሉ👇 https://t.me/Multeqa_Ahlissuneh https://t.me/Multeqa_Ahlissuneh

  • 14 авг.9из sunah123

    ገባ ገባ በሉ በአቡ ኢልሓም ሙሀመድ ኑር (وفقه الله)       ተጀመረ              ተጀመረ                     ተጀመረ                              ተጀመረ         ➢ ገባ          ➢ ገባ                 ➢ገባ                     ➢ገ ባ                              ➢ በሉ ➢ ገባ ገባ   በሉ  ጆይን በሉ ሸር አድርጉ ባረከላህ ፊኩም ጀዛኩሙሏሁ ኸይረን👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123

  • 14 авг.12из sunah123

    🔖ዘወትር ሐሙስ እና ጁመዓ ምሽት የሚቀራው ደርስ በሰዐቱ ይቀጥላል إن شاء الله 📒شرح  مسائل الجاهلية 🖌للشيخ المفتي صالح بن عبدالله الفوزان                 حفظه الله 📒ሸርሁ መሳኢሊል ጃሂሊያ 🖌ሊሸይኽ ሷሊህ ቢን ዐብደላህ አልፈውዛን) 🎙  أبو إلهام محمد بن نور وفقه الله https://t.me/sunah123 🕌በአልሙሐጂሪን መድረሳ🕌 https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123

  • አዲስ ሙሃዶራ ርእስ:- በመውሊድ ቀን ከሚጠቀሱ ሺርክን ቢድዐህ!! 🎙በሸይኽ ሐሰን ገላው ሐሰን (ሀፊዘሁላህ) 👉 ይደመጥ!! በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ነሓሴ 8/2018 ከጁምዐህ ሶላት በኋላ የተሰጠ ሙሃዶራ የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ https://t.me/DarASSunnah1444 https://t.me/DarASSunnah1444

  • የሽርክ መነሃሪያ መውሊድ፦ ክፍል 2 🚩ሶስት - መውሊድን ማክበር መልእክተኛውን መቃረን በመሆኑ! አይከበርም አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ የራሱ ቃል በሆነው በተከበረው ቁርአኑ እንዲህ በማለት አዞናል፤ «መልዕክተኛውም የሰጣችሁን (ያዘዛችሁን)(ማንኛውንም) ነገር ያዙት፡፡ ከርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ፡፡» (አል-ሐሽር፣ 7) የነብያት ሁሉ ፈርጥ የሆኑት ረሱላችን -አለይሂ ሶላቱ ወሰላም- ከከለከሉን ነገሮች ሁሉ አንዱና ዋናው ቢድአ ነው፤ “በዲን ላይ የሚፈጠሩን ነገሮች ሁሉ አደራ ተጠንቀቋቸው፡፡ ማንኛውም በዲን ላይ የሚደረግ ፈጠራ (ቢድዓ) ጥሜት ነው፤ የማንኛውም ጥሜት መዳረሻ ደግሞ የጀሀነም እሳት ነው» በማለት የቢድዓን አደገኛነት በወርቃማ ንግግራቸው አሳስበውናል፤ ማንኛውንም የቢድዓን ተግባር እንዳንፈፅም ከልክለውናል፡፡ ረሱላችን ያላስተማሩትና እንዲሰራ ያላዘዙት የአምልኮ ተግባር ነውና መውሊድ የለየለት ቢድዓ ነው፤ በፈለገው የቃለት ጋጋታ ቢሞካሽ፣ በፈለገው የህዝብ ብዛት ቢታጀብ ጥሜት ነው፡፡ መውሊድን ማክበር ረሱላችንን በግሀድ መቃረን ነው፡፡ ረሱላችንን መቃረን በአሏህ ላይ ማመፅ በመሆኑና የዚህ አይነቱ አመፅ ፍፃሜ ደግሞ ከጀሀነም እሳት ስለሚያስገባ፣ አሏህ በሱረቱል አኒሳዕ አንቀፅ 14 ላይ አስምሮ እንደነገረን፡፡ 🚩 አራት - በኢስላም ውስጥ የተፈቀዱት ሁለት አመታዊ ዒዶች ብቻ በመሆናቸው! አቡዳውድና ነሳኢይ በዘገቡት ሀዲስ መሰረት ረሱል -አለይሂ ሶላቱ ወሰላም- አሏህ፣ ለሙስሊሞች ሁለት የበአል ቀናትን፣ ማለትም የውመል አድሃ (በተለምዶ አረፋ በአል የምንለውን) እና የውመል ፊጥርን ሰጥቷል፡፡ ከዚህ ውጭ አሏህ የሰጠንም፣ የፈቀደልንም አመታዊ በአል የለም፡፡ በበአል ቀን ብቻ ሳይሆን፣ ከትንሽ እስከ ትልቅ ባለ በማንኛውም የአምልኮ ዘርፍ ፍፁም ጥበበኛ የሆነው አሏህ የሰጠንና የፈቀደልን በቂያችን ነው፡፡ እስልምና ማለት እሱ ነው፤ መላ መንፈሳችንን፣ ስሜታችንናና አካላችንን ሙሉ በሙሉ ለአላህ ትዕዛዝና ፈቃድ ብቻ ተገዢ ማድረግ፡፡ አላህ በቁርዓን እንዲህ ይላል፤ “እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፤ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ…” (በቀራህ፣ 208) እናም መውሊድን ማክበር ከአሏህ ፈቃድ፣ ከአሏህ መታዘዝ መውጣት ነው፡፡ 🚩 አምስት - ከእነዚያ እንቁ ሶሀቦች የበለጠ ረሱላችንን የሚወድ ማንም ባለመኖሩ! አንዳንድ ሰዎች መውሊድን የሚያከብሩት ነብዩን -አለይሂ ሶላቱ ወሰላም- በጣም ስለሚወዱ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ እሳቸውን መውደዳቸው እሰዬ የሚያስብል ነው፡፡ ሆኖም ግን ከነዚያ እንቁዬ ሶሀቦች «አብልጠን እንወዳቸዋለን» ሊሉ አይችሉም፤ ካሉም ሽምጥጥ ያለ ቅጥፈት ፣ ውሸት ይሆንባቸዋል፡፡ እነዚያ የኢስላም የቁርጥ ቀን ልጆች፣ እነዚያ አሏህ ለኢስላም የመረጣቸው ሶሀቦች፣ እነዚያ ረሱልን ከነፍሳቸው የበለጠ የሚወዱና በተግባርም ያስመሰከሩ ሶሀቦች ያልሰሩት ዲናዊ የውዴታ መገለጫ፣ እሳቸውን የመውደድ ዲናዊ መገለጫ ፍፁም ሊሆን አይችልም፡፡ እንድሁም ውነት የምትወዷቸው ከሆነ አለባበሳችሁን ለምን አታስተካክሉም ልብሳችሁን አሳጥሩ አላሉም እንዴ ነብዩ ሶለሏህ ዐለይሂ ወሰለም የናንተ ልብስ ግን አስባልት ይጠርጋል ።ፂማችሁንስ ለምን በአንድ ብር ምላጭ ትሞልጫላችሁ ?ውዴታ የሚገለፀው ባዘዙት በመታዘዝ በከለከሉት በመከልከል ነው። የእነዚያ በጀነት የተመሰከረላቸው የእነአቡ-በክር፣ የእነዑመር፣ የእነዑስማን፣ የእነ ዓልይ፣ ወዘተ. የኢማን ደረጃና የተቅዋ ምጥቀት ከሰማይ ሰማያት እርቆ እንደሚገኘው አብሪ ኮከብ ቢሆን፣ የእኛ የኢማን ደረጃና ተቅዋ ከምድር የመጨረሻው ወለል ላይ እንኳን ለመገኘቱ ምንም ማረጋገጫ የለንም፡፡ በእርግጥ መውሊድ ትክክለኛ የነብዩ ውዴታ መገለጫና የዲናችን አካል ቢሆን ኖሮ፣ ረሱላችን ባዘዙን፣ እነዚያም የኢስላም ፈርጦችም በተገበሩት ነበር፡፡ ስለሆነም እነአቡ-በክር፣ እነዑመር፣ እነዑስማን፣ እነዓልይ... ለውዴታ ብለው ያልሰሩት ኢባዳ፣ ነብዩን የመውደድ መገለጫ ሊሆን አይችልም፡፡ ረሱላችንን እጅግ በጣም የሚወድ ሰው ምን ማድረግ አለበት? አሏህን በብቸኝነት ማምለክ፣ ረሱላችን ያዘዙትን መስራትና የከለከሉትን መተው፣ ብርቅዬ ሰሀቦች በተጓዙበት የዲን ጎዳና ቀጥ ብሎ መጓዝ! አራት ነጥብ! ✅በጣም የሚያሳዝነው በዚህ በሽርክ መነሃሪያ የሚበላው ቅጠል (ጫት) ጫት ህዝባችንንም አገራችንንም ወደኋላ እየጎተተ ያለ አደገኛ አደንዛዥ ቅጠል ነው። ከሁሉ በጣም የሚያሳዝነው ይህ እርኩስ ቅጠል በአውቆ አጥፊዎች፣ እውቀት በሌላቸው ሰዎች እና ከእስልምና ሃይማኖት ውጭ ባሉ ሰዎች ውስጥ እንደ ትልቅ የኢስላም አካል ተደርጎ መወሰዱ ነው። የጫትን መጥፎነት ማወቅ የፈለገ በተጨባጭ አገራችን ላይ በተለይ ሙስሊሙ ላይ ያደረሰውን ጉዳት መመልከት ይችላል።እነዚህ መንዙማ ባዮች የቅጠል አፍቃሪዎች ግን ምን ያክል ጫትን የዲናዊ ቅብ እንዴሚሰጡት በጥቂቱ እንመልከት። “ጁሉሱ ሰዓቲን ጥቂት ቃቅምና  ንገረው ለመውላህ እበሩ ቁምና”  “እነሱ ይበራሉ በመቶ ሃምሳ ጄት፣  እኛ ቀደም ናቸው በአንድ ዙርባ ጫት”  “ተአስር ሺህ መትረየስ አጥምዶ ተቆመ፣  ከሺህ ፈረሰኛ ተባብሮ ለጉሞ ከቆመ፣  ይበልጣል ደጉ ሰው አድቅቆ የቃመ፣  ጠላቱንም ጎድቶ ወዳጁን ጠቀመ።”     ሰውየው ጫት በመቃሙ እራሱን እና ለእርሱ ጥሩ የሚያስቡትን መልካም ወዳጆቹን የሚጎዳ ሆኖ ሳለ በተገላቢጦሹ እውነተኛ ጠላቱ የሆነውን ሸይጧን አላማ በማሳካት ሸይጧንን ይጠቅመዋል። ከዚህ ውጭ ሰው ጫትን አይደለም አድቅቆ ቢቅም እንደ ጁስ በጥብጦ ቢጠጣው እንኳን እራሱንም ይሁን ማንንም አይጠቅምም።   በተረፈ ከፊሎቹ ደግሞ “ጫት ቅመን በቀልባችን ነደፍናቸው” እያሉ የማስፈራሪያ ተረተረት የሚያወሩ አይጠፉም። ይልቁንም እንኳን በጫት ሌሎችን ሊጎዳ ቀርቶ እርባና የሌለው ቅጠል እያኘከ የአላህን፣ የሚስቱን፣ የልጆቹን፣ የቤተሰቦቹን እና የፍጡራንን መብት ጀዝቦ የሰከረ ቢሆን እንጂ ። “ዝናቡ ዘነበ ጫቱ ለመለመ፣  የሚቅመው ቢያገኝ እያጉረመረመ” ተመልከት ይህን ጉድ፦ ኡመተል ኢስላምን ያሽመደመደው፣ ያጀዘበው፣ የአላህንም የፍጡራንንም ሀቅ እንዲያጓድል ሰበብ የሆነው ይህን አደንዛዥ ቅጠል እንዲህ እያሉ ያስተዋውቁታል ያወድሱታል። እስልምና ከእንዲህ አይነት አደንዛዥ እፅ የፀዳ ነው፡፡በመውሊድ ውስጥ ያለ ጉድ ተዘርዝሮ አያልቅም ይቀጥላል!!!! ይቀጥላል!!!! https://t.me/sunah123

  • ​ ​ የሽርክ መነሀሪያ፦ 📨📨የሆድ አምላኪዎች መድረክ መውሊድ መውሊድ ለምን አይከበርም?????? 👇👇👇ከቁርአንና ከትክክለኛ (ሶሂህ) ሀዲስ ማስረጃ እና ምክንያቶች፦ ✅✅✅ አንድ ፦እስልምናችን የተሟላ በመሆኑ! ከሁሉም በላይ እስልምናችን ሙሉዕ ነው፡፡ የሚጎድለው ነገር የለምና አይጨመርበትም፤ የማይፈለግ ነገር የለውምና አይቀነስለትም፡፡ አላህ -ሱብሃነሁ ወተዓላ- ነብዩ ሙሀመድን -አለይሂ ሶላቱ ወሰላም- የላከልን እስልምናን ለማሟላትና ለመደምደም ነው፡፡ ስለሆነም ማንም ሰው ረሱላችን ባመጡት በዚህ ዲን ላይ ቅንጣት የመጨመርም ሆነ፣ የመቀነስ መብት የለውም፡፡  አላህ -ሱብሃነሁ ወተዓላ- በቁርአኑ እንዲህ በማለት ለእስልምናችን ሙሉዕነት ማረጋገጫ ሰጥቷል፤ “ዛሬ ቀን ሀይማኖታችሁን ሞላሁላችሁ፤ ጸጋዬንም በናንተ ላይ ደመደምኩ ከሃይማኖትም እስልምናን ወደድኩ፡፡” (ሱረቱል ማኢዳ፡3) የታላቆች ሁሉ ታላቅ የሆነው አሏህ ይህን የመሰለ ማረጋገጫ በመስጠት፣ ‘ዲናችሁን አሟልቸላችኋለሁ’ እያለ፣ እንዴት ተደርጎ ነው በቁርአንም ሆነ በሀዲስ ያልታዘዘ መውሊድ የእስልምና አካል ተደርጎ የሚከበረው? ከየት በመጣ አጉል ድፍረት ነው????«‘አሏህ ሀይማኖታችሁን ሞልቸላችኋለሁ’ ቢልም፣ መውሊድን ማክበር አለብን» ተብሎ ሽርጉድ የሚባለው?በድን አለ ብሎ መሞገት አሏህን ማስዋሸት ነብዩን መተቸት መሆኑ የማይዘነጋ ነው። «መውሊድ የእስልምና አካል ነው» ማለት «ረሱል- አለይሂ ሶላቱ ወሰላም- ማድረስ የሚገባቸውን መልዕክት በትክክል አላደረሱልንም» ወይም «ማድረስ ከሚገባቸው ውስጥ ያስቀሩት አለ» ከማለት ተለይቶ የሚታይ እንዳልሆነ መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ ✔️✔️✔️ሙስሊሞች ሆይ እራሳችሁን ከዚህ አደገኛ ተግባር ተጠብቁ ✅✅✅ ሁለት ፦ መውሊድን እንድናከብር ባለመታዘዛችን! መውሊድ፣ ግለሰቦች በኢስላም ላይ የጨመሩት ፈጠራ (ቢድዓ) ነውና በቁርአንም ሆነ በሀዲስ ቅንጣት ማስረጃ የለውም፡፡ ሌላው ይቅርና በእስልምና አስተምሮት መፀዳጃ ቤት ስንገባ ወይም ከመፀዳጃ ቤት ስንወጣ ማድረግ ስለሚገባን ዱዓ በቂና አስተማማኝ የሀዲስ ማስረጃ አለን፡፡ ታዲያ መውሊድን ያህል አመታዊ…በአል ለዚያውም እንደሚባለው ለረሱላችን ያለንን ፍቅር የምንገልፅበት የኢባዳ ተግባር ሆኖ ሳለ መረጃ የለሽ የሆነው ለምንድነው? መልሱ አጭር ነው፤ መውሊድ በኢስላም ላይ የተደረተ ድሪቶ ፈጠራ (ቢድአ) ነው፡፡ በኢስላም ውስጥ ያለ በቂ ማስረጃ የሚሰራ ዒባዳ (አምልኮት) ከንቱ ልፋት ነው፤ ለዚያውም በመጨረሻው ቀን ተጠያቂ የሚያደርግ፡፡ ሀያሉ አሏህ ያዘዘን ‘ሰዎች የሚጨምሩላችሁንም ተከተሉ’ ብሎ አይደለም፤ ኧረ በፍፁም! ይህን ከመሰለው ጉድለት ፍፁም የጠራው አምላካችን እንዲህ ሲል ነው ያዘዘን፤ «አሏህንም ተገዙ፤ መልዕክተኛውንም ታዘዙ፡፡» (አል-ተጋቡን፣ 12) ይህን የጌታችንን ትዕዛዝ ሰጥ-ለጥ ብለን ማክበር ስላለብን፣ ሰዎች ባለማወቅም ይሁን እያወቁ ለከርሳቼው ብለው የጨመሩትን መውሊድ(የሽርክ መነሃሪያ) አሏህን ፈርተን ልንጠነቀቅ ይገባል፡፡ ይቀጥላል!!!!!!!! ይቀጥላል !!!!!! https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123

  • 14 авг.34из DarASSunnah1444

    без подписи

  • 14 авг.33из DarASSunnah1444

    ድንገተኛ ሙሃዶራ አሁን በዳር አስ-ሱንና 🎙በአንጋፋው ሸይኽ ሐሰን ገላው (ሀፊዘሁላህ) ስለ መውሊድ ቢድዓነት ይሳተፉ ↘️↘️↘️ https://t.me/DarASSunnah1444?livestream=

  • 13 авг.25из sunah123

    ገባ ገባ በሉ በአቡ ኢልሓም ሙሀመድ ኑር (وفقه الله)       ተጀመረ              ተጀመረ                     ተጀመረ                              ተጀመረ         ➢ ገባ          ➢ ገባ                 ➢ገባ                     ➢ገ ባ                              ➢ በሉ ➢ ገባ ገባ   በሉ  ጆይን በሉ ሸር አድርጉ ባረከላህ ፊኩም ጀዛኩሙሏሁ ኸይረን👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123

  • 🔖ዘወትር ሐሙስ እና ጁመዓ ምሽት የሚቀራው ደርስ በሰዐቱ ይቀጥላል إن شاء الله 📒شرح  مسائل الجاهلية 🖌للشيخ المفتي صالح بن عبدالله الفوزان                 حفظه الله 📒ሸርሁ መሳኢሊል ጃሂሊያ 🖌ሊሸይኽ ሷሊህ ቢን ዐብደላህ አልፈውዛን) 🎙  أبو إلهام محمد بن نور وفقه الله https://t.me/sunah123 🕌በአልሙሐጂሪን መድረሳ🕌 https://t.me/sunah123 https://t.me/sunah123