tgindex
Queens' College Mexico Diafric

Queens' College Mexico Diafric

Статистика
Последний пост
12 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
20
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
1 548
+1 за 5 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
2 295
20 постов
Вовлечённость
148,3%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 20
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
406
1/48двое суток
465
1/72трое суток
501

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 12 авг.458311из mexicolideta

    ቀን፡ 05/12/2018 ዓ.ም ​የምረቃ ቀን እና ቦታ ማስታወቂያ ​ለሁሉም የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎቻችን በሙሉ፡ ​እንኳን ደስ አለችሁ እንኳን ደስ አለን እያልን፤ የ2018 ዓ.ም የምረቃ ሥነ-ሥርዓት የሚካሄድበትን ቀን እና ቦታ እንደሚከተለው እንገልጻለን። ✓ ​የምረቃ ቀን፡ ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (23/12/2018 ዓ.ም) ✓ ​ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ

  • 10 авг.650192из QC_ATC

    👉 የ ሀዘን መግለጫ የ ኮሌጃችን ቃሊቲ ካምፓስ አካዳሚክ ዲን የነበሩት አቶ መስፍን አየለ በዛሬው እለት በ ድንገት ህይወታቸው በማለፉ በ ተቋሙ ስም እና በግሌ የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩኝ ቀብሩ በነገው እለት ማለትም እሁድ ነሃሴ 03 2018 አ.ም ገላን ኮንዶሚንየም ሳሎ ጊዮርጊስ አዲሱ የቀብር ቦታ ከ ቀኑ 6 ሰአት ስለሚካሄድ በቦታው በመገኘት የሀዘኑ ተካፋይ እንድትሆኑ አሳውቃለሁኝ። በ መጨረሻም ለ ወዳጅ ዘመዶቹ፤ጓደኞቹ እና ለ ስራ ባልደረቦቹ እግዚአብሔር መፅናናቱን እንዲሰጣቸው እና የወንድማችንን ነፍስ ፈጣሪ በ አፀደ ገነት እንዲያኖርልን እንመኛለን። 😭😭😭

  • 3 авг.1 06122из mexicolideta

    #NGAT_Updates የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ረቡዕ ሐምሌ 29/2018 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን፣ ተከታዮቹን መረጃዎች ያስተውሉ፦ ➻ የፈተና ጣቢያ ምርጫችሁን አሁን ላይ Update ማድረግ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። ➻ መስማት ወይም ማየት የማትችሉ አመልካቾች ፕሮፋይል ገፃችሁን Refresh በማድረግ የተደራሽነት ሁኔታችሁን (Accessibility Status) Update ማድረግ ትችላላችሁ። ➻ ኢትዮጵያዊ ያልሆኑ አመልካቾች አሁን ላይ የNGAT ምዝገባቸውን ማድረግ ይችላሉ። Non-Ethiopian applicants can now register for NGAT. 🔔 ለተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket የምዝገባ ጊዜው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚላክ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ገልጿል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር 💠

  • 31 июл.1 21728из TikvahUniversity

    #NGAT የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ እስከ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ብቻ የሚከናወን መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ 👇 https://ngat.ethernet.edu.et ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ ያስፈልጋል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር ሲሆን፤ በምዝገባ ወቅት በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል። ምዝገባው በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚከናወን መሆኑን የገለፀው አገልግሎቱ፤ የፈተና ጣቢያዎች ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ጠቁሟል፡፡ የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity

  • Please for those who want to take exam

  • 31 июл.1 07133

    #NGAT‼️ የNGAT ምዝገባ ነገ ቅዳሜ ሀምሌ 25/2018 ዓም ይጠናቀቃል። ባለቀ ሰዓት ከምትጨናነቁ አሁኑኑ ተመዝገቡ! የመመዝገቢያ Link https://ngat.ethernet.edu.et ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ነገሮች 👉ብሔራዊ የድጅታል መታወቂያ 👉የመመዝገቢያ 750 ብር 👉የሚሰራ(የምትጠቀሙበት) የEmail አካውንት ለNGAT/GAT ዝግጅት ዌብሳይታችንን ተጠቀሙበት ታተርፉበታላችሁ👇 የእያንዳንዱን ዓመት ሞደል ጥያቄ ከፈለጋችሁ https://www.gatexam.com/exams ያለፉ 6 ዓመታትን በአንድ ላይ በቅናሽ ዋጋ ከፈለጋችሁ https://www.gatexam.com/packages ሌሎች ጠቃሚ እና ወቅታዊ መረጃዎችንም  የምናጋራችሁ ይሆናል ተከታተሉን! ቻናሉን ለጓደኞቻችሁ አጋሩት @GATExamAAU

  • 24 июл.1 9451

    For New Batch

  • 24 июл.2 1799

    без подписи

  • 5 июл.2 0387из sscbiruk

    Good evening, all. It has been a long time since we last chatted. I hope you are doing well and that everything is going smoothly for you. I would like to kindly request your support in helping me promote my business consulting services, particularly in the areas of research, training, recruitment, and online Master's and PhD programs offered by New Dell International University. These programs are especially convenient and flexible for busy professionals in Ethiopia. I would greatly appreciate your support in connecting me with potential clients or interested individuals. Please keep in touch, and I look forward to hearing from you. Thank you, and best regards.

  • 5 июл.1 6813из sscbiruk

    Synergy_Solution_Consulting_Profile Final.pdf

  • 2 июн.3 12815

    exit exam verify

  • 2 июн.3 128127

    https://verify.ethernet.edu.et

  • 30 мая4 17539

    https://exitexam.queenscollege.edu.et/

  • 30 мая3 453410

    без подписи

  • 30 мая3 54415

    без подписи

  • 25 мая3 008

    без подписи

  • 25 мая2 98031из mexicolideta

    без подписи

  • 15 мая3 0411

    for all Graduates students

  • 15 мая3 0315

    без подписи

  • 29 апр.3 013из QueensCollegePGAyr

    без подписи