tgindex
ኢትዮ አርሰናል የኛ™

ኢትዮ አርሰናል የኛ™

Статистика

ስለ አርሰናል ሁሉን አቀፍ መረጃ ይፈልጋሉ? እንግድያውስ ይቀላቀሉን መረጃን እንደውሃ ጥም እረክት ብለው የሚወጡበት ግዛት ደርሰዋል ኢትዮ አርሰናል የኛ™ welcome ብላ ትቀበላለች 😍 ስለተከተሉን እናመሰግናለን ኢትዮ አርሰናል የኛ™

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
37
Всего постов
62
Тип
открытый
Язык
ti
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
6 790
−14 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
785
40 постов
Вовлечённость
11,6%
к подписчикам
Постов в день
5,3
всего 62
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
995
1/48двое суток
1 140
1/72трое суток
1 229

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • 14 авг.1 11212

    🎇ሚኬል አርቴታ በዛሬው ጋዜጣዊ መግለጫ ያነሳቸው ሃሳቦች በአጭሩ✨ ➤ዴክላን ራይስ፣ ቡካዮ ሳካ እና ማርቲን ዙቢሜንዲ ለእሁዱ ጨዋታ ዝግጁ መሆናቸውን ተናግሯል። ➤ቲምበር ለጥቂት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ የተናገረ ሲሆን ዊልያም ሳሊባ ለረጅም ጊዜ እንደማይኖር አረጋግጧል። ➤ከዝውውሮች ጋር በተያያዘ ደግሞ የክለቡ አላማ ትልቅ እንደሆነ፣ እናም ቡድኑን ማሻሻል እንደሚፈልግ፣ ማሻሻል የሚፈልጓቸው ቦታቸው ለይተው እንዳዩ፣ እናም ያንን ለማድረግ እየሞከሩ እንደሆነ ገልጿል። ➤ከዚህ በተጨማሪ በአፅንኦት የተናገረው አንዳንድ ተጫዋቾች ክለቡን መልቀቅ እንዳለባቸው መወሰኑን እናም ደጋፋዎች አምነው መቀበል እንዳለባቸው ተናግሯል።

  • 14 авг.1 0763

    🚨💣||•አርሰናል ኳንሳን ለማስፈረም ከባየር ሌቨርኩሰን ጋር በይፋ ንግግር ጀምሯል።[Ed Aarons-The guardian]

  • 14 авг.1 27911

    🚨💣||• አርሰናል እና ጋላታሳራይ በሚያደርጉት ድርድር ወቅት አርሰናል የቪክቶር ኦሽሜንን ስም አንስቷል። አርሰናል ስምምነቱን ለማጠናቀቅ ስለሚያስፈልጉት ቅድመ ሁኔታዎችም ጠይቋል።[Ajansspor]🥇

  • የሻምፕዮንስ ሊግ የምድብ ድልድል ከ 14 ቀን በኋላ ሚወጣ ይሆናል !

  • 13 авг.1 3353

    ናፖሊ ጋቢ ጄሱስን ከአርሰናል ለማስፈረም የላቁ ድርድሮችን በማድረግ ላይ ናቸው።👀 [Matteo Moretto]

  • 13 авг.1 33311

    የሊቨርፑል የአካዳሚ አጥቂ ቪንሰንት ጆሴፍ አርሰናልን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርስዋል። ሁለቱ ክለቦች አሁን የክፍያ ስምምነት ላይ እየተወያዩ ነው። ስምምነት ማግኘት ካልቻሉ በፍርድ ቤት ውሳኔ ይሰጣል። 🎖 The Athletic

  • 13 авг.1 3303

    🚨 ሚካኤል አርቴታ ስለ ዝውውር 🗣️ "ማድረግ የምንፈልገው ገና ብዙ ነገር አለ። ወደ ስብስባችን ተጨማሪ ክህሎት እና ጥራት ማምጣት አለብን፤ ይህንንም ለማድረግ በጥብቅ እየሰራን ነው። ነገር ግን ነገሩ በ እኛ ላይ ብቻ የሚወሰን ስላልሆነ ለማድረግ ቃል መግባት አንችልም። የ ቡድናችንን የውድድር ደረጃ ከፍ የሚያደርጉ በጣም ጥቂት ተጫዋቾች ብቻ ናቸው ያሉት።"

  • 13 авг.1 2616

    🗣️ [Fabrizio Romano]፦ "አርሰናል ኤዝሪ ኮንሳን ለማስፈረም በንግግር ላይ ይገኛል።" 🏴󠁧󠁢󠁥󠁮󠁧󠁿 🧱

  • 13 авг.1 2665

    🚨 አርቴታ እሑድ ከማንችስተር ሲቲ ጋር በሚደረገው ጨዋታ ጊማሬሽ በቋሚነት ስለመሰለፉ ተጠይቆ፦ 🗣️ "እሱን እንመለከታለን! ሶስት የልምምድ ክፍለ ጊዜያት ብቻ ነበር የነበሩት፤ ነገር ግን ጥሩ እንቅስቃሴ አሳይቷል። ዛሬ ጥቂት ደቂቃዎችን ለማግኘት በጣም እየገፋፋ ነበር፤ ወዲያውኑ በደጋፊዎቻችን ፊት የመጫወትን ስሜት ማግኘት የፈለገ ይመስለኛል።" ❤️🇧🇷

ኢትዮ አርሰናል የኛ™ — tgindex