- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 11
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 546
- 1/48двое суток
- 625
- 1/72трое суток
- 674
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
Abdelah metrood surah Meryem
Hazaz albhusi surah meryem
без подписи
omar hisham or yassir al dossari suretu Al- rahman
𝐐𝐮𝐫𝐚𝐧-𝐩𝐨𝐬𝐭 ᴛɪʟᴀᴡᴀ 2. pinned «አረ የት ሄዳችሁ ቲላዋ ጋብዙን ሚል ይጥፋ 😕.... ለማንኛውም😌 አሁን ምን ሱራ በምን ቃሪ ልጋብዛችሁ እ?»
Shike mensur suretul meryem
የመጀመርያ እሷ ስለሆነች ሱራ ዩሱፍ በትንሽ በቃሪ ጁነይድ ሀቢብ ልጋብዛችሁ ሃቂቃ ምርጥ ሰውት ነው 👌
Juneid gn achr achr Quran new yalew Soorat Al-yusuf
አረ የት ሄዳችሁ ቲላዋ ጋብዙን ሚል ይጥፋ 😕.... ለማንኛውም😌 አሁን ምን ሱራ በምን ቃሪ ልጋብዛችሁ እ?
﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلّونَ عَلَى النَّبِيءِ يَا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا صَلّوا عَلَيهِ وَسَلِّموا تَسليمًا﴾ @Quran_post19
... https://t.me/Quran_post19
👌القارئ: محمد أيوب -رحمه الله-. @Quran_post19
@Quran_post19
وَمَا لَنَا أَلَّا نَتَوَكَّلَ عَلَى اللَّهِ وَقَدْ هَدَانَا سُبُلَنَا «ለእኛ ምን (ምክንያት) አለን በአላህ ላይ ልንመካ? እርሱ መንገዶቻችንን በእርግጥ መርቶናል።» @Quran_post19
PDF التبيان في آداب حملة القرآن الإمام النووي ሰአቱ እስኪደረስ pdf አውርዳቹ ጠብቁን ኢንሻ አላህ የሚቀራበት ቻናል ⬇ይቀላቀሉ ✅https://t.me/Quran_post18
» በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው التبيان في آداب حملة القرآن 📚 አቲብያን ፊ አደቢ ሀምለቲ አል_ቁርአን ኪታብ ትምህርት ዛሬ ምሽት የምንጀምር ይሆናል” ቅዳሜ እና እሁድ ሆኖ ይቀጥላል...... ኡስታዛችን ሙባረክ ተመልሶዋል አላህ ይጠብቀው!! ✅https://t.me/Quran_post18 Share &join _@ǫᴜʀᴀɴ_ᴘᴏsᴛ18
بسم الله الرحمن الرحيم Al-Kahf ( 1-3 ) 1. ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ عَلَىٰ عَبْدِهِ ٱلْكِتَٰبَ وَلَمْ يَجْعَل لَّهُۥ عِوَجَاۜ 2. قَيِّمًا لِّيُنذِرَ بَأْسًا شَدِيدًا مِّن لَّدُنْهُ وَيُبَشِّرَ ٱلْمُؤْمِنِينَ ٱلَّذِينَ يَعْمَلُونَ ٱلصَّٰلِحَٰتِ أَنَّ لَهُمْ أَجْرًا حَسَنًا 3. مَّٰكِثِينَ فِيهِ أَبَدًا 𝟭.ምስጋና ሁሉ ለአላህ ይገባዋል፤ በባሪያው (ሙሐመድ ﷺ) ላይ መጽሐፉን (ቁርአንን) ያወረደ፣ በውስጡም ምንም ጥምመት ያላደረገ። 𝟮. (ቁርአኑን) ቀጥተኛና ጽኑ አድርጎ አወረደው፤ ከእርሱ ዘንድ ስላለው ብርቱ ቅጣት እንዲያስጠነቅቅ፣ መልካም ሥራ ለሚሠሩ አማኞችም መልካም ምንዳ (ጀነት) እንዳላቸው የምሥራች እንዲያበስር። 𝟯.በዚያም (በጀነት) ለዘላለም የሚኖሩ ሲሆኑ።..... Share & join~@Quran_post19
﴿ أَلَيْسَ اللَّهُ بِكَافٍ عَبْدَهُ ﴾ : አላህ ለባሪያው በቂ አይደለምን? ኢብን ረጀብ - አላህ ይዘንላቸው- እንዲህ አሉ፦ 🏷️ ማንም ሰው በእርሱ ላይ ያሉትን የአላህን መብቶች በትክክል ከጠበቀ፣ አላህ በዱንያም በአኺራም የሚያስፈልጉትን ነገሮች ሁሉ እንዲሟሉለት ይጠብቀዋል። አላህ በሁሉም ጉዳዮቹ ጥበቃና እንክብካቤ እንዲያደርግለት የሚፈልግ ሰው፣ በእርሱ ላይ ያሉትን የአላህን መብቶች ይጠብቅ። ከሚጠላው ነገር እንዳይደርስበት የሚፈልግም፣ አላህ የሚጠላውን ምንም ነገር አይሥራ። 🏷️ @Quran_post19 Sle_qelbachn1