tgindex
M

Mandela Distance Edu. Academy/ማንዴላ የርቀት ት/ት አካዳሚ

Статистика
@mandeladistanceeducationанглийский

The official channel of Mandela Distance Education Academy PLC.

Последний пост
17 авг.
Последнее чтение
ещё не заходили
Постов за неделю
2
Всего постов
27
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
11 306
−17 за 5 дн.
Сутки
−2
−0,02%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
12,7 тыс
27 постов
Вовлечённость
112,2%
к подписчикам
Постов в день
0,3
всего 27
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
3 410
1/48двое суток
3 907
1/72трое суток
4 214

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 17 авг.2 50148

    #የአዲስ እና ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል

  • 13 авг.5 18953

    ከላይ በምታዩት የቴሌግራም ግሩፕ በተቋማችን ስም በማጭበርበር በርካታ ተማሪዎችን ገንዘብ እየዘረፈ ይገኛል። ስለሆነም ማንነቱን አጣርተን ወደ ህግ የምንወስደው መሆኑን አውቃችሁ በእናንተ በኩል አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ስንል እናሳስባለን❗

  • 4 авг.10,9 тыс76

    ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች ሞጁሎችን በሚከተኩት ሊንኮች ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ✅የ9ኛ ክፍል 1ኛ ሴሚስተር ሞጁሎች https://t.me/mandeladistanceeducation/1109 ✅የ10ኛ ክፍል 1ኛ ሴሚስተር ሞጁሎች https://t.me/mandeladistanceeducation/1120 ✅የ11ኛ ክፍል 1ኛ ሴሚስተር ሞጁሎች https://t.me/mandeladistanceeducation/1132 ✅የ12ኛ ክፍል 1ኛ ሴሚስተር ሞጁሎች https://t.me/mandeladistanceeducation/1141

  • 31 июл.12,8 тыс54

    #ፈተና_ያመለጣችሁ #7ኛ_እና_ከ9ኛ_11ኛ_ክፍል በተለያየ ምክንያት የፈተና ያመለጣችሁ ተማሪዎች ነገ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 2፡00 ቅጣት የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና የት/ቤት መታወቂያ ይዛችሁ በመገኘት ፈተናውን እንድትፈተኑ ስንል እናሳስባለን። ✅የፈተና ቦታ፡- ፈለገ ዮርዳኖስ የመጀ/ደ/ት/ቤት

  • 17 июл.18,5 тыс101

    без подписи

  • 16 июл.16,8 тыс36

    без подписи

  • 16 июл.15,1 тыс10

    Urgent⚠️

  • 12 июл.17,4 тыс101

    #በድጋሜ_የተለጠፈ #ለመላው_የ12ኛ_ክፍል_ተፈታኝ_ተማሪዎቻችን በመጀመሪያ እንኳን ለ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከፈተና በፊት፡ በፈተና ወቅት እና ከፈተና በኋላ ልታደርጓቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች የሚከተሉትን ነጥቦች ከግንዛቤ ውስጥ እንድታስገቡ ስንል እናሳስባለን። ⏺️ቅድመ ፈተና ✅ከፈተና መግቢያ ሰዓት ቀድሞ መገኘት ✅የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ፡ የት/ቤት መታወቂያ እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ መያዝ ✅የፈተና ጣቢያ መግቢያ በር ላይ ለፀጥታ አካላት ተገቢውን ትብብር ማድረግ ✅አላስፈላጊ እቃዎችን ማለትም ስልክ፡ ቦርሳ፡ የእጅ ሰዓት፡ ልዩ ልዩ ጌጣጌጦች፡ ስለት ያላቸው ነገሮች፡ በህክምና ያልታዘዘ መነፅር፡ ወዘተ ቤታችሁ አስቀምጣችሁ መምጣት ✅በተመደባችሁበት የፈተና ቀናት ብቻ መገኘት ✅የፈተና መግቢያ የይለፍ ቃል (password) አለመርሳት ✅የዕይታ መነፅር የምትጠቀሙ የሀኪም ማዘዣ ወረቀት ይዞ መገኘት ⏺️ጊዜ ፈተና (በፈተና ጊዜ) ✅ፈታኞች በሚመድቧችሁ ቦታ መቀመጥ ✅በተረጋጋ መንፈስ ፈተናውን መጀመር ✅ፈተናውን ሳትጨርሱ ሰዓቱ እንዳይዘጋባችሁ ፈጥናችሁ ጥያቄዎችን መስራት ✅እርዳታ ሲያስፈልግ በጣቢያው ያሉ ባለሙያዎችን መጠየቅ ✅የመፈተኛ መሳሪያዎችን በጥንቃቄ መጠቀም ⏺️ድህረ ፈተና ✅በሰላም ወደ ቤት መሄድ መልካም ፈተና! Have a Nice Exam! Qormaata gaarii! ጽቡቕ ፈተና!

  • 12 июл.11,8 тыс11

    12_4ኛ_ዙር_ተፈታኞች ፈተናው ከጥዋቱ 3፡00 የሚጀምር ሲሆን ወደ መፈተኛ ማዕከሉ ለመግባት ከፍተኛ ፍተሻ ስለሚኖር እና ይህን ተከትሎ ረጅም ሰልፍ የሚጠብቃችሁ በመሆኑ ከጥዋቱ 1፡30-2፡00 ድረስ ፈተና ጣቢያ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።

  • 8 июл.16,4 тыс70

    #Orientation #Grade_12 #Social_Science የ12ኛ ክፍል 4ኛ እና 5ኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ተማሪዎች በሚከተለው ፕሮግራም መሰረት ስለፈተናው ማብራሪያ (Orientation) ስለሚሰጥ በፕሮግራማችሁ መሰረት እንድትገኙ እናሳስባለን። ✅4ኛ ዙር ተፈታኞች - አርብ ሐምሌ 03 ከጥዋቱ 1፡30 ✅5ኛ ዙር ተፈታኞች - አርብ ሐምሌ 03 ከቀኑ 6፡30 #ቦታ➡️አድዋ ሙዚየም #ማሳሰቢያ ለorientation ስትመጡ ከአድሚሽን ካርድ በስተቀር ምንም ነገር መያዝ የተከለከለ ነው።

  • 7 июл.13,3 тыс72

    #7ኛ_9ኛ_10ኛ_11ኛ_ክፍል የመጨረሻ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና በመጪው ቅዳሜ እና እሁድ ማለትም ሐምሌ 04 እና 05/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። ስለሆነም ከጥዋቱ 2፡00 የፈተና ቦታ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን። #ማሳሰቢያ ✅የ11ኛ ክፍል ፈተና ቅዳሜ ብቻ ይሰጣል ✅ የት/ቤት መታወቂያ መያዝ ግዴታ ነው #ቦታ፡- ፈለገ ዮርዳኖስ የመጀ/ደ/ት/ቤት

  • 2 июл.16,7 тыс64

    #12_ክፍል_የተፈጥሮ_ሳይንስ_2ኛ_ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) 2ኛ ዙር ተፈታኞች ፈተናው ነገ ሰኔ 26/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም ከዚህ ቀደም በተገለፀው መሰረት ከፈተና መግቢያ በፊት ቀደም ብላችሁ ፈተና ጣቢያ እንድትገኙ እያሳሰብን ወደ ፈተና ጣቢያ የማይገቡ ነገሮችን ቤታችሁ አስቀምጣችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። https://t.me/mandeladistanceeducation/1495

  • 2 июл.14,6 тыс493

    #ማስታወሻ የ7ኛ፡ የ9ኛ፡ የ10ኛ እና የ11ኛ ክፍል የመጨረሻ ሴሚስተር 2ኛ ዙር የገጽ ለገጽ ገለፃ በሳምንቱ የእረፍት ቀናት ማለትም ሰኔ 27 እና 28/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 2፡00 ጀምሮ በፈለገ ዮርዳኖስ የመጀ/ደ/ት/ቤት የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ሁላችሁም እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።

  • 2 июл.10,5 тыс451

    #ለመላው_የ12ኛ_ክፍል_ተፈታኝ_ተማሪዎቻችን በመጀመሪያ እንኳን ለ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከፈተና በፊት፡ በፈተና ወቅት እና ከፈተና በኋላ ልታደርጓቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች የሚከተሉትን ነጥቦች ከግንዛቤ ውስጥ እንድታስገቡ ስንል እናሳስባለን። ⏺️ቅድመ ፈተና ✅ከፈተና መግቢያ ሰዓት ቀድሞ መገኘት ✅የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ፡ የት/ቤት መታወቂያ እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ መያዝ ✅የፈተና ጣቢያ መግቢያ በር ላይ ለፀጥታ አካላት ተገቢውን ትብብር ማድረግ ✅አላስፈላጊ እቃዎችን ማለትም ስልክ፡ ቦርሳ፡ የእጅ ሰዓት፡ ልዩ ልዩ ጌጣጌጦች፡ ስለት ያላቸው ነገሮች፡ በህክምና ያልታዘዘ መነፅር፡ ወዘተ ቤታችሁ አስቀምጣችሁ መምጣት ✅በተመደባችሁበት የፈተና ቀናት ብቻ መገኘት ✅የፈተና መግቢያ የይለፍ ቃል (password) አለመርሳት ✅የዕይታ መነፅር የምትጠቀሙ የሀኪም ማዘዣ ወረቀት ይዞ መገኘት ⏺️ጊዜ ፈተና (በፈተና ጊዜ) ✅ፈታኞች በሚመድቧችሁ ቦታ መቀመጥ ✅በተረጋጋ መንፈስ ፈተናውን መጀመር ✅ፈተናውን ሳትጨርሱ ሰዓቱ እንዳይዘጋባችሁ ፈጥናችሁ ጥያቄዎችን መስራት ✅እርዳታ ሲያስፈልግ በጣቢያው ያሉ ባለሙያዎችን መጠየቅ ✅የመፈተኛ መሳሪያዎችን በጥንቃቄ መጠቀም ⏺️ድህረ ፈተና ✅በሰላም ወደ ቤት መሄድ መልካም ፈተና! Have a Nice Exam! Qormaata gaarii! ጽቡቕ ፈተና!

  • 2 июл.10,7 тыс

    #Reposted👇👇👇

  • 30 июн.13,9 тыс503

    #ማሳሰቢያ ስማችን አልተለጠፈም የምትሉ ተማሪዎች ተረጋግታችሁ ፈልጉት። ስሙ ያልተለጠፈ ተማሪ የለም። ከተለጠፈው ውጭ ሌላ ዙር ስለማይለጠፍ እንዳትዘናጉ እናሳስባለን።

  • 29 июн.19,3 тыс12614

    #ለመላው_የ12ኛ_ክፍል_ተፈታኝ_ተማሪዎቻችን በመጀመሪያ እንኳን ለ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከፈተና በፊት፡ በፈተና ወቅት እና ከፈተና በኋላ ልታደርጓቸው ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች የሚከተሉትን ነጥቦች ከግንዛቤ ውስጥ እንድታስገቡ ስንል እናሳስባለን። ⏺️ቅድመ ፈተና ✅ከፈተና መግቢያ ሰዓት ቀድሞ መገኘት ✅የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ፡ የት/ቤት መታወቂያ እንዲሁም ፋይዳ መታወቂያ መያዝ ✅የፈተና ጣቢያ መግቢያ በር ላይ ለፀጥታ አካላት ተገቢውን ትብብር ማድረግ ✅አላስፈላጊ እቃዎችን ማለትም ስልክ፡ ቦርሳ፡ የእጅ ሰዓት፡ ልዩ ልዩ ጌጣጌጦች፡ ስለት ያላቸው ነገሮች፡ በህክምና ያልታዘዘ መነፅር፡ ወዘተ ቤታችሁ አስቀምጣችሁ መምጣት ✅በተመደባችሁበት የፈተና ቀናት ብቻ መገኘት ✅የፈተና መግቢያ የይለፍ ቃል (password) አለመርሳት ✅የዕይታ መነፅር የምትጠቀሙ የሀኪም ማዘዣ ወረቀት ይዞ መገኘት ⏺️ጊዜ ፈተና (በፈተና ጊዜ) ✅ፈታኞች በሚመድቧችሁ ቦታ መቀመጥ ✅በተረጋጋ መንፈስ ፈተናውን መጀመር ✅ፈተናውን ሳትጨርሱ ሰዓቱ እንዳይዘጋባችሁ ፈጥናችሁ ጥያቄዎችን መስራት ✅እርዳታ ሲያስፈልግ በጣቢያው ያሉ ባለሙያዎችን መጠየቅ ✅የመፈተኛ መሳሪያዎችን በጥንቃቄ መጠቀም ⏺️ድህረ ፈተና ✅በሰላም ወደ ቤት መሄድ መልካም ፈተና! Have a Nice Exam! Qormaata gaarii! ጽቡቕ ፈተና!

  • 27 июн.11,3 тыс7321

    #ኦረንቴሽን #NaturalScience #1st and #2nd round ተፈታኞች 12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ 1ኛ እና 2ኛ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች ሰኞ ሰኔ 22/2018 ዓ.ም ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በሚከተለው ሰዓት መሰረት በመፈተኛ ጣቢያ ተገኝታችሁ እንድትከታተሉ ስንል እናሳስባለን። ✅1ኛ ዙር ተፈታኞች ጥዋት 1፡30 ✅2ኛ ዙር ተፈታኞች ከሰዓት 6፡30 #ማሳሰቢያ ✅የት/ቤት መታወቂያ እና የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ ይዞ መምጣት እንዳይረሳ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ወደፊት የሚገለፅ ይሆናል።

  • 25 июн.8 1626725

    ለ12ኛ ክፍል 2ኛ ዙር እና 5ኛ ዙር ተፈታኞች #MockExam #የ2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ እና #የ5ኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች የመለማመጃ ፈተና mock exam ነገ ሰኔ 19/2018 ዓ.ም በሚከተለው ሰዓት መሰረት የሚሰጥ መሆኑን እናሳውቃለን። ስለሆነም ስማችሁ በትናንትናው ዝርዝር ላይ ያልተለጠፈ በነገው ፕሮግራም እንድትገኙ እናሳስባለን። ✅የተፈጥሮ ሳይንስ➡️ጥዋት ከ2፡00 ጀምሮ ✅የማህበራዊ ሳይንስ➡️ከሰዓት 7፡00 ጀምሮ #ቦታ ✅አድዋ ሙዚየም በምስራቅ በር

  • 24 июн.8 0172722

    #New #Grade12 #MockExam #የተፈጥሮ ሳይንስ 1ኛ ዙር የተመደባችሁ እንዲሁም #ማህበራዊ ሳይንስ 4ኛ ዙር የተመደባችሁ ተማሪዎች ነገ ሐሙስ ሰኔ 18/2018 ዓ.ም የመለማመጃ Mock Exam ስለሚሰጥ በሚከተለው ሰዓት እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን። #የተፈጥሮ ሳይንስ የመጀመሪያ ዙር፦ ከጥዋቱ 2፡00 #የማህበራዊ ሳይንስ 4ኛ ዙር፦ ከሰዓት 7፡00 መቅረት ክልክል ነው።❗️