- Последний пост
- 13 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 2
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 783
- 1/48двое суток
- 897
- 1/72трое суток
- 967
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ሊዮ ከአባቱ ህልፈት በኋላ አሁን እየተደረገ ባለ ጨዋታ ላይ ቤንች ላይ ይገኛል። 💔 SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans
ሊዮ ከአባቱ ህልፈት በኋላ አሁን እየተደረገ ባለ ጨዋታ ላይ ቤንች ላይ ይገኛል። 💔 SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans
🕊️ የሊዮኔል አባት እና ወኪል የሆነው ሆርሄ ሜሲ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ሆርሄ ሜሲ ለረጅም ጊዜ ከህመሙ ጋር ሲታገል ከቆየው በኋላ በ 68 ዓመቱ ትናንት ማታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። 💔
የንጉሡን ሁለት ድንቅ ጎሎች እና አንድ አሲስት እንዲሁም ሌሎች የተቆጠሩ ጎሎች በጎል ቻናላችን ተመልከቱ 🐐🐐🔥🔥🔥🔥🔥 👇 https://t.me/+b4hll7BmjX80YzI0 https://t.me/+b4hll7BmjX80YzI0
የጨዋታው ኮከብ 🐐⭐ SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans
🚨|| የሊግ ካፕ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ⏰ FT ኢንተር ሚያሚ 4 - 2 አትሌቲኮ ሳን ሉዊስ ⚽️ ሜሲ🐐 11' ⚽️ ሴጎቪያ 26' ⚽️ ሜሲ🐐 44' ⚽️ ሚካኤል 45+6 🐐🅰 🏟️ | ኑ ስታዲየም 🔥🔥 SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans
ጨዋታ በአየር ሁኔታ ምክንያት ተቆሮጦ ነበር ቀጥሏል
🚨|| የሊግ ካፕ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ⏰ 69' ኢንተር ሚያሚ 4 - 1 አትሌቲኮ ሳን ሉዊስ ⚽️ ሜሲ🐐 11' ⚽️ ሴጎቪያ 26' ⚽️ ሜሲ🐐 44' ⚽️ ሚካኤል 45+6 🐐🅰 🏟️ | ኑ ስታዲየም 🔥🔥
без подписи
без подписи
OFFICIAL 📸 SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans
የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ :- 🇦🇷 አርጀንቲና ከ ስፔን 🇪🇸 የጨዋታ ቀን :- እሁድ ከምሽቱ 4:00 መልካም እድል ለንጉሱ 🐐 SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFan
ወይኔኔኔኔኔኔኔ ሜሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲ 😭😭😭😭😭😭😭😭❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ሜሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲሲ አረ ቃል አጠረኝኝኝኝ
ሜሲሲሲሲሲሲ
አረረረረረረረረረረረረዉዉዉዉዉዉዉዉዉዉዉ
ግባናናናና አዉጣዉዉዉዉዉዉዉ😭❤️❤️❤️❤️
ግባናናናና አዉጣዉዉዉዉዉዉዉ😭❤️❤️❤️❤️
🇨🇭🇦🇷 የስዊዘርላንድ አሰልጣኝ ሙራት ያኪን፦ "ዛሬ እግር ኳስ ተሸንፏል። ኤምቦሎ አንድ ስህተት ሰርቷል፣ ግን ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚገባው አልነበረም። ማንም ተጫዋች ለማስመሰል (ዳይቪንግ) ብቻ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ አይሰጠውም። አልገባኝም። አርጀንቲና የዳኛ እርዳታ አግኝታለች ማለት አልፈልግም፤ እኛም በፍትሃዊነት ተጫውተናል እና እንኳን ደስ አላችሁ እላቸዋለሁ። ነገር ግን ዳኛው በአንድ ቀላል ስህተት…
🇨🇭🇦🇷 የስዊዘርላንድ አሰልጣኝ ሙራት ያኪን፦ "ዛሬ እግር ኳስ ተሸንፏል። ኤምቦሎ አንድ ስህተት ሰርቷል፣ ግን ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚገባው አልነበረም። ማንም ተጫዋች ለማስመሰል (ዳይቪንግ) ብቻ ሁለተኛ ቢጫ ካርድ አይሰጠውም። አልገባኝም። አርጀንቲና የዳኛ እርዳታ አግኝታለች ማለት አልፈልግም፤ እኛም በፍትሃዊነት ተጫውተናል እና እንኳን ደስ አላችሁ እላቸዋለሁ። ነገር ግን ዳኛው በአንድ ቀላል ስህተት ምክንያት 10 ሰው እንድንሆን አደረገን፣ ይህም የጨዋታውን ሂደት ሙሉ በሙሉ ቀየረው።" የፊፋ ህግ አያዉቁም ነዉ ወይስ ይሄ ነገር ትሬንድ ነዉ ?? ⁉️ SHARE @Ethio_Inter_MiamiFans SHARE @Ethio_Inter_MiamiFan