tgindex
የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia

የኢፌዴሪ ፕላንና ልማት ሚኒስቴር | Ministry of Planning and Development - Ethiopia

Статистика

ኢኮኖሚውን በረዥም እና በመካከለኛ የልማት ዕቅድ በመምራት፥ በፈጣን መዋቅራዊ ለውጥ ዘላቂ ልማት ለማምጣት ይሠራል ወደ ቻናላችን ስለመጡ እናመሰግናለን

Последний пост
3 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
0
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
ti
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
11 797
+48 за 5 дн.
Сутки
+13
+0,11%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
911
22 постов
Вовлечённость
7,7%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 22
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
730
1/48двое суток
836
1/72трое суток
902

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 3 авг.1 2665

    https://www.facebook.com/100001200152857/posts/27547279828228652/?app=fbl

  • 3 авг.1 268

    https://www.facebook.com/100063921250658/posts/1539334088207285/?app=fb

  • 3 авг.1 333

    https://www.facebook.com/EBCzena/videos/2280046102837401/?app=fb

  • 3 авг.1 1573

    https://www.facebook.com/100064848694581/posts/1527175939454015/?app=fbl

  • 3 авг.1 1133

    እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ 700 ሚሊዮን ቸግኞች ተተክለዋል፡- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ኢትዮጵያውያን በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል በያዙት ታሪካዊ ሀገራዊ ዕቅድ መሠረት ከማለዳው ጀምሮ በከፍተኛ ንቃት እየተሳተፉ ይገኛሉ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ የዕለቱን የችግኝ ተከላ አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ 700 ሚሊዮን ቸግኞች መተከላቸውን አስታውቀዋል።

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • https://www.facebook.com/100044183688553/posts/1665622971587143/?app=fbl

  • የፕላንና ልማት ሚኒስቴር እንዲሁም የተጠሪ ተቋማት አመራርና ሰራተኞች በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ላይ

  • https://www.facebook.com/100044183688553/posts/1665463651603075/?app=fbl

  • ስምንት ዓመታት፤ ቀጣይነት ባለው ተግባር! - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር በህዝባዊ ቁርጠኝነት እና ኢትዮጵያውያን በጋራ በመሆን አረንጓዴ እና ዘላቂነት ያለው ነገን መገንባት ይችላሉ በሚለው የጋራ እሳቤ እየተመራ ይበልጥ እየጠነከረ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው "ዛሬ ኢትዮጵያውያን ለቀጣዩ ትውልድ የሚተርፍ ዘላቂ ዐሻራ ለማሳረፍ በጋራ የሚሰባሰቡበት ዓመታዊው የአንድ ጀምበር ሀገር አቀፍ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብራችን ነው" ብለዋል። ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር እንዲሁም ከኮፕ32 ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር በመሆን የራሳችንን ዐሻራ በማሳረፍ ለዚህ የጋራ ጉዞ የበኩላችንን አስተዋፅኦ አበርክተናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተቀመጠውን 800 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል ታላቅ ግብ ለማሳካት በጋራ እየሰራን በመሆኑ፣ ኢትዮጵያውያን ቀኑን ሙሉ ጥረታችሁ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።