⚽ቁጥር
Статистикаበዚህ ቻናል ላይ፦ አስገራሚ እና እዝናኝ የሆኑ ቁጥራዊ መረጃዎችን ያገኛሉ። Owner👉 @Abu_esa
- Последний пост
- 5 мая 2025 г.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
ክለብ ፓሪስ(paris FC) ወደ ፍራንስ ሊግ 1 ማለፉን ተከትሎ ቀጣይ ዓመት በዓለማችን በጣም ቅርቡ ደርቢ ልናይ ነው። የ PSG እና paris FC stadium የ 4 ሜትር ርቀት ብቻ ኣለው። @football_1021 @football_1021
በ17 አመቱ 100ኛ ጨዋታውን አድርጓል ይህ ድንቅ ልጅ 💥💥 @football_1021 @football_1021
በ17 ዐመት ከ291 ቀን ላሚን ያማል በቻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ጎል ያስቆጠረ በእድሜ ትንሹ ተጨዋች መሆን ችሏል።ከዚህ በፊት ሪከርዱ የተያዘው በኪልያን ምባፔ ነበር በ18 ከ140 ቀን። እግርኳስ ቀጣዩን ንጉስ አግኝቶ ይሆን🔥? @football_1021
የባርሳው ጥበበኛ የክንፍ ተጨዋች ራፊንሀ በአንድ የቻምፒየንስ ሊግ የውድድር ዘመን 20 የጎል አስተዋፅዖ ማድረግ የቻለ የመጀመርያው ብራዚላዊ እንዲሁም የመጀመርያው የባርሴሎና ተጨዋች መሆን ችሏል። 🇧🇷 @football_1021
⏱️ ማርከስ ቱራም በ30 ሰከንድ ያስቆጠራት ጎል በቻምፒየንስ ሊግ ታሪክ የግማሽ ፍፃሜ ፈጣን ጎል ተብላ ተመዝግባለች
በ2022 ልክ በዛሬዋ ቀን ጣልያናዊው አሰልጣኝ ካርሎ አንቸሎቲ የአውሮፓ አምስቱንም ታላላቅ ሊጎች ማሸነፍ የቻለ የመጀመርያው አሰልጣኝ መሆን ቻለ። 2003/04 ሴሪ አ🏆 2009/10 ፕሪምየር ሊግ🏆 2012/13 ሊግ ኧ🏆 2016/17 ቦንደስ ሊጋ🏆 2021/22(2023/24) ላ ሊጋ🏆🏆 እንዲሁም ቻምፒየንስ ሊጉን 5ግዜ ያሸነፈ ብቸኛው አሰልጣኝ ነው። ዶን ካርሎ🇮🇹 @football_1021
በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ታሪክ የግማሽ ፍፃሜ የመጀመርያ ጨዋታቸውን በሜዳቸው ተሸንፈው ነገርግን በቀጣይ ማለትም በተጋጣምያቸው ሜዳ ጨዋታውን ቀልብሰው ወደ ፍፃሜ ማለፍ የቻሉት ሁለት ቡድኖች ብቻ ናቸው። ▫️አያክስ 1995/96 ▫️ቶተንሀም 2018/19 @football_1021
ይህ ቪክቶር ግዮከረስ፣ ሙሀመድ ሳላህ፣ ሮበርት ልዋንዶውስኪ ወይም ኪሊያን ምባፔ አይደለም። በአዲሱ 2025 አመት በውስን ወራቶች ብቻ 26 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል። ኦስማን ዴምቤ በእግርኳስ ህይወቱ ምርጡን ጊዜ የሀገሩ ቡድን በሆነው ፒኤስጂ እያሳለፈ ይገኛል 🇫🇷🔥🔥
ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድ በሊቨርፑል እግርኳስ ክለብ ታሪክ በእድሜ ትንሹ 250 የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ተጨዋች መሆን ችልዋል። በፕሪምየር ሊጉ ያስመዘገባቸው ቁጥሮች፡ 166 ድል 51 አቻ 33 ትሬንትአሌክሳንደርአርኖልድበሊቨርፑልእግርኳስክለብታሪክበእድሜትንሹየፕሪምየርሊግጨዋታዎችንተጨዋችመሆንችልዋል።በፕሪምየርሊጉያስመዘገባቸውቁጥሮች፡ድልአቻሽንፈትጎልአሲስትክሊንሺትእድሎችንፈጠረትልልቅእድሎችንፈጠረ 508 እድሎችን ፈጠረ 120 ትልልቅ እድሎችን ፈጠረ 72 ክሊን ሺት 64 አሲስት 16 ጎል በሊጉ ታሪክ ከፍተኛ አሲስት አድራጊ ተከላካይ T🅰🅰 @football_1021
ክርስቲያን ፑሊሲች ባለፈው የውድድር ዐመት ወደ ጣልያን ሴሪ አ ከመጣ ወዲህ ከየትኛውም ተጨዋች የበለጠ አሲስት ማድረግ ችልዋል(14)። እንዲሁም በነዚህ ግዜያት ውስጥ 18 ጎሎችን ማስቆጠር ችልዋል። @football_1021
በዚህ የ2024/25 የፕሪሚየር ሊግ ሲዝን 3 ተጨዋቾች ብቻ ናቸው 50+ የግብ እድል መፍጠር የቻሉት። ኮል ፓልመር ዴጃን ክሉሴቭስኪ ሙሀመድ ሳላህ ግን አንድ ተጨዋች ብቻ ነው 60+ መፍጠር የቻለው ኮል ጀርሜን ፓልመር🥶። @football_1021
ሙሀመድ ሳላህ በዚህ የውድድር ዐመት በአውሮፓ አምስቱ ታላላቅ ሊጎች ላይ 20 ጎሎችን በማስቆጠር ቀዳሚው ተጨዋች መሆን ችሏል።እንዲሁም በፕሪምየር ሊግ ጎሎች በማስቆጠር ከፍራንክ ላምፓርድ እኩል መሆን ችሏል(177)። @football_1021
ሚኬል አርቴታ አሁን ላይ ከፔፕ ጋርድዮላ ጋር ባደረጋቸው ያለፉት 6 ጨዋታዎች ላይ አልተሸነፈም።ይሄን ያክል ጨዋታዎችን ከፔፕ ጋር ሳየሸነፍ የተጓዘ አንድም አሰልጣኝ የለም። @football_1021
ማርቲን ኦዴጋርድ አሁን ላይ ከአርሰናል የምንግዜም ምርጥ ተጨዋቾች አንዱ ከሆነው ሜሱት ኦዚል እኩል የፕሪምየር ሊግ ጎሎችን ለአርሰናል አስቆጥሯል(33)። MO🤝MO @football_1021
በታሪክ ማይክል ኦወን እና ዌይን ሩኒ ብቻ ናቸው ከኤታን ንዋኔሪ በላይ በ17 ዐመታቸው ለፕሪምየር ሊግ ክለብ ጎል ማስቆጠር የቻሉት።ሁለቱ ዘጠኝ ዘጠኝ ሲያስቆጥሩ ንዋኔሪ ደግሞ 7 ማስቆጠር ችሏል። ሪከርዱን ይሰብር የሆን? @football_1021
ከባለፈው የማንቸስተር ሲቲ ግጥምያ በኋላ በዚህ የውድድር ዐመት 10+ የጎል አስተዋፅዖ ማድረግ የቻሉ የአርሰናል ተጨዋቾች ቁጥር 5 ሆኗል። ⚪ቡካዮ ሳካ ⚪ካይ ሀቨርትዝ ⚪ሊያንድሮ ትሮሳርድ ⚪ጋብሬኤል ማርቲኔሊ ⚪ዴክለን ራይስ ጄሱስ፤ኦዴጋርድና ንዋኔሪ ደግሞ ብዙ አልራቁም። @football_1021
በፈረንጆቹ ኦክቶበር ወር የእንግሊዙ ማንቸስተር ሲቲ በቻምፒየንስ ሊግ ታሪክ ረጅሙን ያለመሸነፍ ሪከርድ ማስመዝገብ ቻሉ(26 ጨዋታዎች)።ከዛ ወድያ ባደረጓቸው ጨዋታዎች ግን: ስፖርቲንግ 4-1 ሲቲ ሲቲ 3-3 ፌይኖርድ ዩቬ 2-0 ሲቲ ፔዤ 4-2 ሲቲ ከፌይኖርድ ጋር 3-0 እየመሩ ነጥብ ሲጥሉ ከፔዤ ጋር ደሞ ከ2-0 መምራት ተነስተው ተሸንፈዋል።😬 @football_1021
በቻምፒየንስ ሊግ እስከዛሬ 4 ተጨዋቾች ብቻ ናቸው ባርሴሎና ላይ ሀትሪክ መስራት የቻሉት ▪ፎስቲኖ አስፕሪላ (1997) ▪አንድሬ ሼቭሼንኮ (1997) ▪ኪልያን ምባፔ (2021) ◼ቫንጌሊስ ፓቭሊዲስ (2025) @football_1021
ለእንግሊዝ ቡድን እየተጫወተ በአንድ ስታድየም ብዙ ጎል ያስቆጠረ ተጨዋች: ሩድ ቫንኒስተልሮይ - 23 (ኦልድትራፎርድ)🇳🇱 ሰርጅዮ አግዌሮ - 23 (ኤቲሀድ)🇦🇷 ሙሀመድ ሳላህ - 20 (አንፊልድ)🇪🇬 ግብፃዊው በዚህ የውድድር ዘመን በአውሮፓ 5ቱ ታላላቅ ሊጎች ከሚጫወት የትኛውም ተጨዋች በላይ በሁሉም ውድድር ከፍተኛ የጎል አስተዋፅዖ ማድረግ ችሏል። @football_1021