- Последний пост
- 6 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 33
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 4 704
- 1/48двое суток
- 5 390
- 1/72трое суток
- 5 814
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ቅሬታ በ2018 ዓ.ም አገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ሳይገለፅ በመዘግየቱ ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው። "ፈተናውን ወስደን ከጨረስን ድፍን ሁለት ወራት ሊሞላን ነው" ያሉት ተማሪዎቹ፤ "ይህን ያህል ጊዜ ውጤት ሳይገለፅ መቆየቱ ተገቢ አይደለም" ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። "ውጤት ሳይገለፅ 57 ቀናት ማለፉ ተገቢ አይደለም፣ ለድባቴና ያልተገባ…
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ቅሬታ በ2018 ዓ.ም አገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ሳይገለፅ በመዘግየቱ ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው። "ፈተናውን ወስደን ከጨረስን ድፍን ሁለት ወራት ሊሞላን ነው" ያሉት ተማሪዎቹ፤ "ይህን ያህል ጊዜ ውጤት ሳይገለፅ መቆየቱ ተገቢ አይደለም" ሲሉ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። "ውጤት ሳይገለፅ 57 ቀናት ማለፉ ተገቢ አይደለም፣ ለድባቴና ያልተገባ ጫና ተዳርገናል" ያሉት ተማሪዎቹ፤ "መንግሥት በአስቸኳይ ውጤታችንን ያሳውቀን" ሲሉ ተደጋጋሚ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አድርሰዋል። ቲክቫህ የሪሚዲያል ፈተና ወጤት መቼ ይለቀቃል ሲል የሚመለከታቸውን የመንግሥት አካላት ለመጠየቅ ያደረገው ሙከራ አልተሳካም። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም ትምህርት ሚኒስቴር ከሪሚዲያል ፈተና ውጤት ጋር የተያያዘ የሚያወጡትን መረጃ የምናደርሳችሁ ይሆናል። ከ53 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን የሪሚዲያል ፈተና መውሰዳቸውን ይታወቃል። JOIN: @Remedial2018batch ✅
በዚህ wave ቢያንስ ምላሽ ይሰጣሉ ብለን እናምናለን👋መልካም ዕድል ቸር ወሬ ያሰማን
ከዛ ከታች ላሉት ሰዎችም በinbox ላኩላቸዉ የTIKVAH owner እና Admin ናቸዉ @BirukWo @BereketGudisa
ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ እና ለሚመለከተዉ አካል ከሬሜዲያል ተማሪዎች የተላከ ቅሬታ! በመላው ሀገሪቱ የምንገኝ እኛ በሺዎች የምንቆጠር የ 2018 ዓ/ም የ ሬሜዲያል ተማሪዎች ፈተናችንን አጠናቀን ውጤት በመጠበቅ ላይ እንደምንገኝ ይታወቃል። ሆኖም ግን ውጤታችን ከተጠበቀው ጊዜ በላይ በመዘግየቱ ምክንያት ሁላችንም በጭንቀትና ቀጣይ የትምህርት ህይወታችንን መወሰን ባለመቻላችን ለአላስፈላጊ ስነ ልቦና ጫና እየተዳረግን…
ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ እና ለሚመለከተዉ አካል ከሬሜዲያል ተማሪዎች የተላከ ቅሬታ! በመላው ሀገሪቱ የምንገኝ እኛ በሺዎች የምንቆጠር የ 2018 ዓ/ም የ ሬሜዲያል ተማሪዎች ፈተናችንን አጠናቀን ውጤት በመጠበቅ ላይ እንደምንገኝ ይታወቃል። ሆኖም ግን ውጤታችን ከተጠበቀው ጊዜ በላይ በመዘግየቱ ምክንያት ሁላችንም በጭንቀትና ቀጣይ የትምህርት ህይወታችንን መወሰን ባለመቻላችን ለአላስፈላጊ ስነ ልቦና ጫና እየተዳረግን…
ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ እና ለሚመለከተዉ አካል ከሬሜዲያል ተማሪዎች የተላከ ቅሬታ! በመላው ሀገሪቱ የምንገኝ እኛ በሺዎች የምንቆጠር የ 2018 ዓ/ም የ ሬሜዲያል ተማሪዎች ፈተናችንን አጠናቀን ውጤት በመጠበቅ ላይ እንደምንገኝ ይታወቃል። ሆኖም ግን ውጤታችን ከተጠበቀው ጊዜ በላይ በመዘግየቱ ምክንያት ሁላችንም በጭንቀትና ቀጣይ የትምህርት ህይወታችንን መወሰን ባለመቻላችን ለአላስፈላጊ ስነ ልቦና ጫና እየተዳረግን እንገኛለን። ስለዚህ የፈተናዎች ምዘና አገልግሎት ይህን በመረዳት አስፈላጊዉን ምላሽ እንዲሰጠን ስንል ትህትና እንጠይቃለን። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲም ድምፅ ትሆኑን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን። #RemedialResult #MinistryOfEducation #EAES #TIKVAH
ነገ ዉጤት የማስለቀቅ ዘመቻ እናድርግ እንዴ👀
ዉጤት መጠበቅ😑 ምናልባትም በዚህ ወር መጨረሻ ... JOIN:@Remedial2018batch
እንዴት ናችሁ ቤተሰብ😊
✉️ሁሉም ተማሪዎች ሊኖራቸው የሚገባ የቴሌግራም ቻናል Next year Freshman ተማሪ ለሆናችሁ👇 AAU,ASTU,AASTU,SIT መግባት ለምትፈልጉ👇 1. @UATpreparation ቀጣይ አመት Freshman ለሆናቹ👇 2- @Advanced_freshman ለEntrance ተፈታቾች👇 2- @Brightacademy9_12 የFreshman መጽሐፍቶች👇 3- @Campus_materials Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ✉️
Next year(2019) ከታች ካሉት ዩኒቨርሲቲዎች ዉስጥ በየትኛዉ ለመማር አቅዳቿል? 1.Adiss Ababa University 2.ASTU 3.AASTU 4.SPHMMC (paul hospital) 5.SIT (Shaggar Institute of Technology) 🛡 እነዚህ ግቢዎች ተማሪዎችን በማወዳደር ፈትነው የሚቀበሉ ሲሆን ታድያ በእነዚህ ስመ ጥር ዩኒቨርሲቲዎች ለመግባት አስፈላጊውን መረጃ እና ዝግጅት ምታገኙበትን ቻናል እንጠቁማቹ🕹️ @UATpreparation @UATpreparation 👆👆Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ✉️
ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም የተሰጠውን ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከ53 ሺህ በላይ ተፈታኞች መውሰዳቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና አኃዛዊ መረጃዎች፦ 53,620 ➫ ፈተናውን የወሰዱ ተፈታኞች 61 ➫ የፈተና ማዕከላት >2,000 ➫ የፈተና አስፈጻሚዎች JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂
ፈጣሪ አስጀምሮ በሰላም ስላስጨረሳችው ተመስገን😇🙏 ውጤቱን ደግሞ ከጠበቃችሁት በላይ ያርግላቹ😊 ተሳክቶ ደግሞ ቀጣይ አመት ከኛው ጋር Freshman እንደምትቀጥሉ ተስፉ እናደርጋለን።
ቤተሰብ የዛሬው Exam እንዴት ነበር?
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
#RemedialExam የ2018 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ዛሬ መሠጠት ጀምሯል፡፡ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና የባዮሎጂ እና ታሪክ ትምህርት አይነት ፈተናዎች በጠዋት እና ከሰዓት ሦስት ፈረቃዎች (2፡00፣ 5፡00 እና 9፡00 ሰዓት) ይሰጣሉ፡፡ ፈተናው ከዛሬ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል። ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂
#RemedialExamProtocols የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ፈተና ከነገ ግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ቀናት ይሰጣል። የሪሚዲያል ተፈታኞች ሊከተሏቸው የሚገቡ የስነ-ምግባር መመሪያዎች፦ ➫ ተፈታኞች የሞባይል ስልክ፣ ሚሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት፣ ሳይንቲፊክ ካልኩሌተር፣ የራስ ያልሆነ መታወቂያ እንዲሁም ማንኛውም አይነት የጦር መሳሪያ በመፈተኛ ክፍል ውስጥ ይዘው መገኘት አይችሉም፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከ3ዐ ደቂቃ ቀድመው በተመደቡበት ክፍል መገኘት አለባቸው፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች ከተመደቡበት ክፍል ውጪ መፈተን ውጤት ያሰርዛል፡፡ ➫ ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና አስፈጻሚን ትዕዛዝ ማክበር ይጠበቅባቸዋል። ➫ ተፈታኞች የፋይዳ መታወቂያ እንዲሁም ራሳቸውን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ➫ በሌላ ሰው ስም፣ መለያ ቁጥር እና የይለፍ ቃል መፈተን አይቻልም፡፡ JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN🔂
Remedial Class pinned «ዉድ የRemedial ተማሪ ለሆናችዉ በሙሉ ለፈተናችው መልካም ዕድል እንመኛለን❤️። ፈጣሪ ቀጣይ አመት Freshman ተማሪ ያድርጋቹ🙏። አልፉችዉ ደግሞ ቀጣይ አመት ከታች ባሉት ቻናሎቻችን ያገናኘን😇 @Advanced_Freshman @Campus_materials»