tgindex
Queens college HMC

Queens college HMC

Статистика
@QueensHMCанглийский

Queens' college Hana Mariam Campus Official page for notice and information

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
12
Всего постов
36
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
1 672
−2 за 2 дн.
Сутки
−2
−0,12%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
1 235
36 постов
Вовлечённость
73,9%
к подписчикам
Постов в день
1,7
всего 36
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
563
1/48двое суток
645
1/72трое суток
695

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • 15 авг.5888из Hana Cherkos

    видео или голосовое, без подписи

  • 15 авг.5672из Hana Cherkos

    видео или голосовое, без подписи

  • 14 авг.6383из Hana Cherkos

    видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • የTVET መፅሄቱ ላይ የፎቶ፤የስም፤የጥቅስ እና የተለያዩ ችግሮች ካሉበት እስከ 09/12/18 ዓ/ም ዲን ቢሮ ድረስ በመምጣት ከመታተሙ በፊት መጥታችሁ እንድታስተካክሉ እናሳስባልን፡፡

  • 12 авг.1 236526

    ቀን፡ 05/12/2018 ዓ.ም ​የምረቃ ቀን እና ቦታ ማስታወቂያ ​ለሁሉም የ2018 ዓ.ም ተመራቂዎቻችን በሙሉ፡ ​እንኳን ደስ አለችሁ እንኳን ደስ አለን እያልን፤ የ2018 ዓ.ም የምረቃ ሥነ-ሥርዓት የሚካሄድበትን ቀን እና ቦታ እንደሚከተለው እንገልጻለን። ✓ ​የምረቃ ቀን፡ ቅዳሜ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም (23/12/2018 ዓ.ም) ✓ ​ቦታ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ

  • 8 авг.1 5671614

    👉 የ ሀዘን መግለጫ የ ኮሌጃችን ቃሊቲ ካምፓስ አካዳሚክ ዲን የነበሩት አቶ መስፍን አየለ በዛሬው እለት በ ድንገት ህይወታቸው በማለፉ በ ተቋሙ ስም እና በግሌ የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩኝ ቀብሩ በነገው እለት ማለትም እሁድ ነሃሴ 03 2018 አ.ም ገላን ኮንዶሚንየም ሳሎ ጊዮርጊስ አዲሱ የቀብር ቦታ ከ ቀኑ 6 ሰአት ስለሚካሄድ በቦታው በመገኘት የሀዘኑ ተካፋይ እንድትሆኑ አሳውቃለሁኝ። በ መጨረሻም ለ ወዳጅ ዘመዶቹ፤ጓደኞቹ እና ለ ስራ ባልደረቦቹ እግዚአብሔር መፅናናቱን እንዲሰጣቸው እና የወንድማችንን ነፍስ ፈጣሪ በ አፀደ ገነት እንዲያኖርልን እንመኛለን። 😭😭😭

  • 7 авг.2 06813

    видео или голосовое, без подписи

  • 27 июл.2 21936

    видео или голосовое, без подписи

  • 27 июл.1 95012

    видео или голосовое, без подписи

  • 25 июл.1 60015из Addis_Reporter

    የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ‼️          የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ  ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ፡-  https://ngat.ethernet.edu.et #ማሳሰቢያ:- ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ። የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም       ይሆናል                                                       ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡ @Addis_Reporter @Addis_Reporter

  • 23 июл.1 88856

    видео или голосовое, без подписи

  • 21 июл.1 84196из DEDQUEENS

    #AAU #GAT   በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ! የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው👇 ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም   ➫ https://portal.aau.edu.et ይግቡ። ➫ 'Online Exams' የሚለውን ይጫኑ። ➫ Quick Links ከሚለው ስር 'Apply for GAT' የሚለውን ይጫኑ። ➫ 'Test Taker Registration' የሚለውን ቅፅ ይሙሉ። ➫ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ ያስገቡ። ➫ 'Submit' የሚለውን ይጫኑ። ➫ ሲስተሙ የሚሰጥዎን የመለያ ቁጥር ይያዙ። ➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ ይፈፅሙ። ➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው፡፡   የ GAT ፈተና በሁለት ዞሮች እንደሚሰጥ የዩኒቨርሲቲው መርሐግብር ያሳያል👇 ከሐምሌ 20-24/2018 ዓ.ም እና ከነሐሴ 07-08/2018 ዓ.ም ትምህርት ሚኒስቴር 💠

  • 3 июл.3 351620

    видео или голосовое, без подписи

Queens college HMC — tgindex