Hayole Education Project 2018 E.C
СтатистикаQuality Education For all!
- Последний пост
- 17:46
- Последнее чтение
- ещё не заходили
- Постов за неделю
- 6
- Всего постов
- 29
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 1 581
- 1/48двое суток
- 1 811
- 1/72трое суток
- 1 954
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
ማሳሰቢያ የሀዮሌ ት/ፕ ፉራ ሞዴል አካዳሚ በሁሉም የት/ት ደረጃና ክፍል ከቀን 13/12/2018ዓ.ም በኃላ ለነባርም ሆነ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ የማያከናውን መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል።
ለተከበራችሁ ለሀዮሌ ት/ፕ ፉራ ሞዴል አካዳሚ ት/ቤት ከክፍል ወደ ክፍል ተዘዋውራችሁ ከቀን 20/11-5/12/2018ዓ.ም ድረስ ለ2019ዓ.ም ት/ት ዘመን ምዝገባ ያላከናወናችሁ የተማሪ ወላጅ እና ተማሪዎች 200ብር ቅጣት ተጨማሪ የመመዝገቢያ የጊዜ ገደብ ከቀን 06/12-08/12/18 ዓ.ም መሰጠቱ የሚታወቅ ሲሆን ነገር ግን እስካሁ መዝገባ ላላከናወናችሁ ተማሪዎች ለመጨረሻ እና ለሁለተኛ ጊዜ በወጣው የመመዝገቢያ የጊዜ ገደብ ከቀን 11/12-13/12/2018 ዓ.ም 400ብር የገንዘብ ቅጣት እንድትመዘገቡ የተወሰነ ሲሆን ይህንንም ችላ ብሎ ያለፈ ተማሪ እና የተማሪ ወላጅ በተማሪው ምትክ ት/ቤቶቹ አዲስ ተማሪ የሚቀበሉ መሆኑን የት/ፕ ጽ/ቤቱ እና የት/ት አስተዳደሮቹ በጥብቅ ያሳስባሉ።
Admission Update – Shaggar Institute of Technology Dear Sir, Please be informed that the Shaggar Institute of Technology (SIT) admission period has been extended. Kindly share the attached official extension letter with all students for their information. Interested students can take advantage of the extended admission period and apply. Official announcement: https://www.linkedin.com/feed/update/urn:li:activity:7488583756480565249
без подписи
без подписи
የተከበራችሁ የሀዮሌ ት/ፕ ፉራ ሞዴል አካዳሚ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት የተማሪዎች ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ የተማሪ የደንብ ልብስ ከማሰራታችሁ በፊት የጨርቁ አይነት እና ቀለም ናሙና ከት/ቤቱ ት/ት አስተዳደር በማማከር ወይም በመውሰድ ማሰራት ይኖርባችኋል።በዋንኛነት የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ወላጆች።ይህን ማሳስቢያ ችላ ብሎ ከት/ቤታችን የደንብ ልብስ የማይመስል ወይም የሚቀራረብ ልብስ ያሰራ ወላጅ እና ተማሪ ለሚፈጠርበት ኪሳራ ት/ቤቱ ኃላፊነቱን አይወስድም። ሁሉም የሀዮሌ ት/ፕ ፉራ ሞዴል አካዳሚ ት/ቤት ተማሪ እና የተማሪ ወላጅ የፋይዳ መታወቂያ ፋን/ፊን ቁጥር ማስመዝገብ ይኖርበታል። በተጨማሪም የተማሪ ወላጅ ልጁ የምሳ ሰዓት መውጫ ካርድ ይሰጠው/አይሰጠው የሚለውን ቅጽ መሙላት ይጠበቅበታል። ማሳሰቢያ ለመደበኛ የሀዮሌ ት/ፕ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች በሙሉ ለመመዝገቢ ከተወሰነው ቀን በኃላ ለሚመጣ ተማሪ ት/ቤቱ ለመቀበል የማይገደድ መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል። በ2018ዓ.ም ት/ት ዘመን ከት/ቤታችን በሥነ-ምግባር ጥሰት /ዝቅተኛ ውጤት በማምጣት የተሰናበታችሁ ተማሪዎች ወደ ት/ቤት በመምጣት የሚጠበቅባችሁን ግዴታ እና ኃላፊነት መወጣት ይኖርባችኋል።
እንኳን ለ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን ለ9ኛ ክፍል ምዝገባ 🧑🎓 አደረሳችሁ👩🎓 የሀዮሌ ትምህርት ፕረጀከት ፉራ ሞዴል አካዳሚ የ2018ዓ.ም ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና ለተፈተናችሁ እና ወደ 9ኛ ክፍል ለተዘዋወራችሁ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች እንኳን ደስ አላችሁ እያለ በ2019ዓ.ም ወደ ት/ቤተችን በመግባት ለመማር ለምትፈልጉ ጓበዝና ጥሩ ስነምግባር ላላችሁ ተማሪዎች ባለን ውስን ቦታ አወዳድረን እና ፈትነን ለመቀበል ከቀን 20/11-25/11/2018ዓ.ም ለፈተና ለማቅረብ ምዝገባ መጀመራችን እያበሰረን ለመመዝገብ የሚያስፈልገው መስፈርት። 1.የ2018ዓ.ም ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ለሴት ተማሪ አማካይ ውጤት 65% ለወንድ 68% ማምጣት ይኖርበታል። 2.ፈተናው የሚሰጥበት ቀን በ28/11/2018ዓ.ም ይሆናል። 3.ለፈተና ለመቅረብ ተማሪ/ወላጅ የመመዝገቢያ 200ብር በሀዮሌ ት/ ፕ ት/ቤት የኢትዮ.ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000782930323 መክፍል ይኖርበታል። ቀሪ መስፈርቶችን በአካል በመቅረብ ተማሪ/ወላጅ መረዳት ይችላል።
без подписи
ሀዮሌ ት/ፕ ፉራ ሞዴል አካዳሚ የአፀደ ህጻናት ት/ቤት ነባር ተማሪዎችን ምዝገባ ከሀምሌ 27/2018ዓ.ም እስከ ነሀሴ 05/2018"ዓ.ም እንዲሁም አዲስ ተመዝጋቢ ህጻናት ከሐምሌ 27/2018ዓ.ም -ነሀሴ.1/2018ዓ.ም ምዝገባ እንደሚከናወን እናሳውቃለን።
እንኳን ለ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ዋዜማ 🧑🎓አደረሳችሁ!!👨🎓 ውድ የሀዮሌ ትምህርት ፕሮጀክት ፉራ ሞዴል አካዳሚ ነባር የአጽደ ህጻናት ፥የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ እንዲሁም አዲስ ተመዝጋቢ የ1ኛ ፥ የ8ኛ ፥የ10ኛ እና የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ባለን ውስን ቦታ ት/ቤታችን የ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን የተማሪዎችን ቅበላ/ምዝገባ ለውስን ቀናት ከቀን 20/11/2018ዓ.ም እንደሚጀመር በታላቅ አክብሮት እያበሰራችሁ። ዝርዝር ሁኔታዎችን በሚቀጥለው ቀናት በት/ቤታችን ማስታወቂያ ስሌዳ/ባነር እና የማህበራዊ ድህረ-ገጻችን የምናሳውቅ ይሆናል። ማሳሰቢያ የጀማሪ አጽደ ህጻናት ተማሪዎች ምዝገባ ለውስን ቀናት ከቀን 27/11/2018ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል። ለውቧ ክልላችን እና ሀገራችን እድገት የብረት ምሰሶ የሆነ ትውልድ ለማፍራት ቆርጠን ተነስተናል!!!!!!!!!! ነባር ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ የፋይዳ መታወቂያችሁን ይዛችሁ በመምጣት FAN/FIN ቁጥር ማስመዝገብ ይኖርባችኃል።
Selam Mr. Let Hayyo students applying to SIT contact me through the account below for any question they have. @Gr8rome11v36Lesous
የ2018ዓ.ም ት/ት ዘመን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሆናችሁና የሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዳችሁ ተማረዎት በተለጠፈው ሊንክ ሸገር ኢንስቲቲዮት ቴክንኖሎጂ ካንፖስ መመዝገብ ትችላላችሁ።
Forward for your students
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи