Central Ethiopia Regional Health Bureau
Статистикаየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ 🔵 https://m.facebook.com/centralethiopiarhb 📞 📩
- Последний пост
- 15 июл.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
https://youtu.be/JehZn0TLL0k?si=xpzaKw6d1dYq9ZVD
በወቅታዊ እና በመደበኛ የክልሉ ጤና ጉዳዮች ላይ ክቡር የቢሮ ኃላፊ ከታዋቂው ፣ አነጋጋሪ እና ደፋር ከሆነው ከስሜነህ ባይፈርስ ጋር በባይፈርስ ሚዲያ ጋር ያደረጉት ጠንከር ያለ የምርመራ ቃለ መጠይቅ ነው ፡፡ እንድታደምጡት ተጋብዛቹሃል ፡፡
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
በጤናው ዘርፍ ውጤት ለማምጣት አቅሙ የተገነባ የጤና አመራር መፍጠር ወሳኝ ነው አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የመካከለኛው ዘርፍ የጤና አመራሮች እና ሞዴል የጤናው ዘርፍ መሪዎች ስልጠና መስጠት ተጀመረ ፡፡ በስልጠናው ማስጀመሪያ መድረክ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እንደገለጹት በክልሉ የጤና ሽፋንን ለማሳደግ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር በተሰራው ስራ ለውጥ መምጣቱን ገለጸው ይህን በጤናው ዘርፍ አገልግሎት ጥራት ለመድገም የአመራር ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰዋል ፡፡ በክልሉ የጤናው ዘርፍ ለማሻሻል ከተለዩ ተግዳሮቶች ውስጥ የጤናው ዘርፍ አመራር አቅም አለመገንባት አንዱ መሆኑን የጠቀሱት ኃላፊው ይህንን ችግር ለመፍታት የሚያስችሉ ስራዎች በክልል ደረጃ ታቅዶ እየተሰራ ነው ብለዋል ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ አመራር ስልጠና በዘርፉ ያለውን ተግዳሮት ለመፍታት ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸው ጤና ሚኒስቴር ላደረገው ድጋፍ አመስግነዋል ፡፡ ስልጠናው መሪን የማዘጋጀት አቅም የሚፈጥር መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊው ለለውጥ የሚረዳ የቡድን አመራር ፣ የጤና ተቋማት አሳታፊ ፣ አካታች እና ብዝሃ የሆነ የጤና አመራር ስርዓት የፈጠርባቸው ፣ የትብብር እና አጋርነት የሚጠናከርባቸው ፣ ዲጂታላይዜሽንን ጨምሮ ተለዋዋጭ የሆነውን የጤና ዘርፍ ስርዓት የተረዳ መሪ ለመፍጠር አቅም የሚፈጥር ስልጠና እንደሚሆን ጠቁመዋል ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብቴ ገብረ ሚካኤል በበኩላቸው የጤናው ዘርፍ አመራር ስልጠናው በጤና ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል እንደሚያግዝ ገልጸዋል በሆስፒታሎች ፣ በጤና ጣቢያዎች የሚመጡ ተጋልጋዮችን እርካታ በመጨመር ህመም እና ሞት ለመቀነስ አቅም ይፈጥራል ብለዋል ፡፡ በስልጠናው የዞን ህክምና አገልግሎት አስተባባሪዎች ፣ የሆስፒታል እና የጤና ጣቢያ ስራ አስኪያጆች ፣ የጥራት አስተባባሪዎች ተሳታፊ ናቸው፡፡
без подписи