Maranatha Digital Ministry 🙏 ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና!
Статистикаየዚህ ቻናል ዋና አላማ ኢየሱስ ክርስቶስን መግለጥ፣ ወንጌልን መመስከር፣ የእግዚአብሔርን ቃልና የእግዚአብሔርን መንግስት የሚገልጥ መረጃዎችን ማጋራት ነው።
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 3
- Всего постов
- 24
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 78
- 1/48двое суток
- 89
- 1/72трое суток
- 96
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
без подписи
Maranatha Digital Ministry 🙏 ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና! pinned a photo
🎉 የ16ኛ ዓመት ክብረ በዓል ሳምንታት 🎉 ሻሎም ፋሬሶች! 🤍 የ16ኛ ዓመታችን ልዩ ክብረ በዓል ሰኞ በድምቀት ይጀምራል! 🎉 በምሽቱ ከታላላቅ ዘማሪዎች እና አገልጋዮች ጋር የፀሎት፣ የአምልኮና የቃል ጊዜ ይኖረናል። እንግዶችን እየጋበዝን እንዲሁም በቴሌግራም ግሩፓችን የተጋራውን ፖስት ባሉን የማህበራዊ ሚዲያ አውታሮቻችን በማጋራት አብረን እናገልግል። 🙏 ብሩካን ናችሁ 🔥
https://www.youtube.com/watch?v=uVdikdHuPHc
без подписи
https://www.youtube.com/watch?v=CC6jLSOqVws&list=RDCC6jLSOqVws&start_radio=1
без подписи
https://www.youtube.com/watch?v=SCl0BLRMMe8
https://www.youtube.com/watch?v=nt2qXcoOLMY
https://youtu.be/t8RTp6QjT2U?si=tlYpm4d86PwmU1aE
https://www.youtube.com/watch?v=ed0y3136xfM&list=RDlPMQAqEuseQ&index=8
Esther 9 አማ - አስቴር 1: አዳር በሚባለውም በአሥራ ሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ሦስተኛው ቀን፥ የንጉሡ ትእዛዝና አዋጅ ሊፈጸምበት በነበረው ቀን፥ የአይሁድ ጠላቶች ሊሠለጥኑባቸው በነበረው ቀን፥ አይሁድ በጠላቶቻቸው ላይ እንዲሠለጥኑ ነገሩ ተገለበጠ።
без подписи
https://t.me/setotawochebook
https://www.youtube.com/watch?v=33t4rnp10ck
እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ ! መልአኩ መልሶ ሴቶቹን እንዲህ አላቸው፥ ' እናንተስ አትፍሩ ፤ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንደምትሹ አውቃለሁና፡፡ በዚህ የለም ፤ እርሱ እንደ ተናገረው ተነሥቶአል ' " ተብሎ እንደተጻፈው መድኃኒዓለም ብርሃንን ተጎናጽፎ በታላቅ ኃይልና ሥልጣን በክብር ተነሥቶአል፡፡ 🙏🙏🙏
📌ኢየሱስ መሥዋዕት ሊሆን ወደ ኢየሩሳሌም የገባበት ሳምንት የአይሁድ ፋሲካ የሚከበርበት ጊዜ ነበረ። ማቴዎስ 26 1: ኢየሱስም እነዚህን ቃሎች ሁሉ በፈጸመ ጊዜ፥ 2: ለደቀ መዛሙርቱ፦ “ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካ እንዲሆን ታውቃላችሁ፥ የሰው ልጅም ሊሰቀል አልፎ ይሰጣል፡” አለ። 📌ለፋሲካ መስዋዕትነት የሚሆኑ ብዙ ሺ በጎች ወደ ኢየሩሳሌም ሲገቡ፤ የአለምን ኃጢያት የሚያስወግደው የእግዚአብሔር ብቸኛ በግ የተባለው ኢየሱስም በዚሁ ሳምንት ኃጢያችንን ሊያስወግድልን፤ በደሙ ሊያጥበን ወደ ኢየሩሳሌም ለእርድ ገባ። 📌በአሉ በሚከበርበት ጌዜ ይህ የእግዚአብሔር በግ ተይዞ ለሞት ቀረበ 📌ይህ ድንገተኛ መገጣጠም አይደለም። በፋሲካ ወቅት በጥላ የሆነው መስዋዕት በሞቱ ተክቶ ለሁላችን ፋሲካ ሆነ። 📌 በኢየሱስ መስዋትነት የፋሲካ መስዋዕት ፍፃሜውን አገኘ። 🙏🙏🙏
📌Ephesians 2 አማ - ኤፌሶን 18: በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።