tgindex
Последний пост
12 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
11
Всего постов
69
Тип
открытый
Язык
und
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
40 566
−18 за 3 дн.
Сутки
−2
−0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
10,1 тыс
40 постов
Вовлечённость
24,9%
к подписчикам
Постов в день
1,6
всего 69
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
8 459
1/48двое суток
9 694
1/72трое суток
10 455

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 12 авг.5 9764

    видео или голосовое, без подписи

  • 12 авг.5 9871214

    የጎጃም ወራሪዎች የሞርሞርን (አባይ) ወንዝ ተሻግረው በ 1855 የአሁኑን መሰል ወረራ ለመፈጸም ቀዲዳ ወነቤ የተባለን ከሀዲ በመጠቀም የኦሮሞ መንደሮችን ወረው በ አብሼ ገርባ አንገት ላይ ቀምበር አስረውበት ጀበላ መጠራ በሚባል ቦታ ላይ በህይወት እያለ ......ቀብ ረ ውታል ተ የዛሬው ለየት የሚለው "ኦሮሞ ሀገር እየመራ ነው" በሚባልበት ዘመን ብልጽግና የትናንቶቹን ወራሪዎች አደራጅቶ፣ አስልጥኖ ፣ አስታጥቆ ህዝባችን ላይ አዘመቱት።

  • 11 авг.10,5 тыс22092

    ይሄ ጭፍጨፋ የተፈጸመው በግልገል በለስ መናኸሪያ ውስጥ ነው

  • 11 авг.10,5 тыс14

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.10,5 тыс14

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.10,5 тыс14

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.9 54114

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.9 53714

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.8 92214

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.8 8276014

    ዛሬ ጠዋት 4፡30 ላይ #የኢትዮጵያ አየር ሀይል የጦር ጀት አውሮፕላን በምሥራቅ ሸዋ ዞን፣ ቦራ ወረዳ፣ ጎራ ለማን ቀበሌ ውስጥ ተመትቶ ወድቋል። በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩት 2 ፓይለቶች በፓራሹት ወደ መሬት የወረዱ ሲሆን በአካባቢው የነበረው የመከላከያ ኮማንዶ ሰራዊት ባደረገው ከፍተኛ ርብርብ ፓይለቶቹን ሊታደጋቸው ችሏል። አውሮፕላኑ በወደቀበት በዚህ አካባቢ በርካታ የኦሮሞ ነጻነት ጦር ሀይሎች ያሉ ሲሆን ተመቶ የወደቀው የጦር ጀት በመከላከያ ሰራዊት ሳይነሳ በፍጥነት አካባቢውን ተቆጣጥረው ይገኛሉ።

  • 11 авг.8 632504

    አንድ ኮርማ ደግሞ "የኦሮሞ ጀነራል ያየነውም የሰማነውም በአብይ ዘመን ነው" የሚል ለኦሮሞ ያለውን የጥላቻ ቅርሻ ቱን ሲ ተ ፋ ው ይህችን ብቻ ማለት ፈለኩ... . በነገራችን ላይ የምኒሊክ ጦር ጠቅላይ አዛዥ (ጀነራል) ጎበና ዳጨ እንደነበረው ሁሉ የምኒሊክ አያት የሆኑት የንጉስ ሳህለስላሴ የጦር መሪ የነበረው መተኮ ቦጂአ (ለራስ መስፍን ስለሺ አያት የሚሆናቸው ) የመላው ጦራቸው አዛዥ (ጀነራል) ነበር። . ወደ ኋላ መለስ ብለን ታሪክን ካገላበጥን ደግሞ የአጼ ልብነ ድንግል (ከ1500 እስከ 1533 ዓ.ም) የአጠቃላይ ጦራቸው አዛዥ ቱሉ የተባለ የኦሮሞ ተወላጅ ነበር። "ቱሉ" እና "ታሪክ" በዚህ መልኩ ተከትበው እናገኛለን። . በአንድ ወቅት ንጉሱ አጼ ልብነድንግል ኦሮሞን እንዲወጉ የላኳቸው ጦሮች በተከታታይ ግዜ ተሸንፈው ይመለሱ ነበርና የተዋጊ ሀይላቸውን አሰላለፍ ከኦሮሞዎቹ በመኮረጅ ለረጅም ግዜ ከተዘጋጁበት ቦሀላ በቱሉ የሚመራው የንጉስ ልብነድንግል ጦር በአባ ዱላዎች በሚመራው የኦሮሞ ሀይል ላይ ጥቃት እንደከፈቱ የኦሮሞ ተዋጊዎች እንደ ቢላቻ (ወንጭፍ) እየተምዘገዘጉ የልብነድንግል ጦር መካከል በመግባት ደመሰሱት። የሽንፈቱ መርዶው የደረሰው አጼ ልብነ ድንግል የጦራቸውን መሸሽ በሰሙ ግዜ እርር እንዳሉ እንዲህ አሉ "ሁሉ ቢፈራ እንዴት ቱሉ ፈራ?" (ምንጭ፥ የልብነድንግል ዜና መዋእል ፥ ተ.ፃ.መ)

  • 6 авг.12 тыс2821

    видео или голосовое, без подписи

  • 6 авг.10,9 тыс10

    видео или голосовое, без подписи

  • 6 авг.10,7 тыс389

    bara 1902tti ummanni magaalaa finfinnee keessa jiraatan lakk.40,000 hanga 50,000, ta'an kitaabni Cambridge university "Journal of African History,(1961)" Pdf 👇

  • 3 авг.13,7 тыс7

    видео или голосовое, без подписи

  • 3 авг.13,9 тыс607

    ኤቢሳ ገላዬ የተባለው (በቁጥር 1 ላይ ያለው የኦሮሚያ 120 ገ ዳ ይ ቡድን መሪ) ፣ የአገዳደል ስልጠና ጭምር ሲሰጥ እንደነበረ ፣ የገ ደለውን ሰው አ ስ ከ ሬ ን መኪናው ውስጥ ይውል እንደነበረ ባለፉት ወራት ስንገልጽ ብዙዎች ለማመን ተቸግረው ነበር። ዛሬ ላይ የወጣውን የግፍ አገዳ ደል የፈጸመውም ይሄው ኤቢሳ ሲሆን ከ32 እስረኞች በጠቅላላው አስራ ስድስት ሚሊየን ብር ተቀብሎ ከሀገር ለማምለጥ በመሞከር ላይ የሚገኝ ሲሆን መረጃዎችን ለማጥፋት በማሰብ የት እንዳደረሳቸው እስካሁን መረጃው ካልተገኘው መካከል ይህ በቁጥር ሁለት ላይ የሚገኘው እና ሹፌሩ በመሆን አብሮት ሲንቀሳቀስ የነበረ ጉታ ቀቀባ የሚባል ወጣት ይገኝበታል።

  • 3 авг.11,1 тыс9424

    видео или голосовое, без подписи

  • 3 авг.10,5 тыс4

    видео или голосовое, без подписи

  • 3 авг.11,2 тыс4

    видео или голосовое, без подписи

  • 3 авг.8 840674

    Oromoon akanatti ajjeefamaa jira