tgindex
Q

Queens College Mexico-lideta campus

Статистика
@mexicolidetaанглийский

this channel is created for mexico lideta campus students to share information from the college to students

Последний пост
11:34
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
13
Всего постов
34
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
427
+1 за 5 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
713
33 постов
Вовлечённость
167,0%
к подписчикам
Постов в день
1,9
всего 34
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
313
1/48двое суток
358
1/72трое суток
386

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 11:34927из Mame H.

    Dear graduate candidate, As you are aware, the graduation ceremony is scheduled to take place on 23/12/2018 E.C. at the Addis Ababa University Hall. However, please be informed that students those with unresolved academic results, have not submitted their research papers, or have not paid the 2,200 Birr graduation fee will not be allowed to participate in the graduation ceremony. Therefore, we kindly urge those concerned to complete all the necessary requirements as soon as possible. For further information and clarification, please contact your class representatives and obtain the necessary information. The College!

  • 16 авг.791удалён 11:40

    без подписи

  • Video from Mohammed Hussen

  • Audio from Mohammed Hussen

  • без подписи

  • без подписи

  • የ2018 ተመራቂ የዲግሪ ተማሪዎች መጽሔታችሁ የተላከ ሰልሆነ እስከ ነሐሴ 10  እልተ አሁድ ምሳ ሰዓት ደርሰ ብቻ በአካል በመምጣት እንዲታስተካከሉ እናሳስባለን ለበለጠ መረጃ look college telegram

  • የ2018 ተመራቂ የዲግሪ ተማሪዎች መጽሔታችሁ የተላከ ሰልሆነ እስከ ነሐሴ 10 እልተ አሁድ ምሳ ሰዓት ደርሰ ብቻ በአካል በመምጣት እንዲታስተካከሉ እናሳስባለን

  • Please urgent for those who have case in graduation booklet

  • Revised Schedule for correction, Urgent

  • без подписи

  • የ2018 ተመራቂ የዲግሪ ተማሪዎች መጽሔታችሁ የተላከ ሰልሆነ እስከ ነሐሴ 10 ምሳ ሰዓት ደርሰ ብቻ በአካል በመምጣት እንዲታስተካከሉ እናሳስባለን

  • без подписи

  • 12 авг.1 871858

    ቀን፡ 05/12/2018 ዓ.ም ​የምረቃ ቀን እና ቦታ ማስታወቂያ ​ለሁሉም የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎቻችን በሙሉ፡ ​እንኳን ደስ አለችሁ እንኳን ደስ አለን እያልን፤ የ2018 ዓ.ም የምረቃ ሥነ-ሥርዓት የሚካሄድበትን ቀን እና ቦታ እንደሚከተለው እንገልጻለን። ✓ ​የምረቃ ቀን፡ ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (23/12/2018 ዓ.ም) ✓ ​ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ

  • 10 авг.485122из QC_ATC

    👉 የ ሀዘን መግለጫ የ ኮሌጃችን ቃሊቲ ካምፓስ አካዳሚክ ዲን የነበሩት አቶ መስፍን አየለ በዛሬው እለት በ ድንገት ህይወታቸው በማለፉ በ ተቋሙ ስም እና በግሌ የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩኝ ቀብሩ በነገው እለት ማለትም እሁድ ነሃሴ 03 2018 አ.ም ገላን ኮንዶሚንየም ሳሎ ጊዮርጊስ አዲሱ የቀብር ቦታ ከ ቀኑ 6 ሰአት ስለሚካሄድ በቦታው በመገኘት የሀዘኑ ተካፋይ እንድትሆኑ አሳውቃለሁኝ። በ መጨረሻም ለ ወዳጅ ዘመዶቹ፤ጓደኞቹ እና ለ ስራ ባልደረቦቹ እግዚአብሔር መፅናናቱን እንዲሰጣቸው እና የወንድማችንን ነፍስ ፈጣሪ በ አፀደ ገነት እንዲያኖርልን እንመኛለን። 😭😭😭

  • Submission date up to NEHASIE 5/2018 E. C.

  • Dear All 2018 E.C. First degree Prospective Graduate Students Students who have completed their Research are kindly requested to settle all outstanding school fees and obtain financial clearance before submitting their final research papers. Therefore, all concerned students are advised to complete the necessary financial clearance and ensure that all outstanding payments have been settled prior to the submission of their final research papers. Your cooperation and timely Dean Office

  • 3 авг.2 15318

    #NGAT_Updates የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን፣ ተከታዮቹን መረጃዎች ያስተውሉ፦ ➻ የፈተና ጣቢያ ምርጫችሁን አሁን ላይ Update ማድረግ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ➻ መስማት ወይም ማየት የማትችሉ አመልካቾች ፕሮፋይል ገፃችሁን Refresh በማድረግ የተደራሽነት ሁኔታችሁን (Accessibility Status) Update ማድረግ ትችላላችሁ። ➻ ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ አመልካቾች አሁን ላይ የNGAT ምዝገባቸውን ማድረግ ይችላሉ። Non-Ethiopian applicants can now register for NGAT. 🔔 ለተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket የምዝገባ ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚላክ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር 💠

  • 31 июл.53912из TikvahUniversity

    #NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 https://ngat.ethernet.edu.et ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወን መሆኑን የገለፀው አገልግሎቱ፤ የፈተና ጣቢያዎች ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ጠቁሟል፡፡ የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity

  • 31 июл.2 55514

    #NGAT‼️ የNGAT ምዝገባ ነገ ቅዳሜ ሀምሌ 25/2018 ዓም ይጠናቀቃል። ባለቀ ሰዓት ከምትጨናነቁ አሁኑኑ ተመዝገቡ! የመመዝገቢያ Link https://ngat.ethernet.edu.et ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች 👉ብሔራዊ የድጅታል መታወቂያ 👉የመመዝገቢያ 750 ብር 👉የሚሰራ(የምትጠቀሙበት) የEmail አካውንት ለNGAT/GAT ዝግጅት ዌብሳይታችንን ተጠቀሙበት ታተርፉበታላችሁ👇 የእያንዳንዱን ዓመት ሞደል ጥያቄ ከፈለጋችሁ https://www.gatexam.com/exams ያለፉ 6 ዓመታትን በአንድ ላይ በቅናሽ ዋጋ ከፈለጋችሁ https://www.gatexam.com/packages ሌሎች ጠቃሚ እና ወቅታዊ መረጃዎችንም  የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት @GATExamAAU