የካ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ት/ጽ/ቤት ቻናል Yeka sub city wereda 4 Education office channel
СтатистикаGovernment Educational organization
- Последний пост
- 26 авг. 2025 г.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የኢድ አል አድሃ አረፋ በአል አደረሳችሁ✍️ ኢድ ሙባረክ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ት/ጽ/ቤት
የህዝብ በአላትን ለመወሰን የወጣው አዋጅ 1334/2016ዓ.ም
ከተማ አቀፉ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ሰኔ 3 እና ሰኔ 4/2017 ዓ.ም እንዲሁም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሰኔ 10፣11 እና 12/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ በትላንትናው እለት መገለጹ ይታወቃል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በትምህርት ሴክተሩ የሚዘጋጅ የሳይንስ የፈጠራ አውደ ርዕይ በተማሪዎችና መምህራን የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎች የደረሱበትን ደረጃ ለህብረተሰቡ ከማስተዋወቁ ባሻገር የፈጠራ ባለቤቶቹን ለተሻለ ስራ የሚያነሳሳ ተግባር መሆኑን ገልጸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት አዳነች አቤቤ ለትምህርት ዘርፉ ለሚያደርጉት የቅርብ ድጋፍና ክትትል ምስጋና አቅርበዋል። ዶክተር ዘላለም አያይዘውም ከትምህርት ቤት ጀምሮ እስከ ከተማ ድረስ አውደ ርዕዩ በስኬት እንዲካሄድ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበው የከተማው ነዋሪዎችም ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ለዕይታ ክፍት በሆነው አውደ ርዕይ በመገኘት የፈጠራ ባለቤት የሆኑ ተማሪዎችን እና መምህራንን እንዲያበረታቱ ጥሪ አስተላልፈዋል። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
10ኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎችና የመምህራን የሳይንስ የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት በወዳጅነት አደባባይ በድምቀት ተከፈተ። (ሚያዝያ 16/2017) ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት "በፈጠራ ስራ የተካነ ትጉህ ትውልድ ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል በሚካሄደው አውደ ርዕይ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች በተውጣጡ ተማሪዎችና መምህራን የተሰሩ የተለያዩ የፈጠራ ስራዎች ለህብረተሰቡ ለዕይታ ቀርበዋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና የመርሀ ግብሩ የክብር እንግዳ ክብርት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአውደ ርዕዩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት በሀገራችን ኢትዮጵያ በተለይም በከተማችን አዲስ አበባ የተለያዩ ችግር ፈቺ የሆኑ የፈጠራ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ጠቁመው ይህ የፈጠራ ስራ ከፍ ወዳለ ደረጃ እንዲሸጋገር በተማሪዎችና መምህራን የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎችን በዚህ መልኩ አውደ ርዕይ በማዘጋጀት ማበረታታት እንደሚገባ በመግለጽ ከተማ አስተዳደሩም በተማሪዎችና መምህራን የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎች ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲደርሱ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስገንዝበዋል።
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
15/08/2017ዓ.ም በዛሬው እለት በየካ ክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በተካሄደው የመምህራን እና የተማሪዎች የፈጠራ ስራዎች ውድድር ትምህርት ቤታቸውንና ወረዳውን በመወከል ከተወዳደሩት ተወዳዳሪዎች መካከል የተማሪዎች የፈጠራ ስራዎች በአካባቢ ሳይንስ ኪዳነምህረት # ዘሚካኤል ቴዎድሮስ # ብሩክ ተስፋዬ # አናንያ ኀይሉ ከ5ኛ ክፍል insecticide በክ/ከተማ ደረጃ 2ኛ ደረጃ ይዘው ያጠናቀቁ ሲሆን በመምህራን በልዩ ፍላጎት ዘርፍ የአዲስ ብርሃን ት/ቤት የልዩ ፍላጎት መ/ርት የሆኑት መምህርት አበበች አስፋው የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን ፊደል ማስቆጠሪያ ይዘው በመቅረብ 1ኛ ወጥተው የምስክር ወረቀት ሽልማታቸውን ተቀብለዋል። እንኳን ደስ ያላችሁ!