Construction Proxy
описание
#1 construction portal to get: ✅ construction news ✅ construction market ✅construction materials price ✅engineering estimates ✅ Sub contract https://constructionproxy.com Address any comment to admin👨💼 @ConproxyBot
19 579
подписчиков
Охват к подписчикам
113,4%
ERR
Реакции к просмотрам
0,19%
913 на 21 постов
Пересылки к просмотрам
0,56%
2 629
Постов в день
0,0
всего 21
Где отзываются чаще
доля реакций к просмотрам- 20 июл.ማን አለ እንደ አውራ ጎዳና : አገርን ያቀና :: Ethiopian Roads Administration እንኮን 75ኛ ዓመት አደረሳችሁ :: ለተከፈለው መሰዋትነት እናመሰግናለን 👏👏👏0,85%
- 15 июл.🚨 የህንፃ መሳሪያዎች ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል! 🇪🇹 ከመጋቢት እስከ ሰኔ 2018 (እ.ኤ.አ 2026) ባሉት 3 ወራት ብቻ የአንዳንድ ማቴሪያሎች ዋጋ እስከ 290% አድጓል። • ጂፕሰም ቦርድ፡ 📈 290% ጭማሪ • ሲካ ሴራም (Sika Ceram)፡ 📈 150% ጭማሪ • ብሎኬት (HCB) እና ኮንክሪት፡ 📈 ከፍተኛ ጭማሪ የአርማታ ብረት እና የሲሚንቶ ወቅታዊ ዋጋስ ምን ይመስላል? ፕሮጀክትዎን ከመጀመርዎ በፊት ሙሉ የዋጋ ዝርዝሩን እዚህ ይመልከቱ፡ 👇👇 🔗 https://constructionproxy.com/construction-materials-price-as-of-june-30-2026-gc/0,36%
- 7 июн.የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመንት ባለሙያዎች ማህበር (ECoTMPA) ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም (June 12, 2026) ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ በኢንተር ላክዠሪ ሆቴል (Inter Luxury Hotel) በሚካሄደው “የኮንስትራክሽን ጤና እና ደህንነት” (Construction Health & Safety) በተሰኘው ዓለም አቀፍ አውደ-ጥናት ላይ ክቡርነትዎ እንዲገኙ በታላቅ አክብሮት ይጋብዛል። ኢንጂነር ሶፎንያስ የማህበሩ ፕሬዝዳንት፣ መገኘት እምትችሉ በ 0931200604 ሰማችሁን በማድረግ ወይም ስማችሁ በመፃፍ ተባበሩን ። 6 የጥናት አቅራቢዎች ካ አውሮፓና እና አሜሪካ የሚመጡ በመሆኑ እድሉ እዳያመልጣችሁ!0,35%
- 11 июн.የማሽን ኪራይ ዋጋ Source: @EquipmentProxy_Bot0,32%
- 10 июл.የ2018 ዓ/ም 4ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት 2018E.C 4nd Quarter Construction Works Document (Only Direct Cost)0,26%
- 12 маяበ civil Engineering በ COTM - Site Engineer - Office Engineering -Project Manager - inspector - Forman - ለሁሉም መመሪያ እና መረጃ የሚለቀቅበት professional page ነው follow አርጉት Tiktok ላይ ቁም ነገር። https://www.tiktok.com/@conproxy?_r=1&_t=ZS-96IXY1Yy9z80,24%
- 15 мар.በአዲስ አበባ ሕንፃ አስገንቢዎች የሠራተኞችን ደኅንነት የሚቆጣጠር ባለሙያ እንዲመድቡ ሊደረግ ነው - ሪፖርተር - በአዲስ አበባ ከተማ ሕንፃ የሚያስገነቡ የሠራተኞችን ደኅንነትን የሚቆጣጠር ባለሙያ እንዲመድቡ እንደሚገደዱ፣ የከተማዋ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አበበ እሸቱ (ኢንጂነር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሥራ ላይ የሚያጋጥም ሞትን ለመከላከልና የግንባታ ደኅንነት መሠረታዊ አስፈላጊነትን ለማረጋገጥ የሕንፃ አስገንቢዎች በዘርፉ የሠለጠነ የደኅንነት ባለሙያ እንዲቀጥሩ ይገደዳሉ፡፡ ይህን ለማድረግ የሚያስችል መመርያ እንደሚወጣ ገልጸው፣ እያንዳንዱ የግንባታ ቦታ በሕግ ተደግፎ የደኅንነት ባለሙያ ይኖረዋል ብለዋል፡፡0,24%
- 5 мар.ዜና ሹመት ዶ/ር ኢንጅነር መኮንን ጥበቡ ከየካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሸሙ፡፡ ዶ/ር ኢንጅነር መኮንን ጥበቡ ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን በተለያዩ ኃላፊነቶች በመስራት ልምድ ያካበቱ ሲሆን በከተማው የመሠረተ ልማት ሥራዎች ላይ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።0,22%
- 20 мар.የስሚንቶ ዋጋ : ምነው አለ ? 🤔🤔 The recent cement price surge is difficult to justify. While fuel prices have increased by only about 2.5%, a change that still caused noticeable supply challenges, the price of cement has risen dramatically by 90% to 110%. What makes this situation even more concerning is the absence of any significant demand pressure that would typically explain such a spike. Now more than ever, government intervention is essential to stabilize the market and prevent this issue from escalating further, as it did two years ago. #Cement0,21%
- 10 февр.It would be better if the new road section were planned strictly as an NMT (Non-Motorized Transport) route, with no motorized traffic allowed, i am just saying . አዲሱ የመንገድ ክፍል ለNMT (ለእግረኞችና ለብስክሌት) ብቻ እንዲዘጋጅ እና የሞተር ተሽከርካሪ እንዳይፈቀድ ቢሆን ይሻላል ነበር።0,21%
- 4 маяአዲስ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ጭማሪ ተደረገ 🛢️📈 በነዳጅ ዋጋ ላይ የ25 ብር ጭማሪ ተደረገ። አዲስ አበባ | ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከዛሬ ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ስራ ላይ የሚውል አዲስ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ማስተካከያ ማድረጉን አስታውቋል 📢📅 ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በወጣው ይፋዊ መግለጫ መሠረት፣ የዋጋ ማስተካከያው የተደረገው የዓለም የነዳጅ ዋጋ መነሻ በማድረግና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀደም ብሎ በተላለፈው የዋጋ ግንባታ ለፈጻሸም ውሳኔ መሠረት መሆኑ ተገልጿል 🌍📊 በአዲሱ የዋጋ ማስተካከያ መሠረት አዲስ አበባ ከተማ የሚሸጡ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሊትር፦🛒💰 1. ቤንዚን፦ 167.50 ብር 2. ኬሮሲን፦ 320.66 ብር 3. ነጭ ናፍጣ ፦ 180.46 ብር 4. ቀለል ያለ ጥቁር ናፍጣ ፦ 170.62 ብር 5. ከባድ ጥቁር ናፍጣ ፦ 167.37 ብር 6. የአውሮፕላን ነዳጅ፦ 319.76 ብር መንግስት ይህ የዋጋ ማስተካከያ ከዛሬ ሚያዝያ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሱቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን የወሰነ ሲሆን፣ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም መላክዋል 🚗⛽ ©️የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር #fuel0,20%
- 30 апр.ክፍል አንድ፡ ስለ አዲሱ የሕንፃ አዋጅ ቁጥር 1356/2017 ማወቅ ያለብዎት ወሳኝ ነጥቦች! * ማንኛውንም ግንባታ ከመጀመርዎ ወይም የጥገና ሥራ ከማከናወንዎ በፊት የአዋጁን ይዘት መረዳት ከሕግ ተጠያቂነት ከመታደጉም በላይ፣ ንብረትዎን ካልተገባ ብክነት ይጠብቃል። ለዛሬ የአዋጁን ተፈጻሚነት፣ የ"ህንፃ" ትርጉም እና የግንባታ ባለቤቶች ግዴታን እንደሚከተለው በዝርዝር አቅርበንላችኋል። 🏢 "ህንፃ" የሚለው ቃል ሰፊ ትርጉም የተሰጠው ሲሆን የሚከተሉትን ግንባታዎች ያጠቃልላል፦ • ማንኛውም ለመኖሪያ፣ ለንግድ፣ ለኢንዱስትሪ ወይም ለሌላ አገልግሎት ታስቦ ከምድር በላይ ወይም በከርሰ-ምድር (Basement) የተገነባ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ግንባታ፤ • እንደ አጥር፣ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮች፣ የውሃና መብራት ዝርጋታዎች ያሉ ተያያዥ ሥራዎች፤ • በህንፃው ግቢ ውስጥ የሚሰሩ መንገዶች እና ለህንፃው አገልግሎት እንዲውሉ ተለይተው የተሰሩ ማናቸውም መሰረተ-ልማቶች። 📍 የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን (አንቀጽ 3) አዋጁ በማንና የት ላይ ተፈጻሚ እንደሚሆን በአንቀጽ 3 ላይ በዝርዝር ተደንግጓል፦ • በከተሞች ውስጥ፦ 10,000 (አሥር ሺህ) እና ከዚያ በላይ ነዋሪዎች ባሏቸው ከተሞች በሚከናወኑ ግንባታዎች ሁሉ። • ከከተማ ወሰን ውጭ፦ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ሕንፃዎች (ትምህርት ቤት፣ ሆስፒታል ወዘተ)፣ የኢንዱስትሪ ወይም የዘመናዊ እርሻ ተቋማት እና የሪል ስቴት ግንባታዎች። • ለነባር ሕንፃዎች፦ አዋጁ ከመውጣቱ በፊት የተገነቡ ሕንፃዎች ቢሆኑም፤ ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ ለማድረግ በሚደረግ ማሻሻያ እንዲሁም ለሕዝብ ደህንነትና ጤንነት አስጊ የሆኑ ሕንፃዎችን ለማስተካከል ወይም ለማፍረስ አዋጁ ተፈጻሚ ይሆናል። @ConstructionProxy0,17%