Grade 10
Статистика- Последний пост
- 29 июл.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 292
- 1/48двое суток
- 334
- 1/72трое суток
- 360
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ስኩል ኦፍ ኢንዲያና ሐምሌ 22 ቀን 2026 መልዕክት ለ2ኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች ጉዳዩ፦ አዲሱ ዩኒፎርም የሚደርስበትን ቀን ስለማሳወቅ በ2019 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች ነባሩ ዩኒፎርም በአዲስ እንደሚቀየር ማሳወቃችን ይታወሳል፡፡ ከዩኒፎርም አቅራቢው ድርጅት ለመረዳት እንደቻልነው ዩኒፎርሙን በተሟላ ሁኔታ ለማቅረብ የተወሰኑ ቀናት ያስፈልጉታል፡፡ በዚህም መሠረት ወላጆች ከነሐሴ 10 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ዩኒፎርሙን መረከብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ በመሆኑም ይህን በተመለከተ ተጨማሪ ወይም ተለዋጭ መረጃ ካለ ትምህርት ቤቱ የሚያሳውቃችሁ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ከሠላምታ ጋር
без подписи
без подписи
መልዕክት ለ ተማሪ ወላጆች ጉዳዩ፡ የክረምት ትምህርት የውጤት ማላቂያ መርሀግብርን ይመለከታል በ ዛሬዉ ዕለት የክረምት የዉጤት ማላቂያ ትምህርት መርሀግብር በ አለምብርሀን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት መሰጠት ጀምሮል፨ በ መርሀግብሩ ተማሪዎች፥ መምህራን እንዲሁም የክፈለከተማዉ የመጡ የትምህርት ቢሮ አመራሮች በመገኘት ሂደቱን ተከታትለዋል፨ በዚህም መሰረት በ መርሀግብሩ የተገኙ ተማሪዎች ትምህረታቸዉን ተከታትለዉ ተመልሰዋል፨ ሆኖም ግን ጥቂት የማይባሉ ተማሪዎች በ ዛሬዉ መርሀግብር ላይ እንዳልተገኙ ከያዝነዉ አቴንዳንስ ለመረዳት ችለናል፨ በመሆኑም በዚህ መርሀግብር ላይ ያለበቂ ማስረጃ ከሶስት ቀናት በላይ የሚቀሩ ተማሪዎች ለ 2019 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ማከናወን እንደማትችሉ እያሳሰብን ከነገ ጀምሮ በ መርሀግብሩ ላይ ተሳታፊ መሆን እንዳለባችሁ እናሳዉቃለን፨ ማስታወሻ፡ የትምህርተ ሰዓት ጠዋት ከ 2፡30 እስከ 6፡45 መሆኑን እናሳዉቃለን፨ ትምህርት ቤቱ
без подписи
ጉዳዩ፡ የክረምት የዉጤት ማላቂያ መርሀግብርን ይመለከታል እንደሚታወቀዉ ተማሪዎች በ ሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጥ ፈተና ላይ ዉጤታማ እንዲሆኑ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የተለያዩ ስትራቴጅካዊ ዕቅዶችን በመንደፍ ተግባራዊ በማድረግ ላይ ይገኛል፨ ከነዚህ መርሀግብሮች መሀከል አንዱ የሆነዉ ትምህርት ቤቶችን በ ክላስተር በማቀፍ በተመረጡ የትምህርት ይዘቶች እንዲሁም የተሻለ የስራ አፈጻጸም ባለቸዉ መምህራን የሚሰጠዉ የማጠናከሪያ ትምህርት ተጠቃሽ ነዉ፨ ይህ መርሀግብር በበጋ የትምህርት ወቅት የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት በ መባል ሲከናዉን ቆይቶል፨ የዚህ መርሀግብር አስፈላጊነቱ እና አፈጻጸሙ ከታየ በኃላ በ ክረምት ወቅትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ከ ትምህርት ቢሮ የወረደዉ መመሪያ ያሳያል፨ በ መሆኑም በ 2018 በትምህርት ቤታችን የ 10 ኛ ክፍል እና የ 11 ኛ ክፍል ተማሪ የነበራችሁ እና በክፍል ዉጤታችሁ ከ 1-30 ደረጃ የያዛችሁ ተማሪዎች የዚህ መርሀግብር ተሳታፊ መሆናችሁን እያሳወቅን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ነጥቦች በ አንክሮ እንድትመለከቱ እናሳስባላን፨ የክረምት ትምህርት መርሀግብሩ ሰኞ ሀምሌ 06 2018 ዓ/ም ይጀመራል፨ መርሀግብሩ ለ ቀጣይ ሁላት ወራት የሚሰጥ ይሆናል፨ በ መርሀግብሩ ላይ ተሳታፊ የሆኑ ተማሪዎች የአገልግሎት ክፍያ ብር 1000( አንድ ሺህ ብር) የሁለት ወር ከዚህ በታች በሚገለጹት የክፍያ አማራጮች መክፈል ይኖርባቸዋል፨ o ቴሌ ብር፡ 0910890995( ታምራት ማሞ) o አዋሽ ባንክ፡ 013200044665802( ሮቤል ደቻሳ፥ መቅደስ መኮንን፥ እና አለማየሁ ጸጋ) የ መማሪያ ቦታዉ እና የክፍል ድልድል መረጃዎች በቀጣይ የምናሳዉቅ ይሆናል፨ ማስታወሻ፡ በዚህ መርሀግብር ላይ በየክፍሉ ከ 1-30 ደረጃን የያዙ ተማሪዎች የመገኘት እና የአገልግሎት ክፍያ የመክፈል ግዴታ አለባቸዉ ይህንን በማያደርጉ ተማሪዎች ላይ ትምህርት ቤቱ ከ ክፍለከተማዉ ትምህርት ቢሮ በተሰጠዉ አቅጣጫ መሰረት ለ 2019 ዓ/ም የመደበኛዉ ትምህርት ምዝገባ ማከናወን እንደማይችሉ ከወዲሁ ለማሳወቅ ይወዳል፨
без подписи
🌍 The First of Its Kind in Ethiopia! 🇪🇹 🎓 Global Summer Camp 2026 🏛️ Model United Nations (MUN) in collaboration with the US Federation of UNESCO 🇨🇦 International University Preparation by instructors from Global University and UNF from Canada 🤖 Robotics, Coding & AI Hands-On Practice 🔐 Cybersecurity Fundamentals 🏅 Earn 3 International Certificates 📅 1-Month Program 📝 Registration On: June 20 🔗 Register: https://model-un-addis-ababa-special-registration-341569247294.us-west1.run.app/ 🚀 Limited Seats Available! #GlobalSummerCamp #ModelUN #Robotics #AI #Cybersecurity #Ethiopia
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
ሰላም ዉድ ወላጆች ከሰኞ ግንቦት 24/9/2018 ዓ/ም እስከ ረቡዕ 26/9/2018 ዓ/ም ትምህርት ቤቱ ዝግ ሆኖ የሚቆይ መሆኑን እናሳውቃለን።
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи