Queens College Mexico-lideta campus
Статистикаthis channel is created for mexico lideta campus students to share information from the college to students
- Последний пост
- 11:34
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 13
- Всего постов
- 34
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 313
- 1/48двое суток
- 358
- 1/72трое суток
- 386
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
Dear graduate candidate, As you are aware, the graduation ceremony is scheduled to take place on 23/12/2018 E.C. at the Addis Ababa University Hall. However, please be informed that students those with unresolved academic results, have not submitted their research papers, or have not paid the 2,200 Birr graduation fee will not be allowed to participate in the graduation ceremony. Therefore, we kindly urge those concerned to complete all the necessary requirements as soon as possible. For further information and clarification, please contact your class representatives and obtain the necessary information. The College!
без подписи
Video from Mohammed Hussen
Audio from Mohammed Hussen
без подписи
без подписи
የ2018 ተመራቂ የዲግሪ ተማሪዎች መጽሔታችሁ የተላከ ሰልሆነ እስከ ነሐሴ 10 እልተ አሁድ ምሳ ሰዓት ደርሰ ብቻ በአካል በመምጣት እንዲታስተካከሉ እናሳስባለን ለበለጠ መረጃ look college telegram
የ2018 ተመራቂ የዲግሪ ተማሪዎች መጽሔታችሁ የተላከ ሰልሆነ እስከ ነሐሴ 10 እልተ አሁድ ምሳ ሰዓት ደርሰ ብቻ በአካል በመምጣት እንዲታስተካከሉ እናሳስባለን
Please urgent for those who have case in graduation booklet
Revised Schedule for correction, Urgent
без подписи
የ2018 ተመራቂ የዲግሪ ተማሪዎች መጽሔታችሁ የተላከ ሰልሆነ እስከ ነሐሴ 10 ምሳ ሰዓት ደርሰ ብቻ በአካል በመምጣት እንዲታስተካከሉ እናሳስባለን
без подписи
ቀን፡ 05/12/2018 ዓ.ም የምረቃ ቀን እና ቦታ ማስታወቂያ ለሁሉም የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎቻችን በሙሉ፡ እንኳን ደስ አለችሁ እንኳን ደስ አለን እያልን፤ የ2018 ዓ.ም የምረቃ ሥነ-ሥርዓት የሚካሄድበትን ቀን እና ቦታ እንደሚከተለው እንገልጻለን። ✓ የምረቃ ቀን፡ ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (23/12/2018 ዓ.ም) ✓ ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ
👉 የ ሀዘን መግለጫ የ ኮሌጃችን ቃሊቲ ካምፓስ አካዳሚክ ዲን የነበሩት አቶ መስፍን አየለ በዛሬው እለት በ ድንገት ህይወታቸው በማለፉ በ ተቋሙ ስም እና በግሌ የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩኝ ቀብሩ በነገው እለት ማለትም እሁድ ነሃሴ 03 2018 አ.ም ገላን ኮንዶሚንየም ሳሎ ጊዮርጊስ አዲሱ የቀብር ቦታ ከ ቀኑ 6 ሰአት ስለሚካሄድ በቦታው በመገኘት የሀዘኑ ተካፋይ እንድትሆኑ አሳውቃለሁኝ። በ መጨረሻም ለ ወዳጅ ዘመዶቹ፤ጓደኞቹ እና ለ ስራ ባልደረቦቹ እግዚአብሔር መፅናናቱን እንዲሰጣቸው እና የወንድማችንን ነፍስ ፈጣሪ በ አፀደ ገነት እንዲያኖርልን እንመኛለን። 😭😭😭
Submission date up to NEHASIE 5/2018 E. C.
Dear All 2018 E.C. First degree Prospective Graduate Students Students who have completed their Research are kindly requested to settle all outstanding school fees and obtain financial clearance before submitting their final research papers. Therefore, all concerned students are advised to complete the necessary financial clearance and ensure that all outstanding payments have been settled prior to the submission of their final research papers. Your cooperation and timely Dean Office
#NGAT_Updates የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን፣ ተከታዮቹን መረጃዎች ያስተውሉ፦ ➻ የፈተና ጣቢያ ምርጫችሁን አሁን ላይ Update ማድረግ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ➻ መስማት ወይም ማየት የማትችሉ አመልካቾች ፕሮፋይል ገፃችሁን Refresh በማድረግ የተደራሽነት ሁኔታችሁን (Accessibility Status) Update ማድረግ ትችላላችሁ። ➻ ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ አመልካቾች አሁን ላይ የNGAT ምዝገባቸውን ማድረግ ይችላሉ። Non-Ethiopian applicants can now register for NGAT. 🔔 ለተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket የምዝገባ ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚላክ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር 💠
#NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 https://ngat.ethernet.edu.et ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወን መሆኑን የገለፀው አገልግሎቱ፤ የፈተና ጣቢያዎች ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ጠቁሟል፡፡ የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity
#NGAT‼️ የNGAT ምዝገባ ነገ ቅዳሜ ሀምሌ 25/2018 ዓም ይጠናቀቃል። ባለቀ ሰዓት ከምትጨናነቁ አሁኑኑ ተመዝገቡ! የመመዝገቢያ Link https://ngat.ethernet.edu.et ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች 👉ብሔራዊ የድጅታል መታወቂያ 👉የመመዝገቢያ 750 ብር 👉የሚሰራ(የምትጠቀሙበት) የEmail አካውንት ለNGAT/GAT ዝግጅት ዌብሳይታችንን ተጠቀሙበት ታተርፉበታላችሁ👇 የእያንዳንዱን ዓመት ሞደል ጥያቄ ከፈለጋችሁ https://www.gatexam.com/exams ያለፉ 6 ዓመታትን በአንድ ላይ በቅናሽ ዋጋ ከፈለጋችሁ https://www.gatexam.com/packages ሌሎች ጠቃሚ እና ወቅታዊ መረጃዎችንም የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት @GATExamAAU