- Последний пост
- 12 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 210
- 1/48двое суток
- 240
- 1/72трое суток
- 259
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
https://youtu.be/J_0YomgHu5U?si=HTwiPYTDxj_yAMbH
ለውድ የሱመያ ትምህርት ቤቶች ወላጆች የ2019 የትምህርት ዘመን ምዝገባ በዛሬው እለት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል :: አምናችሁና ወዳችሁ ምዝገባ ያከናወናችሁ ወላጆች ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው :: ቀጣይ ሳምንት በሚኖሩን ቦታዎች አዳዲስ ተማሪዎችን የምንቀበል ሲሆን ነባር ወላጆች ሰኞና ማክሰኞ ብቻ አሳማኝ ምክንያታችሁን በማቅረብ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን ከማክሰኞ በኋላ ለሚመጡ ወላጆች ቦታዎች ካሉን በቅጣት ብቻ የምንመዘግብ ይሆናል : Dear Sumeya Schools parents, Registration for 2026/27 academic year has successfully concluded today. We are very grateful to the parents who believed in us and enrolled students to us. Next week, we will accept new students in the places that are available, and we inform ongoing parents to register only on Mondays and Tuesdays by presenting your convincing reasons.
Dear Parents, This notice informs you that, in response to numerous requests, registration will proceed half day on Saturday. Parents who have not yet registered are encouraged to do so on this final day. Starting Monday, registration for new students will commence. Currently enrolled students will be registered subject to a penalty, If free spots are available. ✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍ ውድ ወላጆች፣ ይህ ማስታወቂያ ለብዙ ጥያቄዎች ምላሽ፣ ምዝገባ ነገ ቅዳሜ ግማሽ ቀን እንደሚቀጥል ያሳውቃችኋል። እስካሁን ያልተመዘገቡ ወላጆች በዚህ የመጨረሻ ቀን እንዲያደርጉ ይበረታታሉ። ከሰኞ ጀምሮ የአዳዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ይጀመራል። ነ ነባር ተማሪዎች በሚኖረው ቦታ ብቻ በቅጣት ይመዘገባሉ::
без подписи
без подписи
📢 ጥብቅ ማስታወቂያ ለሱመያ ትምህርት ቤቶች ወላጆች የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እስከ አርብ ሀምሌ 17/2018 ብቻ ይቀጥላል። አብዛኞቹ ወላጆች ልጆቻቸውን በወቅቱ ስላስመዘገቡ እናመሰግናለን። ነገር ግን ጥቂት ወላጆች እስካሁን ልጆቻቸውን ያላስመዘገቡ ስለሆነ፣ የቀሩትን ቀናት በመጠቀም ምዝገባውን እንድታጠናቅቁ በአክብሮት እናሳስባለን። ከሰኞ ሀምሌ 20/2018 ጀምሮ አዲስ ተማሪዎችን መቀበል ስለምንጀምር፣ ያልተመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ በአዲስ ተማሪዎች ቢያዝ ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት አይወስድም። ስለዚህ ልጅዎን ዛሬውኑ በማስመዝገብ ቦታውን ያረጋግጡ!
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
የሱመያ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ለተከታታይ ቀናት በየነ መረብ የፈተና ልምምድ ሲያደርጉ
без подписи
без подписи
без подписи
ት/ቤታችን የፈተና ጣቢያ እንደመሆኑ ከሰኔ 23/2018 ጀምሮ የሚሰጠው ፈተና ለማስፈተን ዝግጅቱ አጠናቋል 🦚🦚🦚🦚🦚🦚🦚 ውድ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች ነገ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 ከጠዋቱ 2:30 ለፈተናው ት/ቤቱ ያደረገው አጠቃላይ ዝግጅት እንድትጎበኙ ተጋብዛችኋል።