- Последний пост
- 10 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 24
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 571
- 1/48двое суток
- 654
- 1/72трое суток
- 705
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የውጤት ማላቂያ የክረምት ትምህርት አብዛኛው ተማሪ በተገቢው መንገድ እየተከታተሉ መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ውስን ተማሪዎች በተከታታይ እየተከታተሉ ስላልሆነና ሁሉም ተማሪ ትምህርቱን እንዲከታተል በጥብቅ እያሳሰብን በት/ት ሰዓት ተገኝተው በማይከታተሉት ላይ ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ኃላፊነት እንደማይወስድ በጥብቅ እናሳውቃለን ት/ቤቱ
ለወላጆች በሙሉ የ 2019 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪ ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ነገ ሐሙስ 30/11 / 2018 ዓ.ም በመሆኑ ያልተመዘገቡ ልጆችዎን ነገ እንዳያስመዘግቡ በድጋሚ ማሳሰብ እንወዳለን :: ት/ቤቱ
ሰላም ለእናንተ ይሁን🙏 የ2019 ዓ.ም ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሐሙስ 30/11/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ወላጆች በቀሩት ሶስት ቀናት ልጆቻችሁን እንድታስመዘግቡ በጥብቅ እናሳስባለን🙏
без подписи
መልቀቂያ መውሰድ የምትፈልጉ ወላጆች የምናስተናግደው ከሰኞ 13/11/2018 ዓ.ም እስከ ዓርብ 17/11/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን🙏
без подписи
без подписи
без подписи
የ 12ኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተፈታኝ(entrance )ተማሪዎች ጠዋት 1፡30 ት/ቤት እንድትገኙ።
ማስታወቂያ 👇👇👇 የክረምት ትምህርት ነገ ሰኞ ሀምሌ 6 እንደሚጀምር ይታወቃል። በመሆኑም ሁሉም ተማሪ በሰዓቱ እንዲገኝ እናሳውቃለን :: ከ 1-30 ደረጃ የወጣችሁ ተማሪዎች ቀድማችሁ ጠዋት እስከ 1፡30 ድረስ ት/ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን::
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ትምህርት ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ የክረምት ትምህርት ክፍያ በባንክ እንደማይከፈል አውቃችሁ በጥሬ ገንዘብ እንድትከፈሉ በትህትና እናሳውቃለን ።
без подписи
ለ2019 ዓ.ም ከ 9-12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ : የ 2018 ዓ.ም የክረምት ትምህርት የሚጀምረው ሰኞ ሀምሌ 6 2018ዓ.ም ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በሰዓቱ በመገኘት ትምህርቱን እንዲከታተል እናሳስባለን :: ት/ቤቱ
без подписи
без подписи
ለተማሪዎች በሙሉ የ2018 ዓ.ም ሰርተፍኬት የሚሰጠው እሁድ (28/10/2018 ዓ.ም ) መሆኑን እናሳውቃለን :: ት/ቤቱ
እንኳን ደስ አለን ደስ አላችሁ🏆 በ2018 ዓም የ8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን 100% ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ አልፈዋል🏆🏆🏆
ለ12ኛ ክፍል Natural science ተማሪዎች በሙሉ ነገ ማለትም በ 22/10/2018 E.C orientation ስላለ ጠዋት 2:00 ት/ ቤት እንድትገኙ አድሚሽን ካርድ መያዝ እንዳትረሱ ት/ቤቱ
ለ12ኛ ክፍል Natural science ተማሪዎች በሙሉ ነገ ማለትም በ 22/10/2018 E.C orientation ስላለ ጠዋት 2:00 ት/ ቤት እንድትገኙ አድሚሽን ካርድ መያዝ እንዳትረሱ ት/ቤቱ
без подписи