Cecilia School Meneharia Branch
СтатистикаCARPE DIEM- SEIZE THE DAY (USE YOUR DAY WISELY!)
- Последний пост
- 4 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 926
- 1/48двое суток
- 1 061
- 1/72трое суток
- 1 144
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ቀን 28/11/2018 ዓ.ም ለትቤታችን ወላጆች እንደሚታወቀው የ2019 ዓም ት/ት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከ 22/11/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ 28/11/2018 ዓ.ም ቀደም ብሎ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ተከናውኗል። ነገር ግን አሁንም ክፍያ በባንክ ፈፅማችሁ ፣ ትምህርትቤት በአካል ተገኝታችሁ የምዝገባ መረጃ ካልሰጣችሁ ምዝገባ እንዳላከናወናችሁ ስለሚቆጠር :- 👉 በባንክ የከፈላችሁበትን የክፍያ ደረሰኝ እና የተማሪውን ሪፖርት ካርድ በመያዝ ነገ ከ2:30 6:00 ድረስ እንድታስመዘግቡ 👉 በተለያየ ምክኒያት ሳይመዘገብ የቆየ ነባር ተማሪ ነገ በ29/11/2018 ዓ.ም ከ2:30- 6:00ብቻ ለመጨረሻ ጊዜ የሚመዘገብ ይሆናል። #ሰሲሊያትምህርትቤትመናኸሪያካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #Registration
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
ቀን 28/11/2018ዓ.ም የዛሬ ማለዳ የክረምት ተማሪዎቻችን የማለዳ እንቅስቃሴ ።
ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ለት/ቤታች ወላጆች በመሉ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ነገ ዕለተ ማክሰኞ ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል‼️ ከነገ በኋላ የነባር ተማሪ ምዝገባ የማናስተናግድ መሆኑን አጥብቀን እንገልፃለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትመናኸሪያካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #Registration
ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም ሁለት ቀናት ብቻ ቀሩት‼️ ውድ የት/ቤታችን ወላጆች የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ሁለት ቀናት ብቻ እንደቀሩ አውቀዋል? የፊታችን ማክሰኞ ሐምሌ 28 ከቀኑ 10:00 ሰዓት የነባር ተማሪዎች ምዝገባ በሁሉም የክፍል ደረጃዎች ከአፀደ ህፃናት እስከ 8ኛ ክፍል ይጠናቀቃል‼️ 🚨ማሳሰቢያ በወቅቱ ተገኝቶ ምዝገባ ካላከናወኑ በምትኩ አዲስ ተማሪ እንደምንቀበል በአክብሮት እንገልፃለን‼️ #ሰሲሊያትምህርትቤትመናኸሪያካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day #Registration
без подписи
без подписи
ቀን 21/11/2018ዓ.ም ለት/ቤታችን የ5ኛ እና 6ኛ ክፍል ተማሪ ወላጆች ቀደም ብለን ገልፀን እንደነበረው ተማሪዎቻችንን በበለጠ ለክልላዊ ፈተናዎች ለማዘጋጀት ት/ቤቱ መርሃ ግብር አዘጋጅቷል ። በዚሁ መሰረት ሁሉም ተማሪዎቻችን በተዘረጋው ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ግዴታ መሆኑን አውቃችሁ እንድታስመዘግቧቸው እያሳሰብን ፤ ሳይሆን ቢቀር ግን ተያይዞ ለሚከሰተው ችግር ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን ይገልፃል ። #ሰሲሊያትምህርትቤትመናኸሪያካምፓስ #Carpe_Diem_Seize_The_Day
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи