- Последний пост
- 13 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 344
- 1/48двое суток
- 394
- 1/72трое суток
- 425
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
7/12/2018ዓ.ም ለማታ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ! አቃቂ ቃለ ሕይወት በማታ ትምህርት መርሐ- ግብር ለ2019ዓ.ም ከ1ኛ - 8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር በዝግጅት ላይ ይገኛል። በመሆኑም 11/12/2018ዓ.ም ጀምሮ በስራ ሰዓት በአካል በመገኘት ምዝገባ እንድታከናውኑ ይሁን። ት/ቤቱ
ለውድ የተማሪ ወላጆችና አሳዳጊዎች በሙሉ ከትምህርት ቢሮ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ከ6ኛ- 8ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መማር ግዴታ መሆኑን አሳውቀን ከ ሰኞ 20/11/18ዓ.ም ጀምሮ ትምህርቱ መሰጠት የተጀመረ መሆኑን በድጋሚ እያሳወቅን እስካሁን ተመዝግባችሁ ላልጀመራችሁ ተማሪዎች ለሚፈጠረው ክፍተት ትምህርት ቤቱ ሀላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን። ት/ቤቱ
без подписи
Akaki Kale Heywet Church School📖 አቃቂ ቃለ ሕይወት ቤ/ክ ት/ቤት pinned «ለዉድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ! ከትምህርት ቢሮ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ከ6ኛ - 8ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መማር ግዴታ መሆኑን እየገለጽን መደበኛውን የተመዘገባችሁ ነባርም ሆነ አዲስ ተማሪዎች ትምህርቱ ሰኞ ከ 20/11/18 ዓ.ም ጀምሮ የሚሠጥ መሆኑን እየገለጽን 2:30 ሰዓት ላይ ሁላችሁም እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። ይህ ሳይሆን ቢቀር ለሚፈጠረው ችግር ኀላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን…»
без подписи
ለውድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ ! የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 1 ቀን ብቻ ቀርተውታል። ስለዚህ ቶሎ እንድትመዘገቡ ይሁን። ት/ቤቱ
ለውድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ ! የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 2 ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል። ስለዚህ ቶሎ እንድትመዘገቡ ይሁን። ት/ቤቱ
ለውድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ ! የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 3 ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል። ስለዚህ ቶሎ እንድትመዘገቡ ይሁን። ት/ቤቱ
ለዉድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ! ከትምህርት ቢሮ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ከ6ኛ - 8ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መማር ግዴታ መሆኑን እየገለጽን መደበኛውን የተመዘገባችሁ ነባርም ሆነ አዲስ ተማሪዎች ትምህርቱ ሰኞ ከ 20/11/18 ዓ.ም ጀምሮ የሚሠጥ መሆኑን እየገለጽን 2:30 ሰዓት ላይ ሁላችሁም እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። ይህ ሳይሆን ቢቀር ለሚፈጠረው ችግር ኀላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እንገልጻለን። ት/ቤቱ
ለውድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ ! የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 4 ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል። ስለዚህ ቶሎ እንድትመዘገቡ ይሁን። ት/ቤቱ
ለወድ የተማሪ ወላጆች በሙሉ ! የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 5 ቀናቶች ብቻ ቀርተውታል። ስለዚህ ቶሎ እንድትመዘገቡ ይሁን። ት/ቤቱ
ለ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ (Social science) ተፈታኞች ከሐምሌ 6 እስከ 8/2018 ለምትፈተኑት ብሔራዊ ፈተና የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ መልካም የፈተና ግዜ እንዲሆንላችሁ ከወዲሁ እንመኛለን ፣ የተሟላ ዪኒፎርም መልበስ እና አዲምሽን ካርድ፣ መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ፣ ኤሌክሮንክስ እቃዎችን መያዝ በፍጹም የተከለከለ ነው። ሁላችንም አንድ ላይ ስለምንሄድ ነገ ጠዋት 1፡30 በትምህርት ቤት (በቃለ ሕይወት) ቅጥር ግቢ እንገናኝ። መልካም ፈተና!
без подписи
без подписи
ማስታወቂያ ለወላጆች በሙሉ! ሰኞ ለምዝገባ ስትመጡ በተላከው መሰረት ተዘጋጅታችሁ እንድትመጡ ይሁን። ት/ቤቱ
Steps to Check Your result Step 1. Click this link: https://aa6.ministry.et The link will redirect you to the Addis Ababa Education Bureau (Grade 6 Ministry Result Portal). Step 2. Click (tap) “Check My Result.” Step 3. Type (enter) your Registration Number and your First Name in Amharic Step 4. Click (tap) “Check My Result.”
የወላጆች በዓል ጥሪ ከቅድመ አንደኛ - 12ኛ ክፍል ላሉ የተማሪ ወላጆችና አሳዳጊዎች በሙሉ፤ የወላጆች በዓል በነገው ዕለት ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ ስለሚከበር፣በፕሮግራሙ ላይ በሰዓቱ ተገኝተው ስርዓቱን እንድትታደሙ እና በዕለቱ የልጅዎንም ሰርተፍኬት እንዲወሰዱ ስንል እናሳውቃለን ። ትምህርት ቤቱ ማሳሰቢያ:- ሰዓት ይከበር !!
🎉 እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉 ለአቃቂ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች፣ ወላጆች፣ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ለመላው የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ በሙሉ! በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎቻችን በሙሉ አመርቂ ውጤት በማምጣት በማለፋቸው የተሰማንን ታላቅ ደስታ እየገለጽን፣ በድጋማ እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን! ት/ቤቱ
без подписи
በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል