- Последний пост
- 11 авг.
- Последнее чтение
- ещё не заходили
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 442
- 1/48двое суток
- 506
- 1/72трое суток
- 546
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
መደበኛው የምዝገባ ቀን ዛሬ ማክሰኞ 5/12/18 ዓ.ም ያበቃ ሲሆን ያልተመዘገበ ተማሪ ቢኖር በቅጣት ነገ እንደሚመዘገብ በጥብቅ እናስታውቃለን።
ለዉድ የትምህርት ቤታችን ነባር ተማሪ ወላጆች፡ የተማሪዋች ምዝገባ ሊጠናቀቅ የቀሩት ጥቂት ቀናት በመሆኑ ከወዲው ተማሪዎችን እንድታስመዘግቡ እያስታወስን ወቅቱን ጠብቆ በማይመዘገቡ ተማሪዎች ላይ ለሚፈጠረዉ ችግር ት/ቤቱ ተጠያቂ እንደማይሆን እናሳስባለን።
без подписи
без подписи
без подписи
በድጋሚ ኮራንባችሁ!!!አንኳን ደስ አለን አንኳን ደስ አላችሁ!! ሀዮሌ ፉራ ሞዴል1ኛናመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም የት/ት ዘመን በ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በከፈተኛ ዉጤት ያለፉ በመሆናቸው የት/ቤቱ አመራር ቦርድ፣አስተዳደር አካላት ፣ወመህ ፣ወላጆች፣መምህራን ናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ!!
አንኳን ደስ አለን አንኳን ደስ አላችሁ!! ሀዮሌ ፉራ ሞዴል1ኛናመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2018 ዓ.ም የት/ት ዘመን በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በከፈተኛ ዉጤት ያለፉ በመሆናቸው የት/ቤቱ አመራር ቦርድ፣አስተዳደር አካላት ፣ወመህ ፣ወላጆች፣መምህራን ናተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ!!
እንኳን ለ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ዋዜማ 🧑🎓አደረሳችሁ!!👨🎓 ውድ የሀዮሌ ትምህርት ፕሮጀክት ፉራ ሞዴል አካዳሚ ነባር የአጽደ ህጻናት ፥የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች በሙሉ እንዲሁም አዲስ ተመዝጋቢ የ1ኛ ፥ የ8ኛ ፥የ10ኛ እና የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች ባለን ውስን ቦታ ት/ቤታችን የ2019ዓ.ም ትምህርት ዘመን የተማሪዎችን ቅበላ/ምዝገባ ለውስን ቀናት ከቀን 20/11/2018ዓ.ም እንደሚጀመር በታላቅ አክብሮት እያበሰራችሁ። ዝርዝር ሁኔታዎችን በሚቀጥለው ቀናት በት/ቤታችን ማስታወቂያ ስሌዳ/ባነር እና የማህበራዊ ድህረ-ገጻችን የምናሳውቅ ይሆናል። ማሳሰቢያ የጀማሪ አጽደ ህጻናት ተማሪዎች ምዝገባ ለውስን ቀናት ከቀን 27/11/2018ዓ.ም ጀምሮ ይካሄዳል። ለውቧ ክልላች እና ሀገራችን እድገት የብረት ምሰሶ የሆነ ትውልድ ለማፍራት ቆርጠን ተነስተናል!!!!!!!!!!
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
2018 የ2ኛው መንፈቅ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና መሰጠት ተጀመረ።
ለውድ ወላጆች፡ የማጠቃለያ ፈተና ሰኞ እንደሚሰጥ ይታወቃል በዕለቱ ፋይናንስ አካባቢ ሊኖር የሚችለውን መጨናነቅ ለመቀነስ ነገ ቅዳሜ ሙሉ ቀን ፋይናንስ ቢሮ ክፍት መሆኑን በደስታ እየገለጽን ክፍያ በማጠናቀቅ ኩፖን እንድትወስዱ እናስታውቃለን።
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች የት/ቤት ክፍያ ወሩ ከገባ ጀምሮ በ10 ቀናት ውስጥ ተከፍሎ መጠናቀቅ እንዳለበት ከዚህ በፊት ባሳወቅነው መሠረት ለሁሉም ወላጅ/አሳዳጊ ግልጽ ነው። ይሁን እንጂ አንዳንድ ወላጆች/አሳዳጊዎች የልጆቻቸውን ውዝፍ የት/ቤት ክፍያ ዕዳ እስካሁን እንዳላጠናቀቁ ለማወቅ ተችሏል። ስለሆነም፣ የልጆቻችሁን ውዝፍ ዕዳ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች/አሳዳጊዎች እስከ 12/10/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከፍላችሁ በማጠናቀቅ ግዴታችሁን እንድትወጡ በድጋሚ እያሳሰብን፣ ክፍያውን ባለማጠናቀቅዎ ምክንያት ተማሪዎች ኩፖን ይዘው ባይገኙ በ15/10/18 ዓ . ም ማጠቃለያ ፈተና ወቅት ለሚፈጠር ማንኛውም መጉላላት ትም/ቤቱ ኃላፊነት እንደማይወስድ እናሳውቃለን።
без подписи
ክልል አቀፉ 6ኛ ክፍል ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ ። ትላንት በቀን 08/10/18 ዓ.ም መሰጠት የጀመረው የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፉ ፈተና ዛሬ በቀን 9/10/በሰላም ተጠናቋል ። 👉ውድ ተማሪዎቻችን በፈተና ወቅት ላሳያችሁት መልካም ስነ ምግባር ከልብ እናመሰግናለን ከወድሁ የድካማችሁ ፍሬ ያመረ እንድሆንላችሁ እንመኛለን። 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 የ8ኛ ክፍል ተማረዎች ነገ በቀን 10/10/18 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 ላይ በንግስት ፉራ ትምህርት ቤት በፈተና ጣቢያ ሀላፊ ኦረንተሸን የሚሰጥበትና መፈተኛ ክፍላቸሁን ወንበራችሁን የምታዩበት ጊዜ ስለሆነ በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ :- ወደ ትምህርት ቤት ስትመጡ admission card ይዛችሁ እንድትመጡ ።
የ6ኛ ክፍል ኦረንቴሽን እሁድ በ7/10/2018 3:00 ሲሆን የ8ኛ ክፍል የተማሪዎች ኦረንቴሽን እሮብ (በ10/10/2018) ከጠዋቱ 3:00 ላይ በተመደቡበት የፈተና ጣቢያ ንግስተ ፉራ የሚሰጥ ይሆናል።
ውድ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን፣ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች 👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉👉 ሰላማችሁ ይብዛ! በፊታችን ሰኞ እና ማክሰኞ የ6ኛ ክፍል የክልል አቀፍ ፈተና እንደሚሰጥ ይታወቃል። ተማሪዎቻችንን ለፈተናው በበቂ ደረጃ ስናዘጋጅ ቆይተናል፤ ስለሆነም ፈተናውን በጥሩ ሁኔታ እንደሚሠሩ ሙሉ እምነታችን ነው። ሆኖም ተማሪዎች በፈተና ወቅት የሚያደርጉት ዝግጅትና አቀራረብ በውጤታቸው ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ስላለው፣ ተማሪዎች ፈተናቸውን በእርጋታ እና በሙሉ ትኩረት እንዲወስዱ ከተማሪዎችና ከወላጆች/አሳዳጊዎች የሚጠበቁ ነገሮች፦ 🧍♂ከተማሪዎች፦ 👉በቂ እረፍት ማድረግ እና በሰዓቱ መተኛት። 👉ጤናማ ምግብ መመገብ እና በቂ ውሃ መጠጣት። 👉የፈተና መሣሪያዎችን (እርሳስ፣ ላፕስ፣ መቅረጫ እና የተማሪ መለያ ካርድ) አስቀድመው ማዘጋጀት እና በፈተና ቀናት ይዘው መገኘት አለባቸው። 👉ወደ ፈተና ጣቢያ በሰዓቱ መድረስ አለባቸው። 👉በራሳቸው በመተማመን ፈተናውን በእርጋታ መሥራት አለባቸው። 👉የፈተናውን መመሪያዎች በጥንቃቄ ማንበብ እና መከተል አለባቸው። 🧔♂ከወላጆች/አሳዳጊዎች፦ 👉ልጆቻቸውን በማበረታታት የስነ ልቦና ድጋፍ መስጠት እና ልዩ እንክብካቤ ማድረግ አለባቸው። 👉ልጆቻቸው በቂ እረፍት እንዲያገኙ መከታተል ይኖርባቸዋል። 👉በፈተና ቀናት ተማሪዎች ጤናማ ምግብ እንዲመገቡ ማድረግ ይኖርባቸዋል። 👉ተማሪዎች ወደ ፈተና ጣቢያ በሰዓቱ እንዲደርሱ ማድረግ ይኖርባቸዋል። 👉ልጆቻቸውን ከአላስፈላጊ ጫናና ጭንቀት መጠበቅ ይኖርባቸዋል። 👉በልጆቻቸው ችሎታ መተማመን እና አዎንታዊ መልዕክት መስጠት ይገባቸዋል። 👫ውድ ተማሪዎቻችን፣ ዓመቱን ሙሉ በትጋት ተምራችኋል፤ ከእናንተ የሚጠበቀውን ሁሉ በታማኝነት አከናውናችኋል። አሁን ከእናንተ የሚጠበቀው በእርጋታ እና በራስ መተማመን ያወቃችሁትን ማሳየት ብቻ ነው::
ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች የመፈተኛ መታወቂያ አድሚሽን ካርድ የሚሰጠው ሐሙስ ጠዋት ከ2:00--3:00 ሲሆን እስከ ሰኔ ያለውን ወርሃዊ ክፍያና ቱቶሪያል ላጠናቀቀ ተማሪ ብቻ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን‼️