The Bored Therapist
СтатистикаPetition: https://c.org/9MTM6gWHcm Books Fundraising And some thoughts on a better world.
- Последний пост
- 13 авг.
- Последнее чтение
- 12:46
- Постов за неделю
- 12
- Всего постов
- 39
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- Категория
- Книги
- В каталоге с
- 12 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 337
- 1/48двое суток
- 386
- 1/72трое суток
- 416
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
Why do Alex Abraham and Yismaeke Worku think people laugh like “ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ"? What’s that supposed to sound like in practice? What kind of people are these authors spending time with? Imagine being sad, then hearing something funny and laughing out "ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ"
The PM’s TikTok comments.
https://c.org/jQVfwmx8tw
በተለያዩ ሽንት ቤቶች ውስጥ እየተዘዋወርኩ የምፅዳደበት ምክንያት እግረ መንገዴን በግድግዳው ላይ የተፃፉትን ለማየት ነው። የዚህ ትውልድ ጭንቅላት ተከፍቶ የሚገኘው ሽንት ቤት ውስጥ ብቻ ነው። አብዛኛው የሽንት ቤቱ ፅሁፍ ... በስዕልም ጭምር የተገለፀው ወሲብ ነው። ስዕሎቹን ብታይ ታዝናለህ። ... ይህ ሁሉ የተሳለው በቡርሽ እንዳይመስልህ በእስክሪብቶ ነው። የሴቶችን ሽንት ቤት ሄጄ ለማየት ደግሞ ፈልጌ ነበር። ግን ደግሞ እባረራለሁ ብዬ ፈራሁ። ከወሲብ ሌላ፤ ሁለተኛው በግድግዳ ላይ የሚፃፈው ጉዳይ የሃይማኖት ጉዳይ ነው። አንዱ የእምነቱን መፈክር ፅፎ ሲወጣ ሌላው ደግሞ በቀስጥ ያመለክትና የራሱን ፅፎ ያኛውን ተሳድቦ ይወጣል። ሰዳቢውንም ሌላ ሰዳቢ ይሰድበዋል። ሶስተኛው ጉዳይ የዘር ጉዳይ ነው። ዘርን የሚሳደቡ ጽሁፎች ከግድግዳው ላይ አይታጡም። ከሽንት ቤት ስትወጣም የምታየው ይህንን ነው። ስለ እውቀት፤ ስለ ታሪክ፤ ስለ ፍልስፍና፤ ስለ ሳይንስ የሚከራከር ያለ እንዳይመስልህ። ከፍተኛው ወሬ ስለ ወሲብ ነው። ቀጥሎ የሃይማኖት ጉዳይ ነው። የዘር ጉዳይም የፀና ነው። ይስማዕከ ወርቁ፣ ራማቶሓራ #bookquotes
‘እስኪ ስለ ሜንዴዝ አልፎንሱ ልንገራችሁ። ሜንዴዝ አልፎንሱ አሥራ ስምንት ሚሲዮኖች አስክትሎ መጥቶ ኢትዮጵያውያንን ለሁለት በሃይማኖት ለያይቶ እንዲተራረዱ አድርጓል። የእሱ ዓላማ ግን ሃይማኖት አልነበረም። የእደ ጥበብ ባለሙያዎችን ኢትዮጵያን ከስልጣኔ ማማ ይለቅሏታል ብሎ በመስጋቱ እንዲህ እያለ ይሰብክ ነበር፤ 'በኛ ሀገር ሸማኔ፤ ቀጥቃጭ፤ ቀለም በጥባጭ፤ ፋቂም ጭምር በማጥፋታችን ሰላም አግኝተናል፤ በእናንተ ሀገር ግን እንዲሁም ተዘበራርቃችሁ ስለምትኖሩ እውነተኛ ሰላም የላችሁም። እንዲህ ዓይነቱን ዝብርቅርቆሽ እንዲህ ዓይነቶችን ሰዎች ካላጠፋችሁ ዋጋ የላችሁም' ብሎ በመስበኩ፤ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች መንደር ተለያይተው ይኖሩ ጀመር። ከብቶቻቸውና እነሱ የሚጠጡበት ወንዝ እንኳን ተለያይቶ ነበር። የፋቂ ሰፈር ለብቻ፤ የቀጥቃጭ ሰፈር ለብቻ፤ የሸማኔ ሰፈር ለብቻ፤ የፀሐፊ መንደርም ለብቻ ተብሎ እንደ አልፎንሱ ስብከት ሆነ። 'ይህ ክፍፍል መናናቅን ፈጠረ እንጂ ከዛ በፊት አይ ጠቢብ መሆን ያከብር ነበር እንጂ አያሳፍርም ነበር። ይህን ክፍፍል የፈጠሩት ለምን ይመስላችኋል? ኢትዮጵያ ጦርና ጋሻ እንዳይኖራት ነው። ለዚህም ብረት መቀጥቀት አስጠያፊ ሥራ እንደሆነ ሰበኩ። ኢትዮጵያ ልብስ ከነሱ እንድትመጸወት ሽመና አሳፋሪ ተግባር እንደሆነ አስወጡ። ኢትዮጵያ የእውቀት ድሃ እንድትሆን ብራና ጽፈው ቀለም በጥብጠው መጽሐፍ የሚፅፉትን የጠንቋዮችና የአስማተኞች ተግባር ነው ብለው አሰናቋቸው። እነሱ ግን ታሪካችንን አባላሽተው ይፅፉ ነበር። ያኛው ህዝብ ይህኛውን ይንቀዋል እያሉ ፃፉ። በረጅም ጊዜ ተግባራቸው ይኸው ክፍፍሉን ዘሩት፤ አሁንም በልብ አንድ አይደለንም። እስካሁን በተሻገረው የክፋት ስብከታቸው ባለደረሰብን የረጅም ጊዜ የሥነ ልቦና ጉድፍ ምክንያት ወጣቶች ተግባረ እድ ትምህርት ቤት ገብተው መማር ውርደት ይመስላቸዋል። ባንቧ መስራት፤ ኤሌክትሪክ መቀጠል፤ ድንጋይ መፍለጥ የተናቀ ሰዎች ሥራ ይመስላቸዋል። የውድቀታችን ምንጭ ይህ ነው። ይስማዕከ ወርቁ፣ ራማቶሓራ #bookquotes
What if touching your phone in public is deemed performative? Our culture always shames your growth. 🙂
Channel photo updated
A friend of mine made this Tisema bot. It’s where you get all the quality pictures of the movement and also easily add stickers to your current profile picture. https://t.me/tisema_bot Check Jordin’s videos on TikTok or Instagram to learn how and why this can make a difference. Also, even if it doesn’t reach the ultimate goal, solidarity means a lot by itself! Note: The bot sometimes ‘sleeps’. It will wake up after minutes. #ትሰማ!! 💚 Please share for anyone who might be interested.
видео или голосовое, без подписи
https://youtu.be/-sBe3vA6hOQ
💯
You can say Feminism this Feminism that, but attacking a whole movement for a single person is wrong. Because በተሳሳተ ሆነ በተቃና Feminism in its early rise that it has in our country, we should work to shape it for good than ጉድጓድ ምሰን ለመቅበር ከምንሮጥ። I don't personally…
You can say Feminism this Feminism that, but attacking a whole movement for a single person is wrong. Because በተሳሳተ ሆነ በተቃና Feminism in its early rise that it has in our country, we should work to shape it for good than ጉድጓድ ምሰን ለመቅበር ከምንሮጥ። I don't personally agree some paths and ideas of some of the vocal feminists on Tiktok, but it doesn't mean i should hate on the whole movement ፥ የሚጋጥፈጡትን ጭቆና ደጋፊ ሆኜ መገኘት የለብኝም. You know why ... I work in Somali region ያለ Hospital. And if only you saw, * Where I work at 90% በላይ ሴቶች have Type 3 FGM i.e Infibulation የሚባለው አይነት ግርዛት ፥ ተቆርጦ ሁሉም ደግሞ የሚሰፋው * Where I work at የተሰፉ ወጣት ሴቶች come with period pain and even puerperal infection በጣም ጠቦ ተሰፍቶ, having no exit for their menstrual flow and it accumulating for days n weeks *Where I work at young 15/16/17 year old teenager comes with her mother at night prior to her weeding to some ብዙ ግመል የሰጠ 80 year old የተሰፋውን ለመክፈት before her wedding and also for the mother to check the child's virginity still being there by the local nurses ... mind you እንግዲህ this is in a government hospital * Where i work at a woman on her 6th 7th pregnancy comes ምጥ ይዟት while ባሏ ትቷት ለስራ ሌላ ቦታ የሚሄድ ከሆነ ለምን አስር አትወልድም ሲሄድ አሰፍቷት ነው ... mind you a 30 35 year old mother of 6 7 kids in. labour ተሰፍታ then ተከፍቶ she gives birth n as soon as she goes home ድጋሚ ትሰፋለች። A sad never ending cycle *Where I work at the CEO of the hospital, mind you a Doctor who learned in Addis has his female children go through FGM or else the society will ostracize them and him n she would be unmarried forever *Where I work at complicate አድርጎ the pregnancy either the kid or the mother or both will die unless Operation is done ሲባል the mother can't decide. If her father says no, በቃ እምቢ አለ ነው ... Operate ከተደረገች ቶሎ አታረግግዝም ደግማ ብሎ .... Uterus Rupture. አርጎ a mother and the baby died on my watch because both her husband and father said no to operation ብቻ ብዙ ብዙ ጠርበን through being an ally of women and helping symbiotically through Feminism our women liberate ማረግ ሲገባን the educated የተባልነው እንዲህ ጭፍን መሆናችን ያሳዝናል At last as Jay Z said "No civilization is conquered from the outside until it destroys itself from within." -from Facebook.
https://youtu.be/izyZLKIWGiA This song is genuinely uplifting.
Words fail sometimes.
Anything less than death penalty for rapists and murderers is injustice.
Channel photo updated
Late Announcement 📣 Fundraising Results Our first month of Kiremt Fundraising has been successfully completed. We have raised 13,700 Birr to Yamlak Lijoch Foundation. Every cent will be used to support desperate mothers and their babies! Bless you all for the support and generosity in sending what you can and sharing the campaign. Yamlak Lijoch is always open for visitors. Consider visiting with your friends. #Hamle The fundraising will be back in two weeks!
When you're accustomed to privilege, equality feels like oppression.
Kiremt Fundraising for Yamlak Lijoch is still on! Every cent helps a desperate mother and a newborn child. Yamlak Lijoch 1000340776147 Send the screenshot my way @beamsofluck