tgindex
Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
und
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
15 авг.
Подписчики
1 731
+1 за сутки
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
2 432
22 постов
Вовлечённость
140,5%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 22
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
545
1/48двое суток
624
1/72трое суток
673

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • ሠላም ለእናንተ ይሁን ክቡራን ወላጆች እንደምን አላችሁ? የተማሪዎች መማሪያ መጽሐፍ መጥቶ ክፍያውን በወቅቱ ፈጽመው ለተመዘገቡ ብቻ እየተሠጠ ይገኛል። ስለሆነም ተመዝግባችሁ እስካሁን መጽሀፍ ቀርባችሁ ያልወሰዳችሁ ወላጆች እስከ ሠኞ ነሀሴ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንድትወስዱ እያሳሰብን በወቅቱ ሳይገኙ አለቀበኝ የሚል ጥያቄ የማይስተናገድ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናስታውቃለን🙏 እባካችሁ መረጃውን ለምታውቋቸው የትምህርት ቤታችን ወላጆች አድርሱልን!!

  • 7 авг.1 552483

    ሠላም ለእናንተ ይሁን ክቡራን ወላጆች የመማርያ መጽሐፍ ሰለመጣ ቀድሞ የከፈላችሁና ትምህርት ቤት ቀርባችሁ የተመዘገባችሁ ብቻ ማክሠኞ ነሀሴ 05 ቀን 2018 ዓ.ም ቀርባችሁ እንድትወስዱ ሲል ትምህርት ቤቱ በአክብሮት ያስታውቃል🙏

  • 2 авг.2 4021004

    ሠላም ለእናንተ ይሁን ክቡራን ወላጆች እንደምን አላችሁ ልጆች ደህና ናቸው? ዕረፍታቸውን በአግባቡ እየተጠቀሙበት ይሆን? ክቡራን ወላጆች ልጆቻችሁ ልጆቻችን ናቸው የግቢያችን ድምቀቶች!! ግቢው ያለነሱ ባዶ ሆና ነው። ወላጆች የነባርም ሆነ የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ በሚገባ ተጠናቆ የክፍል ድልድል እየተሠራ ነው። ወቅቱን ጠብቃችሁ ምዝገባውን በማከናወናችሁ እጅግ እናመሰግናለን🙏 በተቻለ መጠን ልጆቻችንን ጊዜ በመስጠት፣ በሃይማኖታዊ ትምህርት እራሳቸውን እንዲያንፁ በማድረግና የቀጣይ ክፍሎች ላይ እንዲዘጋጁ እና ጀማሪ ልጆች ያስመዘገባችሁ ወላጆችም ህጻናቱ የትምህርት ቤት ስማቸውን እስከ አባት እንዲናገሩ አለማምዱልን። ለመጽሃፍ ያልተመዘገባችሁ ወላጆች ሠኞ ሐምሌ 27 እና እና ማክሠኞ ሐምሌ 28 ብቻ ክፍያውን በመፈጸም እንድትመዘገቡ እያሳሰብን መጽሀፉ የሚመጣው ተመዝግበው ክፍያ ለፈጸሙት ተማሪዎች ብቻ ሲሆን በድጋሜ እንደማይመጣ ለማሳሰብ እንወዳለን። የሠርቪስ ተጠቃሚ ተማሪዎችም እስከ ሐምሌ 30/2018 መታወቂያ እንድትወስዱ እያሳሰብን መጽሀፍ ቀጣይ ሣምንት ስለሚመጣ እንደደረሠን በዚሁ ገጽ እናሳውቃችኋለን። ልጆቻችንን እግዚአብሔር አምላክ በጥበብ እና በሞገስ ያሳድግልን🙏🙏🙏

  • 16 июл.3 440244из wwwAddisAbabaeducationbureau

    5.   7ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች የ5ኛ ክፍል ውጤት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ያላቸው፤ 6.   ለ9ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች የ7ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሊሆን ይገባል፡፡   የምዝገባ ቀን ·         ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል፤ መመዝገቢያ ሁኔታ፡- ·         በበይነ መረብ (ONLINE) ሆኖ ማስፈንጠሪያ ሊንኩም Ø  ለገላን ወንዶች አዳሪ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች   https://bs.ministry.et Ø  ለእቴጌ መነን ልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች https://bs.ministry.et ·         የመግቢያ ፈተና ቀን Ø  9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በተጨማሪም 7ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች Ø  ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም መግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡ በመሆኑም የፈተና ቦታና ሰዓት በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡   ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም እንዲሁም ዘግይቶ  አይስተናገድም፡፡     Dorgommii Barattootaa Bara 2019 A.L.I Mana Barumsaa Bultii Addaa Seenanii Ilaala. Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Manneen Barnootaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaan akkasumas Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Manan keessatti waggaa waggaadhaan barattoota kutaa 6ffaa fi 8ffaa qormaata sadarkaa magaalattiin qabxii olaanaa galmeessanii gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an dorgomsiisee fudhachuun barsiisaa jiraachuun isaa ni beekama.   Haaluma kanaan, bara barnootaa 2018tti barattoonni Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnoota Afaan Amaaraan yookiin Afaan Oromootiin kutaa 6ffaa fi 8ffaa baratanii bu'aa olaanaa galmeessuun gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an, dhiironni Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaanitti, Shamarran immoo Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaafi 2ffaa Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Mananitti dorgomanii bara barnootaa 2019tti barnoota isaanii hordofaniif simannaa ni taasisa.   Kanaafuu, barattoonni ulaagaalee armaan gadii guutan mana barumsaa bultii addaa kana keessatti dorgomuu ni danda'u.   Ulaagaaleen Galmee: Bara 2018 Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnootaa Afaan Amaaraa yookiin Afaan Oromootiin barachaa kan ture/kan turte ta'uu. Bara 2018 keessa: o    Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 6ffaa irratti giddugaleessaan (Average) 80% fi isaa ol galmeessuu; akkasumas o    Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 8ffaa irratti giddugaleessaan 80% fi isaa ol galmeessuu. Mana barumsaa irraa xalayaa ragaa rakkoo naamusaa kamiyyuu akka hin qabne ibsu dhiyeessuu danda'uu. Gumiiwwan garaagaraa keessatti dammaqinaan hirmaachaa kan ture/te. Kanneen kutaa 7ffaaf dorgoman: o    Qabxiin barnootaa kutaa 5ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol ta'uu; o    Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuu; o    Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuutu irraa eegama. Kanneen kutaa 9ffaaf dorgoman: o    Qabxii barnoota kutaa 7ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol kan qabu/du; o    Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du; o    Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du. Guyyaan galmee Adoolessa 13 hanga 17 bara 2018 A.L.Itti ni gaggeeffama. Haalli galmee: Galmeen karaa toora marsariitii (ONLINE) ni raawwatama. Liinkiin galmee: o    Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dhiirotaa Galaaniif: https://bs.ministry.et o    Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dubartootaa I/Mananiif: https://bs.ministry.et Qormaata seensaa: o    Barattoota kutaa 9ffaaf Adoolessa 22 bara 2018 A.L.I o    Barattoota kutaa 7ffaaf Adoolessa 23 bara 2018 A.L.I Bakki fi sa'atiin qormaataa beeksisa addaatiin ni himama. Hubachiisa: Guyyaa galmee fi qormaataa ifoomeen alatti barataan dhufu tajaajila kan hin arganne ta’uu isin hubachiifna.     ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

  • 16 июл.2 2844

    видео или голосовое, без подписи

  • 16 июл.2 285144из wwwAddisAbabaeducationbureau

    የ2019 የትምህርት ዘመን የአዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ውድድር   ማስታወቂያ (ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ የገላን የወንዶች እና የእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በየዓመቱ 7ኛ እና 9ኛ ክፍልን በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በማወዳደር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡   በ2018 ትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተምረው ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ እና 9ኛ ክፍል የተዘዋወሩ ተማሪዎች ለወንድ ተማሪ  በገላን የወንዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሁም ለሴት ተማሪ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ቅበላ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለመግባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 1.   በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማስተማሪያ ቋንቋ በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ በመማር ላይ የነበረ/ች፤ 2.   በ2018 ዓ.ም በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ /Average/ ውጤት 80% እና በላይ፤ እንዲሁም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ/Average/ ውጤት 80%ና በላይ ያስመዘገበ/ች 3.   በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነ-ምግባር ችግር እንደሌለባቸው  ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፤ 4.   በትምህርት ቤቱ በልዩ ልዩ ተጓዳኝ ክበባት በንቃት ተሳታፊ የሆነ/ነች፤ 5.   7ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች የ5ኛ ክፍል ውጤት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካ

  • 16 июл.1 56332из wwwAddisAbabaeducationbureau

    ü  በበይነ መረብ (ONLINE) ሆኖ ማስፈንጠሪያ ሊንኩም https://bs.ministry.et         የመግቢያ ፈተና ቀን ü  9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም         በመሆኑ የፈተና ቦታና ሰዓት በቀጣይ በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡      ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የመጣ አይስተናገድም፡፡     Beeksisa dorgommii barattoota Kutaa 9ffaa Kaampaasii Saayinsii Shardii (Science Shared Campus) Yuunivarsiitii Barnoota Kotteebee Bara Barnootaa 2019tiif: Akkaataa qajeelfama simannaa barattootaa Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinneefi Yuunivarsiitii Barnoota Kotteebeetiin waliin qophaa'een, Kaampaasii Shardii Saayinsiitiif barattoota haara Kutaa 9ffaa bara barnootaa 2018 keessa qormaata magaalaa guutuu kutaa 8ffaa fudhatanii qabxii olaana galmeessisan dorgomsiisuun bara barnootaa 2019 keessa barsiisuuf qophiin xumurameera. Kanaafuu, barattoonni ulaagaalee armaan gadii guutan Kaampaasii Shardii Saayinsii keessatti dorgomuu ni danda’u: 1.      Bara barnootaa 2018 keessa Bulchiinsa Magaalaa Finfinneetti damee Amaariffaa ykn Afaan Oromootiin barachaa kan turan; 2.      Qormaata magaalaa guutuu daree 8ffaa bara barnootaa 2018 keessatti qabxii giddu-galeessaan (Average) 80% fi isaa ol kan galmeessisan; 3.      Qormaata magaalaa guutuu daree 8ffaa bara barnootaa 2018 keessatti akaakuuwwan barnootaa Saayinsii Waliigalaa, Herrega, fi Ingiliffaa keessaa tokkoo tokkoon isaaniitiin qabxii qormaataa 80% fi isaa ol kan galmeessisan; 4.      Mana barumsaa bara 2018 keessa barachaa turan irraa hanqinni amalaa (naamusa) tokkollee akka isaan irratti hin mul'atin xalayaa ragaa kan dhiyeeffatan; 5.      Mana barumsaa isaanii keessatti kilaabii Saayinsiifi Teeknoolojii keessatti hirmaachuu isaaniitiif ragaa kan dhiyeeffatan; 6.      Qabxii kutaa 7ffaa isaaniitiin akaakuuwwan barnootaa Saayinsii Waliigalaa, Herrega, fi Ingiliffaa keessaa tokkoo tokkoon isaaniitiin qabxii giddu-galeessaa 80% fi isaa ol kan qaban; 7.      Mana barnoota Kaampaasii Saayinsii Shardii keessatti damee Saayinsii Umamaatiin (Natural Science) itti fufuu kan barbaadan; 8.       Guyyaan Galmee: Adoolessa 13 hanga  17 bara 2018 A.L.H. tti gaggeeffama; 9.       Haala Galmee: Toora interneetiitiin (ONLINE) yoo ta'u, liinkiin galmee: https://bs.ministry.et 10.    Guyyaa Qormaata Seensaa: Barattoota dorgomtoota daree 9ffaatiif Adoolessa 24, 2018 A.L.H. ta'a. Iddoonii fi sa'atiin qormaataa beeksisaan kan ibsamu ta'a. Hubachiisa: Yeroo galmeefi qormaataa dursees ta'ee boodatti hafee kan keessummeeffamu hin jiru.     ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

  • 16 июл.1 7713

    видео или голосовое, без подписи

  • 16 июл.2 19012из wwwAddisAbabaeducationbureau

    በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ   (ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህርት ቢሮ እና የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ በጋራ በወጣው የተማሪ ቅበላ መመሪያ መሰረት ለሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ለማስተማር ዝግጅት ተጠናቋል፡፡ ስለሆነም የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በሳይንስ ሼርድ ካምፓስ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡   1.   በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ በመማር ላይ የነበሩ፤ 2.   በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ ውጤት /Average/ 80% እና በላይ ያስመዘገቡ፤ 3.   በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው የፈተና ውጤት 80% እና በላይ ውጤት ያስመዘገቡ፤ 4.   በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነምግባር ግድፈት እንደሌለባቸው ደብዳቤ የሚያቀርቡ፤ 5.   በትምህርት ቤታቸው በሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ ላይ መሳተፋቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ፤ 6.   ተማሪዎች በ7ኛ ክፍል ውጤታቸው በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ የሆነ፤ 7.   በሳይንስ ሹርድ ካምፓስ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ መቀጠል የሚገፈልጉ፤                  የምዝገባ ቀን፡- ü  ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ፤          መመዝገቢያ ሁኔታ፡- ü  በበይነ መረብ (ONLINE

  • 15 июл.2 050329

    ሠላም ለእናንተ ይሁን ክቡራን ወላጆች እንደምን አላችሁ ልጆች ደህና ናቸው የዕረፍት ጊዜያቸውን በአግባቡ እየተጠቀሙበት ነው? ክቡራን ወላጆች ለአዲስ ተመዝጋቢዎች ዕድል ለመስጠት እንዲያስችለን ለነባር ተማሪዎች የተሠጠውን የምዝገባ ወቅት በአግባቡ እንድትጠቀሙበት በታላቅ አክብሮት እያሳሰብን በወቅቱ ባለመመዝገብ ቦታ ሞላብኝ የሚል ጥያቄ ተቀባይነት የለውም። የመማሪያ መፅሀፍት የምትፈልጉ ወላጆች መፅሀፉን ድጋሜ ማዘዝና ማምጣት ስለማይቻል በወቅቱ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን መጽሐፍ የሚመጣው በተመዘገቡና በከፈሉ ተማሪዎች ልክ መሆኑን እንገልፃለን ። የሠርቪስ ተጠቃሚ ተማሪ ወላጆችም የሚመደበውን የመኪና ቁጥር ለመወሠንና ውል ለመዋዋል እንዲያስችለን እናንተም እንዲሁ ክፍያ በመፈጸምና የተማሪውን አንድ ፎቶ ግራፍ በመያዝ መታወቂያ እንድትይዙ እጅግ በታላቅ አክብሮት እናስታውቃለን 🙏

  • 6 июл.2 700753

    እግዚአብሔር ይመስገን🙏 ዛሬም የ6ኛ ክፍል ልጆቻችን 100% ሙሉ በሙሉ ወደ 7ኛ ክፍል ተዘዋውረዋል🙏🙏🙏 ለዚህ ውጤት መሳካት ድርሻ የነበራችሁ የተቋማችን ማህበረሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🙏🙏🙏

  • 6 июл.2 63041

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.3 240262

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.3 0344

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.3 03054

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.2 700113

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.2 87275

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.2 92262

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.2 84051

    видео или голосовое, без подписи

  • 2 июл.2 52071

    видео или голосовое, без подписи

ENBUTOCHU ACADEMY — tgindex