AWACH SACCOS Ltd.
Статистикаኅብረት ሥራ ማህበራችን የሚያከናውናቸው ተግባራት የቁጠባ እና የብድር አገልግሎት አነስተኛ የብድር መድህን አገልግሎት የትምህርት ስልጠና እና የማማከር አገልግሎት +251-11-557-97-98 +251-11-557-88-89 +251-11-557-98-99 +251-11-868-47-44 saccawach@gmail.com https://www.facebook.com/AWACHSACCOS @awachsaccos
- Последний пост
- 15 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 18
- Всего постов
- 30
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 7 483
- 1/48двое суток
- 8 575
- 1/72трое суток
- 9 248
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
https://youtu.be/PEzStrVHZQg
Faawundeeshiniin Awwaac Naannoo Oromiyaa Godina Gujii keessatti Maatii harka qalleeyyiif mana ijaaruuf Qophii isaa Xummureera! Faawundeeshiniin Awwaac Hojii Tola Oltummaa Akka biyyaatti karoorfame deeggaruun Godina Gujii Magaalaa Adoolaa Reeddii Aanaa Anfararaa keessatti Maatii harka qalleeyyiif manneen ammayyaa ijaaruuf Komishinii Waldaa Hojii Gamtaa Itiyoophiyaa fi bulchiinsa magaalichaa waliin waliigaltee mallatteesse. Faawundeeshinichi manneen Qarshii miiliyoona 7.5 olitti Tilmaaman qulqullinaani fi yeroo gabaabaa keessatti ijaaruun akka kennu ibseera. Sirna kanarratti hojii gaggeessaan Komishinii Waldaa Hojii Gamtaa Itiyoophiyaa Obboo Daariboo Buser hojii tola ooltummaa Awwaac biyyaaf gumaachaa jiruuf kan galateeffatan yoo ta’u, Bulchaan Godina Gujii Obbo Nagaash Bilaalaa ammoo pirojektoota misoomaa gara fuula duraatti faawundeeshinicha waliin hojjechuuf qopha’oo ta’uu ibsaniiru. Sirna walii galtee kana irratti kan argaman Hogganaan Faawundeeshinii Awwaac kan ta’an Obbo Admaasuu Abrahaam kaayyoo hundeeffama faawundeeshiniichaa ibsuun piroojektoonni walfakkaatan naannolee biyyattii adda addaa keessatti akka raawwataman ibsaniiru.
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
አዋጭ ፋውንዴሽን በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ለአቅመ ደካሞች የመኖሪያ ቤቶችን ሊገነባ ነው! አዋጭ ፋውንዴሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከናወነውን የክረምት በጎ አድራጎት ተግባር ለመደገፍ፣ በጉጂ ዞን አዶላ ሬዲ ከተማ አንፈራራ ወረዳ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ዜጎች ዘመናዊ መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ከኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን እና ከከተማ አስተዳደሩ ጋር የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ። ከ7.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚደረግባቸውን እነዚህን ቤቶች በጥራትና በአጭር ጊዜ ውስጥ ገንብቶ ለማስረከብ ፋውንዴሽኑ የቦታ ርክክብ አድርጓል። በስነ-ስርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዳሪቦ ቡሴር አዋጭ ለሀገሪቱ እያበረከተ ያለውን የበጎ አድርጋጎት ተግባር አድንቀዋል ፣ የጉጂ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ነጋሽ ቢላላም በቀጣይ ከፋውንዴሽኑ ጋር በልማት ስራዎች በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። በቦታው ተገኝተው የፊርማ ስነስርዓቱን ያደረጉት የአዋጭ ፋውንዴሽን ስራ አስኪያጅ አቶ አድማሱ አብርሃም ፋውንዴሽኑ የተቋቋመበትን አላማ በመግለፅ ቀጣይም መሰል ስራዎችን በተለያዩ የሀገሪቷ ክልሎች ላይ ተግባራዊ እንደሚደረጉ ገልፀዋል፡፡
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
🌍 አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማሕበር (Awach SACCOs) ኢትዮጵያን ወክሎ በካናዳ የሴት አመራሮች ስልጠና መርሐ-ግብር ላይ ተሳተፈ! 🌍 አዋጭ በዓለም ዙሪያ ከተወዳደሩ ከ400 በላይ አመልካቾች መካከል በ2 ሴት መሪዎቹ ሙሉ ስፖንሰርሺፕ በማግኘት በ2026ቱ የሴት አመራሮች ስልጠና መርሐ-ግብር (WMP) ላይ ተሳትፏል። ይህ ድል የሴት መሪዎቻችንን የመምራት አቅም ለማጠናከር እና የኅብረት ሥራ ማህበራችንን አስተዳደራዊ አቅም ለማሳደግ ያለንን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው። ከአዋጭ የተወከሉት ሴት አመራር ሰራተኞች በካናዳ ለ1 ወር ያህል ጥልቅ የሆነ የመሪነት እና የኅብረት ሥራ ስልጠናዎችን ወስደዋል:: በአስተዳደር፣ በፋይናንስ ዕውቀት እና በስትራቴጂክ አስተዳደር ዙሪያ ከፍተኛ ግንዛቤ በመያዝ እና በካናዳ ግዛቶች ውስጥ በመዘዋወር ከብድር ማህበራት (Credit Unions) የመሪነት ልምድን በተግባር አግኝተዋል። አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ስራ ማሕበር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ አጋሮቹ እውቅናን ማግኘት ብቻ ሳይሆን፣ ለፈጠራ እና ሴቶችን ለማብቃት ባለው ቁርጠኝነት በካናዳ ከፍተኛ ተቀባይነት ባለው የሜል ቪል አድቫንስ (The Melville Advance) ጋዜጣ ላይ የወጣ ሲሆን በካናዳ የመንግሥት አካላት ጭምር አድናቆትን አትርፏል። ይህ ምዕራፍ ተልዕኳችንን ለማሳካት የሚያግዝ ሲሆን በሀገሪቱ ታዋቂ ከሆኑ ማህበራት (Credit Unions) ጠቃሚ ልምዶችን እንድንቀስም ትልቅ እገዛ አድርጎልናል።
без подписи
без подписи