tgindex
KOMBOLCHA PREPARATORY SCHOOL

KOMBOLCHA PREPARATORY SCHOOL

Статистика

HIGH SCHOOL (STAY AT HOME)

Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
4
Всего постов
23
Тип
открытый
Язык
am
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
6 160
+17 за 3 дн.
Сутки
+8
+0,13%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
3 362
23 постов
Вовлечённость
54,6%
к подписчикам
Постов в день
0,6
всего 23
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1 354
1/48двое суток
1 551
1/72трое суток
1 673

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 14 авг.1 29842

    без подписи

  • 14 авг.1 25810

    без подписи

  • 13 авг.1 75519

    ቀን 07/12/2018 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፡-                              እንኳን ደስ አላችሁ! አርብ ነሃሴ 08/2018 ዓ.ም ጠዋት 2፡30 ት/ቤት በመገኘት የመመረቂያ ጋወን ከሙያ ትምህርት መ/ራችሁ እንዲትወስዱ እናሳስባለን፡፡ ሙሉ ቀን ስለማይጠብቋችሁ በሰዓቱ መገኘት ግዴታችሁ ነዉ፡፡  ት/ቤቱ

  • 12 авг.2 00737

    ቀን 06/12/2018 ዓ.ም ለ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፡-                              እንኳን ደስ አላችሁ! እሁድ ነሃሴ 10/2018 ዓ.ም ኦርቢት ኢንተርናሽናል ሆቴል ይካሄድ የነበረዉ የምርቃት መርሃ ግብር ወደ ሰኒ ሳይድ ሆቴል መቀየሩን እናሳዉቃለን፡፡ ሞቅ ደመቅ ለማድረግ ተዘጋጁ፡፡ በበዓሉ ዕለት አንድ ወላጅ ይዞ መገኘት ይቻላል፡፡ ጋወንና የመግቢያ ካርድ በቀጣይ ትወስዳላችሁ፡፡  ት/ቤቱ

  • 10 авг.3 07812

    ቀን 04/12/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ በሰንጠረዡ ላይ ስማችሁ ለተዘረዘረ ተማሪዎች የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር አይሲቲ ኬዝ ቲም ከነገ ማክሰኞ 05/12/2018 ዓ.ም ጀምሮ የአይሲቲ ስልጠና በመስጠት የምስክር ወረቀት መስጠት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከላይ በተጠቀሰዉ ቀን ጠዋት 2፡00 ሰዓት ሚሊኒዮም አጠ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት ስልጠናዉን መከታተል የምትችሉ መሆናችሁን እንገልጻለን፡፡                                                           ት/ቤቱ

  • 10 авг.2 6582

    без подписи

  • 10 авг.2 6702

    без подписи

  • 10 авг.2 6652

    በ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን በክፍል ደረጃ, ከሴቶች እና ከአጠቃላይ ከት/ቤቱ ከ 1-3ኛ ደረጃ የወጣሁች ኮከብ ተማሪዎች ነገ ማክሰኞ ጠዋት 2:30 ት/ቤት በመገኘት ከገንዘብ ቤት ሽልማታችሁን እንድትወስዱ እናሳውቃለን። ት/ቤቱ

  • 10 авг.2 76110

    без подписи

  • 6 авг.4 26459

    без подписи

  • 4 авг.4 85710

    ቀን 28/11/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ዉጤታችሁ ላይ ቅሬታ አቅርባችሁ የነበራችሁ ተማሪዎች አርብ ነሃሴ 01/2018 ዓ.ም ጠዋት 2፡00 ት/ቤት በመገኘት ማየት የምትችሉ መሆናችሁን እንገልጻለን፡፡ ት/ቤቱ

  • 4 авг.4 4624

    ቀን 28/11/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ የስፖርት ማልያ፣ የሚኒሚዲያ ቁሳቁሶች፣ መማሪያ መጽሃፍት ያልመለሳችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ አርብ ነሀሴ 01/2018 ዓ.ም ድረስ ለንብረት ክፍል ገቢ እንዲታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ ት/ቤቱ

  • 4 авг.4 04510

    TOP 61 STUDENTS WHO SCORED MODERATE TO VERY GOOD RESULTS (75-79.99) IN AVERAGE.

  • 4 авг.3 2955

    TOP 57 STUDENTS WHO SCORED VERY GOOD RESULT (80-84.99) IN AVERAGE.

  • 4 авг.3 1135

    без подписи

  • 4 авг.3 7161

    TOP 31STUDENTS WHO SCORED MODERATE TO EXCELLENT RESULTS (85-89.99) IN AVERAGE.

  • 4 авг.3 8209

    TOP 20 STUDENTS WHO SCORED EXCELLENT RESULTS (90 AND ABOVE) IN AVERAGE.

  • 31 июл.4 54358

    አስቸኳይ

  • 28 июл.4 92514

    VERY URJENT INFORMATION!! Shaggar Insititute of Technology(SIT) የማስተማሪያና ምርምር ተቋም ከNASA እውቅ ባለሙያዎች ጋር በትብብር የሚሰራ ተቋም ሲሆን ሳይንስና ቴክኖሎጅን በኢትዮጵያ ለማስፋፋት ዓላማ አድርጎ የሚሰራ ተቋም ነው፡፡ ተቋሙ ብቁና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን በኤሌክትሪካል ምህንድስና፣ ሜካኒካል ምህንድስና፣ አርቲፊሻል ኢንተለጀንሲ፣ ባዮቴክኖሎጅ፣ ስፔስ ሳይንስናምህንድስ እና በኒዉክለር ኢነርጅ ተማሪዎችን በመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ይህንን ወርቃማ እድል የክልላችን ተማሪዎች እንዲጠቀሙ መልዕክቱን ለሁሉም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲደርስ አድርጉ፡፡ አጠቃላይ መስፈርቱ አብሮ ተያይዟል፡፡ መመዝገቢያ ቀኑ አጭር ስለሆነ መልዕክቱን በየዞናችሁ ባሉ ወረዳዎች 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲደርስ አድርጉ፡፡ መልዕክቱን በቴሌግራም/ኋትስ አፕ/በአላችሁ ፕላት ፎርም ሁሉ ለተማሪዎች እንዲደርስ አድርጉላቸው፡፡ የተገኙ እድሎችን አሟጦ በጠቀም ውጤታማነትን ያሳድጋል!!

  • 24 июл.6 0553

    ለሁሉም 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መ/ራንና አመራሮች በሙሉ አጠቃላይ የሰራተኞች ቆጠራ እየተከናወነ መሆኑ ይታወቃል፡፡ይሁንና በተለያየ የግል ችግርና በሲስተም ችግር እስከዛሬው ዕለት ያልተቆጠራችሁ መ/ራንና አመራሮች ለመጨረሻ ጊዜ በነገው ዕለት 17/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ጀምሮ ተገኝታችሁ እንድትቆጠሩ እያሣሰብን ከዚህ በኋላ ለማይቆጠርና በዚህ ሲስተም ለማያልፍ ሰራተኛ በጀት ባለመመደቡ ለሚመጣው ችግር ሀላፊነት የማንወስድ መሆኑን እየገለጽን ተገኝታችሁ ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ በማለት እናሳስባለን፡፡