tgindex
Justice for Christians |ፍትህ ለክርስትያኖች|

Justice for Christians |ፍትህ ለክርስትያኖች|

Статистика
@Justice_for_Christiansанглийский

Voice of all Christians.

Последний пост
12 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
4
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
10
+1 за 4 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
6
21 постов
Вовлечённость
60,0%
к подписчикам
Постов в день
0,6
всего 21
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1
1/48двое суток
1
1/72трое суток
1

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 12 авг.22из Eyo21e

    እየሆነ ያለው ይኽ ነው።በእንግድነት የተቀበልናቸው ሰዎች ኦርቶዶክስ ጠሉን ሥርዐት ተደግፈው ኢትዮጵያን " ዐረብ ካላደረግናት"እያሉ ነው።

  • 12 авг.21из Finoteabewze

    የመጀመሪያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን + የመጀመሪያው ጳጳስ:- አባ ሰላማ +የመጀመሪያው ኤጲስ ቆጶስ:- ሕዝበ ቀድስ (በኦሪት ስሙ እንበረም) + የመጀመሪያው ቄስ:- ቄስ ተክለ ሃይማኖት ( በኦሪት ስሙ ፊንሐስ) + የመጀመሪያ ምእመን:- ባኮስ (ጃንደረባው) + የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን:- አክሱም ጽዮን + የመጀመሪያው ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ንዋይ ካሳሁን

  • 12 авг.2из Finoteabewze

    ዝኾኑን የመጣል ዘመቻ አንድ የኮሌጅ ጓደኛችን ነበር። በጣም ጥሩ አመለ ሸጋ አስተዋይ ጓደኛ ነበረን። ኹላችንም ታናናሾቹ ብንኾንም በመቀለድም፣ በምንም የምንመታው የምንቀልድበት ወንድማችን ነው። አይናደድ አይበሳጭ እንደውም አንድ አባባል ጣል አድርጎ ይበልጥ ያበሳጨን ነበር። ታድያ ኹላችንም አቅማችንን ስለማናሳይበት "በእኔና በጥምቀት የማይጨፍር የለም" ይል ነበር። እውነቱን ነው። አኹንም በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የማይጨፍር የለም። አቡበከርም፣ አሕመዲንም፣ ኢዩጩፋም፣ አስቴር በዳኔም ይኽ ታዬ ቦጋለም ቤተ ክርስቲያን ላይ እየጨፈሩ ናቸው።ይኽ ኹሉ ርብርብ ዝኾኑን (ውርዝው ነጌ) ለመጣል ነው።  ታዬ ቦጋለ እንደምንም ብሎ እስልምናም ኦርቶዶክስም ከውጭ ነው የመጡት ለማለት የገባበት ገደል መውጭ የለውም።  ከመደበኛ እውቀት ማለትም በትምህርት ቤት ከመምህራን ከመጽሐፍት የሚገኝ እውቀት ስትወድቅ የምታርፈው የፕሮፓጋንዳ እውቀት ላይ ነው። የፕሮፓጋንዳ እውቀት ምንጭ የለውም፣ ጫፍ ይዞ መሄድ ብቻ ነው። ግን አየሩን የሚሞላው እሱ ነው። ብዙዎቻችን የፕሮፓጋንዳ እውቀት ሰለባ ነን። ምንጩን መነሻውን ታሪኩንና የታሪኩን ምንነት አንድረዋው። ተንትነን አንገነዘብም። እንደ አብይ "አጼ ዮሐንስ በጎጃም ላይ ያደረጉትን አትረሱትም" ያለው ፕሮፓጋንዳ ነው። የኾነ ክስተት ተደርጓል። ግን ለውጦ ለሚፈልገው ማዋል ፈለገ። አደገኛ ነው።  ታዬ ኦርቶዶክስ በአምስተኛው ክፍለ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ ዘጠኙ ቅዱሳን ጋር የኦርቶዶክስ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን ተናገረ። ይገርማል። ጃንደረባው ባኮስ ከዲያቆኑ ፊሊጶስ ጋዛ ተጠምቆ መምጣቱን አያውቅም። ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በበዓለ ሃምሳ ኢትዮጵያውያን መኖራቸውን መጻፉን አያውቅም። ሐዋ.8 የመጀመሪያዎቹ ነገሥታት ኢዛናና ሳይዛና በክርስትና ስማቸው  አብርሃና አጽብሃ ስማቸው ክርስትናን መቀበላቸውን አያውቅም። ተስዓቱ ቅዱሳን ወንጌል አስፋፉ፣ ምንኩስናን አስፋፉ እንጂ ክርስትና ይዘው አልመጡም። የመጡትኮ በኬልቄዶን ጉባኤ ስደት ሲደርስባቸው የምትመስለን ሰላማዊ ክርስቲያን ሃገር አለች እዚያ እንጠለል ብለው ነው። ከነርሱ ቀድሞ እነ ቅዱስ ያሬድ ድርሰት ደርሰዋል። ክርስትና እየሰፋ መጥቷል ሰሜኑን አዳርሷል። ፍሬምናጦን የመጀመሪያው ጳጳስ እንጂ የመጀመሪያው ክርስቲያን አይደለም። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ክርስቲያን ባኮስ የመጀመሪያዋ ቤተክርስቲያን አክሱም ጽዮን፣ የመጀመሪያው ፣ ኤጲስ ቆጶስ ሕዝበ ቀድስ (እንበረም)፣ የመጀመርያው ጳጳስ ፍሬምናጦስ (ሰላማ) ነው። መቼ ከተባለ ከጰራቅሊጦስ በወረድ ማግሥት፣ በሠላሳ አራተኛው ዓመት።  ንዋይ ካሳሁን

  • 12 авг.2из Finoteabewze

    без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • መዝግባችሁ ያዙ በሀዲያ  ዞን አመካ ወረዳ  ጽንፈኛ ፕሮቴስታንቶችን  አሰማርተው የቡታራ ኢስጢናፋኖስ ቤተ ክርስቲያንን ያስፈረሱና ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፉ የብልጽግና ወንጌል(የፕሮቴስታንት ) ባለሥልጣናት፦ ፩  አቶ ደገፈ ሞላንጎ (የአመካ ወረዳ አስተዳዳሪ) 2)ኢ/ር እሸቱ አዳነ አሼቦ( የአመካ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ) 3)፶ አለቃ ጡምሲዶ ሞላጎ(የወረዳው ሰላምና ጸጥታ ሀላፊ) የጊዜ ጉዳይ ነው ሁሉም የዘራውን ነው የሚያጭደው https://t.me/Justice_for_Christians

  • እኔ ከዛሬ ጀምሮ ዘፈን አቁሜአለሁ እኔ ጋር ንብረት ያላችሁ ንብረታችሁን ውስዱ።እስፖንሰር ሆናችሁኝ አብረን ሥራ የጀመርነው  እኔ ሥራውን አቁሜአለሁ።ብር ከፍዬ ከእናንተ ጋር ሥራ ያለኝ ሰዎች ገንዘቡንም አልፈልግም ሥራውንም አቁሜአለሁ።ምክንያቱም አባቶቼ እየተገደሉ  የህጻናት ደም እየፈሰሰ፣ቤተ ክርስቲያኔ እየነደደች ፣ቤተሰቦቼ እየታረዱ ደማቸው ላይ ቆሜ መዝፈን ስለማልችል ከዛሬ ጀምሮ ዘፈን አቁሜአለሁ።ይኽንን ነው ልነግራችሁ የምሻው። https://t.me/Eyo21e

  • без подписи

  • እንዳትሰማ 🔐ሀገር ወልደህ፣ሀገር አሳድገህ፣ዋጋ ከፍለህ ለማዕረግ አብቅተህ ውለታህ ተንዝግቶ በገዛ ሀገር ላይ ባይተዋር የሆንከው፣የሥልጣኔ ፣የታሪክ፣የቅዱስ እሴት ባለቤት ሆነህ ሳለህ ለዕድገትና ለብልጽግና አትመችም ተብለህ ከምድረ ገጽ እንድትጠፋ የተፈረደብህ 🔏ምሥራቅ አፍሪካን ሙሉ በሙሉ ለማስለም ለሚደረገው ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ሀገርህ የአክራሪ እስልምና ዋና ቤዝ እንድትሆን የተፈረደብህ ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሆይ፣ 🔏በጅምላ እየታረድህ፣በጅምላ እየተገደልህና በበጅምላ እየተቀበርህ በግልጽ እየታየ   ሰው አልሞተም " እየተባለ የሚላገጥብህ 🔏ስትሰደድ የሚያስጠልልህ፣ስትራብ የሚያበላህ፣ስትጮኽ የሚደርስልህ፣ስትገደል ለቅሶ የሚደርስልህ አንድም ዘመድ የሌለህ ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሆይ፣ 👉 የቤተ ክህነቱን የማላገጫ ጋጋታ እንዳትሰማ 👉 እነ አቡነ እንትና ኮሚቴ አቋቋሙ የሚል የውሸት ፕሮፓንዳ እንዳትሰማ 👉ጳጳሳቱ ከሰላም ሚኒስትሩ ጋር ተወያዩ የሚለውን ማደንዘዣ እንዳትሰማ 👉"የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ"የሚባለውን  የጸረ ኦርቶዶስ ተቋም የማላገጫ ጋጋታ እንዳትሰማ 👉 "ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ ሄደናል "እያሉ ከአከበባቢው ላይ ሳይደርሱ ከተማ  በርገር በልተው ውስኪ ተራጭተው የሚመለሱና የሐሰት ዘጋ ለሚያሰራጩ ምንደኛ  መነኮሳትን እንዳትሰማ ብቸኛው መዳኛችን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንና ክንዳችን ነው።የማንንም ዲስኩር እንዳንሰማ ።እውነተኛ ካህናትና መምህራን በሚሰጡን አቅጣጫ በየአከባቢው  ራሳችንን ለመታደግ እንነሳ። አሊያ ግን፦ 👉እንደ ኩርዳውያን ሀገር አልባ እንሆናለን 👉እንደ ቱርክና ሰሜን አፍሪካ ክርስቲያኖች ከምድረ ገጽ እንጠፋለን 👉እንደ  ግብፅ፣እንደ ሶሪያ፣እንደ ኢራቅ፣እንደ የመን፣እንደ አርመንያ ክርስቲያኖች አናሳዎች እንሆናለን።    በቃን!! @Justice_for_Christians

  • "ከኢራቅ ክርስቲያኖች እንማር ISIS ን ልክ ማስገባት !! በገዛ ሀገራችን መንግስት ኦርቶዶክሳዊያን ዜጎቼ አይደላችሁም ብሎ ማወጅ ብቻ ነው የቀረው በዝምታው ነግሮናል መፍትሔውም ከእግዚአብሔር ጋር በእጃችን ማምጣት እንችላለን !! "በቅድሚያ በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ ያሉ ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰቦቻችሁን እናቶች አባቶች ልጆቻችሁን ሴቶች እና ወንዶች ወንድሞቻችሁን እና እህቶቻችሁን ኦርቶዶክሳዊያን እንደ ዜጋ በማይቆጠሩበት ለዓመታት በተከታታይ ጭፍጨፋ ሲፈፀምባቸው አይደለም መፍትሔ የሐዘን መግለጫ ለማያወጣ መንግሥት የሥልጣን ወንበር ለማስጠበቅ አትሙቱ ይልቁን ለቤተክርስቲያናችሁ ወታደር ሁኑ በሏቸው !! "ከኢራቅ ክርስቲያኖች እንማር ISIS ን ልክ ማስገባት !! ISIS ነፍሰ በላ ኢስላማዊ አሸባሪ ቡድንን ማስቆም የቻሉት በአንድ እጃቸው መስቀል በሌላኛው እጃቸው መሣሪያ ታጥቀው ፊት ለፊት በመግጠማቸው ነው። " ዛሬ ላይ የኢራቅ ክርስቲያኖች የራሳቸውን የጦር ብርጌድ አደራጅተው ክርስቲያን በሆኑ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችና ጀነራሎች እየተመሩ ራሳቸውን መከላከል ችለዋል። የሀገሪቱ መንግሥትም እጥፍ ዘርጋ እያለ አደግድጎ ነው የሚታዘዛቸው የሚያከብራቸው። ‎ "‎የእኛዋም ቤተክርስቲያን መንግሥት ተብዬው ስብስብ ራሱ በሚሠራው ድራማ "መሣሪያ ተገኘባት ፣ታጣቂዎች ተደብቀውባታል ፣ ቦምብ አገኘሁባት " እያለ በድራማ እንድትወድም ያስደርጋል በአርሲ ፣ በሽርካ ፣ በኑራኤራ ፣ በወለጋ ፣ በጅማ ፣ በሻሸመኔ ፣ በቡራዩ ፣ እየተጨፈጨፉ ዝም በማለት ድራማ ከሚሠራባት ቤተክርስቲያን በግልፅ ልጇቿን አደራጅታ ብታስታጥቅ ሁሉም ያከብራት ነበር ለዚህም ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ የሚጠበቅበትን ያደርጋል ። ‎ "‎ለ300 ዓመታት የነበረው የክርስቲያኖች የሰማዕትነት ዘመንና የቤተክርስቲያን ስደት የቆመው በጸሎት ብቻ አልነበረም። ንጉሥ ወቅዱስ የነበረው ክርስቲያኑ ቆስጠንጢኖስ ጦር ሰብቆ አላውያንን በመግጠሙ ነበር። የንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ጦር ሰብቆ መነሣት ነበር ቤተክርስቲያንን እረፍት ሠጥቶ "እፎይ" እንድትል ያደረጋት። "‎በሀገራችንም በኦቶማን ቱርክ አስታጣቂነት እስከ አፈንጫው ታጥቆ ክርስትናን ለማጥፋት የተነሣውና ብዙ ውድመት ያደረሰውን አሸባሪ ግራኝ አሕመድ ማቆም የተቻለው በክርስቲያኑ ንጉሥ በአጼ ገላውዲዎስ የጦር እርምጃ ነበር። እንደ አካሄዱማ ክርስቲያን የተባለና የክርስቲያኖች የሆነ ነገር ሁሉ ወድሞ ኢትዮጵያን ልክ እንደጌቶቹ ሊያሰልማት አስቦ ነበር። "ገላውዲዮስ አንገቱን ቀንጥሶ ገላገለን እንጂ። የትላንቷ ኤፌሶን ነች ዛሬ ቱርክ በወራሪዎችና በአሸባሪዎች ተወራ ታሪኳ ተዳፍኖ የሙስሊም ምድር የሆነችው። አብዛኞቹ የዛሬዎቹ የሙስሊም ሀገራት ታሪካዊ ዳራቸው ክርስትና እንደሆነ ዛሬም ድረስ አሻራቸው ይናገራል። "ይህ የሆነው በክርስቲያኖች ዝምታ ነውና የእኛዋም ቤተክርስቲያን ከዚህ ተምራ ልጆቿንና ራሷን ሊመጣ ካለው እጅግ ከእስከ አሁን በላይ ከከፋው ጥፋት መታደግ አለባት። ዛሬ ከአርሲ ጨፍጨፈው አቢያተ ክርስቲያናትን አውድመው አርሲን ከኦርቶዶክሳዊያን ነፃ ካደረጉ በኋላ ወደሚቀጥለው ይሄዳሉ ከዛማ መሃል ከተማ ይመጣልሃል ። " የመጽሐፍ ቅዱስን ጥቅስ አለ ዐውዱና አለቦታው እየጠቀሱ ልፍስፍስ ትውልድ ማፍራት ከታሪክ ተወቃሽነት አያድንም። " እግዚአብሔርም ይጠይቀናል። "የቤትህ ቅናት በልታኛለች።" የሚለውን ቃል “ምን ላይ አውላችሁ ቤቴን ጠበቃችሁልኝ?” የሚለን ይመስለኛል!! ‎ " ‎ሊያጠፋህ የመጣን ማናገር በሚገባቸው ቋንቋ ነው !!! © #አብርሃም_ዘተዋሕዶ

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи