eGP-Ethiopia
Статистика- Последний пост
- 6 июл.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
без подписи
How eGP is Functional in different institutions in a multi directional way , Embrace it!
What a practical and participatory training is it!
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
በኢ-ፍሊት ማኔጅመንት ሲስተም ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ (ሰኔ፣28/2018ዓ/ም) ከተሸከርካሪ ስምሪትና አጠቃቀም(ኢ-ፍሊት ማኔጅመንት) ጋር በያያዘ ለሁሉም የፕሮጀክት ሰራተኞች ነዉ ስልጠና የተሰጠዉ፡፡ ስልጠናዉን የሰጡት የኢጂፒ ፕሮጀክት የአቅም ግንባታና የመስክ ድጋፍ ስፔሻሊስት አቶ ደበበ ማሞ ሲስተሙ የኤሌክትሮኒክ ስርዓትን በመጠቀም የመንግስት ተሸከርካሪዎች መረጃን መዝግቦ ከመያዝና ከማስተዳደር ባለፈ የአንድን ተሸከርካሪ እንቅስቃሴ በብቃት እና ዉጤታማ በሆነ የአገልግሎት ደረጃ ወጭ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ለማከናወን የሚያስችል የተሸከርካሪ ስምሪት ማስረዳደሪያ ስርዓት መሆኑን በስልጠናዉ ወቅት ገልጸዋል፡፡ አያይዘዉም ሲስተሙን አስመልከቶ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣንን ተግባራት ያብራሩ ሲሆን ሲስተሙን ከሚጠቀሙ ተቋማት በኩልም የሚያከናዉኑትን ተግባራት አስረድተዋል፡፡ በመቀጠልም ኢ-ፍሊት ያስገኛቸዉ ዉጤቶች እና ፋይዳዉን በገለጻቸዉ ያካተቱ ሲሆን ግልጽና ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት ለማግኘት፣የተጠቃሚዎችን ጊዜ ለመቆጠብ፣ ነዳጅና ዘይትን ለመቆጠብ እና ሌሎች መሰል ጠቀሜታዎች እንዳሉት ጠቁመዋል፡፡ አቶ ደበበ አክለዉም ሲስተሙ በተፈለገዉ መጠን ለመተግበር ተግዳሮት የሆኑ እንቅፋቶን ያመላከቱ ሲሆን ለዉጥን ፈጥኖ አለመቀበል፣ቁርጠኛ ለመተግበር ዝግጁ የሆነ አመራር በየተቋማቱ አለመኖር፣በዘርፉ የተመደቡ ሰራኞች እና ሾፌሮች በሲስተሙ ዙሪያ የአቅም ዉስንነት መስተዋል እንደ ስጋት ከተቀመጡት ዉስጥ መሆናቸዉን ገልጸዋል፡፡ መርሃ-ግብሩን በተግባር ስልጠና ያስቀጠሉት አቶ ዳንኤል መልሰዉ (በኢጂፒ ፕሮጀክት ICT ኢንፍራ ስትራክቸር ሲኒየር ሰፔሻሊስት)ሲሰተሙ 13 ሞጁሎች ያሉት መሆኑን አስታዉሰዉ ሲስተሙን የመጠቀም አቅም ለማጎልበትና ሌሎች የሚጠቀሙ ተቋማትን ለማገዝ ብሎም በተሟላ አቅም ወደ ትግበራ እንዲገቡ ለማስቻል የሚያግዝ ቲዎሪን ወደ ተግባር የቀየረ ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ ሰልጣኞቹ እያንዳንዱን የሲስተም ሂደት በቅደም ተከተልና በተግባር በመሞከር ጭምር በተናጠልም በቡድንም ስልጠናዉን የተከታተሉ ሲሆን አጠቃቀሙን በሚመለከት ግልጽነት የሚሹ ጉዳዮችን በግልጽ እየጠየቁና ተግባራዊነቱን በተግባር ጭምር በመሞከር እርስ በእርስ መረዳዳትንና መማርን ጭምር ያካተተ አሳታፊ ስልጠና በመስጠትና ሲስተሙን በሚመለከት አጠቃቀሙን በተገቢዉን መረዳት ሌሎች ተቋማትን ጭምር ማገዝ በሚያሥችል ቁመና ላይ ሊሆኑ እነደሚገባ እና ተግባራዊ ልምምዱ በዚህ ስልጠና ብቻ የሚገደብ ሳይሆን የዕለት ከዕለት ልምምድ እና ትግበራ የሚሻ መሆኑን በመግለጽ ስልጠና መርሃ-ግብሩ ተጠናቅቋል፡፡
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи