tgindex

Eotc Task Force

описание

ወቅታዊ ጉዳይ

7 281
подписчиков

Лучшие посты

за три месяца
  • 11 авг.3 451 просмотров23 пересылок

    без подписи

  • 11 авг.3 420 просмотров23 пересылок

    без подписи

  • 11 авг.3 413 просмотров23 пересылок

    без подписи

  • 11 авг.3 360 просмотров

    ይኽ ሁሉ ግፍ ሲፈጸም ዝም ብላችሁ ያያችሁ የሃይማኖት አባቶች የሀገር ሽማግሌዎች በምድርም ሆነ በሰማይ ከፍርድ እንደማታመልጡ እንድታውቁ።

  • 5 июн.2 826 просмотров16 реакций

    без подписи

  • 4 июл.2 462 просмотров21 реакций5 пересылок

    без подписи

  • 26 июн.1 874 просмотров45 реакций27 пересылок

    без подписи

  • 13 авг.1 769 просмотров41 реакций2 пересылок

    без подписи

  • 12 авг.1 587 просмотров69 реакций1 пересылок

    እንደዚህ እናድርግ በአከባቢያችን ኦርቶዶክሳውያንን፦ የሚገድል ፣የሚያፈናቅል፣ከገዳዮች ጋር የሚተባበር፣ለገዳዮች መረጃ የሚሰጥ፣የትኛውንም የመከራ ዓይነት በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚያደርስ ሰው መዝግባችሁ ያዙ ቀን ሲወጣ የፍትሕ ፀሐይ ስትወጣ እንፋረደዋለን።

  • 13 авг.1 354 просмотров32 реакций1 пересылок

    без подписи

  • 11 авг.1 341 просмотров6 реакций

    https://www.facebook.com/share/1HSUvQJfZe/

  • 11 авг.1 328 просмотров

    https://www.facebook.com/share/1HSUvQJfZe/

  • 11 авг.1 325 просмотров25 реакций

    ኦርቶዶክሳውያን ከ20ሺ እስከ 30ሺ ብር እየተሸጡ ነው በአርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ዲያቆናት እና ነጠላ ለብሰው ወደ ቤተ ክርስቲያን የሚሄዱ ወጣቶች አፈሳ እየተፈጸመባቸው ነው።እስካሁን ድረስ ከአምስት(5)በላይ አጥቢያዎች አገልጋይ ዲያቆናት ታፍሰውባቸዋል። አብዛኞቹ ዲያቆናት ቤተ ክርስቲያን ለመክፈት ቁልፍ ይዘው የወጡ በመሆናቸው አገልግሎት ተስተጓጉላል። እነዚህ ዲያቆናት ከአንዱ ቀበሌ ወደ ሌላ ቀበሌ ተወስደው ከ20ሺ እስከ 30ሺ ብር ይሸጣሉ።አቅም ያለው ቤተሰብ ከሆነ ከ50ሺ እስከ 80ሺ ከፍሎ ልጁን ያስወጣል።መክፈል የማይችሉ ከሆኑ ግን ወደ ውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ይወሰዳሉ።ዲያቆናቱ አብዛኞች ከ13 እስከ 16እድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ናቸው። ከላይ መግቢያው ላይ ለመግለጽ እንደሞከርሁኝ አፈናውና ሽያጩ ከዲያቆናት በተጨማሪ ነጠላ ለብሰው ወደ ቤተ ክርስቲያን በሚሄዱ ወጣቶችንም ያካተተ ነው።ሰሞኑን የወረዳው ከተማ ፖሊስ ጣቢያ በኦርቶዶክሳውያን ተጨናንቋል። ልጆቻችን ልቀቁልን የሚሉ ወላጆች ቁጥራቸው ቀላል አይደለም። በዚህ ወረዳ ተለይተው የሚታፈሱት ኦርቶዶክሳውያን ናቸው።ይኽ ደግሞ ታቅዶበት የሚሠራ ነው።ከእርድ የተረፉትን ወደ ጦር ሜዳ ወስዶ ማስጨፈጨፍና ብቻቸውን የሚቀሩ ሽማግሎችን ሴቶንና ህጻናትን እያፈናቀሉ ርስት ጉልታቸውን ለማፈናቀል ነው።

  • 12 авг.1 301 просмотров57 реакций

    "መግደል መሸነፍ ነው " ያሉን ሰዎች የመግደያ ኮድ እየሰጡ ፈጁን

  • 13 авг.1 276 просмотров22 реакций1 пересылок

    без подписи

  • 12 авг.1 258 просмотров44 реакций3 пересылок

    እየሆነ ያለው ይኽ ነው።በእንግድነት የተቀበልናቸው ሰዎች ኦርቶዶክስ ጠሉን ሥርዐት ተደግፈው ኢትዮጵያን " ዐረብ ካላደረግናት"እያሉ ነው።

  • 11 авг.1 253 просмотров45 реакций

    እኔ የማወራው ስለ ፖለቲካ አይደለም።ስለ ኅልውናችን ነው(የመኖርና ያለ መኖር ጉዳይ)።ከዚህ ጨካኝና አረመኔ ሥርዐት ጋር የሚተባበር ማንም ይሁን ማን ነፍስ ገዳይ ነው። ©ኀይለሚካኤል

  • 12 авг.1 249 просмотров14 реакций

    የእኛ የኦርቶዶክሳውያን ንዝህላልነት እኛንም ሀገርንም ዋጋ እያስከፈላት ነው።

  • 12 авг.1 247 просмотров

    https://youtu.be/x_9kTbOVwK4?si=SCJ4_7wRiwF9_F4M

  • 12 авг.1 231 просмотров56 реакций

    በውጭ ሀገር ያለችሁት ምን ትላላችሁ? እኛስ መሄጃው ጠፍቶናል