tgindex
Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
am
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
591
−2 за 1 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
851
21 постов
Вовлечённость
144,0%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 21
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
97
1/48двое суток
111
1/72трое суток
119

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • без подписи

  • без подписи

  • ሰላም✌️ ለ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሀሙስ 16/11/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 የክረምት የበጎ ፍቃድ ስራን ስለሚገመገም በቢሮ አዳራሽ እንድትገኙ አሳውቃለሁ። ማርፈድም ይሁን መቅረት አይቻልም።

  • без подписи

  • የ2019 ዓ/ም የትምህርት ካላንደር

  • 7 июл.92316из Daniel Birhane

    без подписи

  • 7 июл.88812из Daniel Birhane

    без подписи

  • 7 июл.89315из Daniel Birhane

    без подписи

  • 7 июл.88015из Daniel Birhane

    без подписи

  • 7 июл.86512из Daniel Birhane

    без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • 20 мая1 25566

    без подписи

  • 15 мая1 34022

    ​ መሪ ቃል ሴት ትመርጣለች፤ ትውልድን ታንጻለች፤ ሀገርን ትገነባለች ኢዶች ቲመልሓት! ጂሉ ቲቂምሳት፤ባዱ ቲቺኽላት! Dubartiin ni filatti; dhaloota ni ijaarti; biyya ni ijaarti!" ለባነሮች • "ድምፅሽ የለውጥ ቁልፍ ነው! - አንቺ ስትመርጪ፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን እየመረጥሽ ነው።" • አንቺ ካለሽ ሀገር አለች - በዕውቀት ታንጽን፣ በምርጫችን ሀገርን እንገነባለን። • በብልጽግና ፓርቲ ጥላ ስር፣ የሴቶችን ተጠቃሚነት እናረጋግጣለን። ድምፅሽን ለሰላም፣ ለልማትና ለፍትሕ ስጪ • ልጆቻችን የተሻለች ሀገር እንዲወርሱ፣ ዛሬ በድምፃችን የብልጽግናን መሠረት እናፅና። • የሴቶች ድምፅ ለተሟላ ብልጽግና ትውልድ የሚታነፀው በእናትነት ፍቅር፣ ሀገር የምትገነባው በሴቶች ጥንካሬ ነው። • ሰላም የሚጀምረው ከእናት ጉያ ነው፤ ለዘላቂ ሰላም ብልጽግናን እንምረጥ

  • ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የት/ቤቶች ስፖርት ሊግና የመምህራን ስፖርታዊ ውድድር የመዝጊያ ስነስርዓት ነገ 07/09/18ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በኢማም አህመድ ስታዲዩም ስለሚካሄድ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት የት/በቱ አመራሮች እንዲገኑ የስ/ት/ዝ/ት/ዳ መልዕክት አስተላልፏለል፡፡ መልካም ምሽት

  • ሰላም የፊታችን ቅዳሜ 08/09/18ዓ.ም  በክልል ደረጃ የሴቶች  ንቅናቄ  በደማቅ ሁኔታ  ስለሚከበር  በት/ቤታችሁ ያሉ  ከ 8-12ኛ ክፍል የሚማሩ   ሴት ተማሪዎችና  ሴት መምህራን የባህል ልብስ በመልበስ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በአሚር አብዱላሂ አዳራሽ እንዲገኙ  ፡፡  ከሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ዳይሩክቶሬት መልዕክት ተላልፏል፡፡ ማሳሰቢያ በዝግጅቱ ላይ ተማሪዎች የት/ቤት የደንብ ልብስ  መልበስ የማይፈቀድ መሆኑን እያሳሰብን የባህል ልብስ መልበስ የማይችሉ ተማሪዎች በማንኛው  የዘወትር ልብስ መገኘት የሚቻል  መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

  • 12 мая8756из kalkalu22

    без подписи

  • ሰላም ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች ነገ ማለትም ማክሰኞ በ4/09/2018 ዓ.ም በክልላዊ ሳይንስ ኤግዝቢሽን ላይ የጋራ ውይይት ስላለ ከጠዋቱ 2፡00 ት/ቢሮ አዳራሽ የት/ቤቱ ር/መምህር አንዲገኙ የስ/ት/ዝ /ት /ዳ ጥሪ ተላልፏል፡፡ ማርፈድም ሆነ መቅረት አይፈቀድም!

  • ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች የደረጃ 1 እና 2 (ለ5 እና ለ 6) አመት ህጻናት የመለማመጃና የምምህሩ መምሪያ ታትሞ የመጣ ስለሆነ በስ/ት/ዝ/ት/ ዳይሬክቶሬት በመገኘት ማሟላት ያለባችሁን ቅድመ ሁኔታ በማሟላት እንድትወስዱ አሳውቃለሁ።