Gofa Industrial college trainees Information board
Статистика- Последний пост
- 10 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 325
- 1/48двое суток
- 372
- 1/72трое суток
- 401
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
የኮሌጃችን የእስልምና እምነት ተከታዮች ሰራተኞች ፣ሰልጣኞች እና አጋሮቻችን በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ(አረፋ)በዓል በሰላም ፣በጤና እና በፍቅር አደረሳችሁ ።በዓሉ የሰላም ፣የደስታና የበረከት እንዲሆንላችሁ የመኛል! ዒድ ሙባረክ! ጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
ለኮሌጃችን የክርስትና እምነት ተከታይ ሰራተኞች እና ሰልጣኞች በሙሉ፤እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የፍቅር፣ የአንድነትና የደስታ እንዲሆንላችሁ እየተመኘን፤ በስራችሁም ስኬትና ብርሃን የሚታይበት የትንሳኤ በዓል እንዲሆንልን ከልብ እንመኛለን። መልካም በዓል! ጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
без подписи
без подписи
без подписи
ማስታወቂያ ሰኞ ተብሎ የነበረው የሴቶች ቀን ወደ ማክሰኞ1/7/2018) የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን በተባለው ቀን 3:00 ሰዓት በኮሌጁ አዳራሽ እንድትገኙ።
ማስታወቂያ ሰኞ ተብሎ የነበረው የሴቶች ቀን ወደ ማክሰኞ1/7/2018) የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን በተባለው ቀን 3:00 ሰዓት በኮሌጁ አዳራሽ እንድትገኙ።
без подписи
ወድ 2017 ዓ.ም ተመራቂ ሰልጣኞች በሙሉ ተቋሙ በተለያዩ ዲፓርትመንት እና ሙያ ሰልጣኞችን በቀን እና በማታ መርሃ ግብር ሲያሰለጥን ቆይቶ ስልጠና ያጠናቀቀቁ 245 ሰልጣኞች መስከረም 10/2018 ዓ.ም በከተማ ደረጃ ማስመረቁ ይታወቃል። መመረቁ ብቻ ግብ መሆን ስለማይችል ሁሉም ሰልጣኞች በሀገር አቀፍ ደረጃ በምዘና ብቁ ሆኖ በግላቸው ስራ ለመፍጠርም ሆነ በሀገር እና አለም አቀፍ ደረጃ በስራ ዓለም ብቁ እና ተወዳዳሪ ለመሆን ሰልጣኞች ግዴታ መመዘን አለባቸው። በዚህ መሰረት ያልተመዘናችሁ እና ተመዝናችሁ ያልበቃችሁ ሰልጣኞች በቀን 25/06/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 በዋና ግቢ ላይበረሪ በመገኘት ከተቋም ኃላፊዎች ጋር ውይይት ላይ እንዲትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። ኮሌጁ
አሻራ ያልሰጣችሁ የቀንም ሆነ የማታ ሰልጣኝ ዛሬ የመጨረሻ ቀን በመሆኑ ሁሉም ሰልጣኝ ቤተመጽሐፍት ተገኝቶ መስጠት አለበት። አሻራ በማይሰጥ ሰልጣኝ በሚፈጠር ማንኛውም አይነት ጉዳይ ሃላፊነቱ ኮሌጁ እንደማይወስድ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
без подписи
https://t.me/Gofaindustrialcollege
ማስታወቂያ ለሁሉም የጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ Accounting and finance የማታ ሰልጣኞች በሙሉ ነገ ማለትም በ25/03/18 12:00ሰዓት ት/ት ስለሚጀምር ሁሉም ሰልጣኝ ጎፋ ገብርኤል ካምፓስ እንድትገኙ ።
ዛሬ የኮሌጁ ሰልጣኞች የፀረ ሙስና ቀን አከበሩ ። ህዳር 24/2018ዓ.ም የዘንድሮው የፀረ ሙስና ቀን በማስመልከት " ትውልድን በስነ ምግባር ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ በኢትዮጵያ ለ21ኛ ጊዜ የፀረ ሙስና ቀን የኮሌጁ ሰልጣኞች የፓናል ውይይት አካሄዱ ። በፓናል ውይይቱ ላይ የካሌጁ አዲስ ሰልጣኞች፣ነባር ሰልጣኞች፣ ዋና አመራሮችና አስተባባሪዎች ተገኝተዋል። የመክፈቻ ንግግር የደረጉ የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር አሸብር ተክሌ ''ሙስና የሀገር ኢኮኖሚን የሚጎዳ ፣አለመረጋጋትን የሚፈጥር'' ወንጀል መሆኑን ጠቅሰው የኮሌጃችን ሰልጣኞች ከዚህ እራሱን አርቆ በጋራ ትግል ማድረግ ይገባል ብለዋል። ዕለቱን የተመለከተ ሰነድ የኮሌጁ የጎፋ ጋብሪኤል ቅርንጫፍ ም/ዲ #አቶ ሃብታሙ ሽታዬ አቅርቧ ማብራርያ አድርጓል ። #ጎኢኮ የህዝብ ግኑኝነትና ኮሚኒኬሽን !!
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи