- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 4
- Всего постов
- 41
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 411
- 1/48двое суток
- 471
- 1/72трое суток
- 507
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
የመውጫ ፈተናው ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመራቂ ተማሪዎች በጥር ወር 2019 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ስለዚህም ተፈታኞች ተቋሙ አዲስ ባለማው ሲስተም መረጃችሁን ለማስገባት ውጤታቹህ የተሟላ፣ዲጂታል መታወቂያ እና የመጨረሻው ክፍያ የሴሚስቴር 8 የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ማቅረብ አስፈላጊ በመሆኑ ከነሀሴ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ሬጅስትራር ቢሮ እንድታቀርቡና ከላይ የተገለፀውን እንዲሁም ሲስተሙ የሚጠይቃችሁን መረጃ በማሟላት ለፈተና ዝግጁ እንድትሆኑ እናስገነዝባለን ።
Ethiopian Health Professionals Licensing Examination (EHPLE) List of Eligible Examinees for August 2026 exam
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ያጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች በሙሉ፤ ፈተናው ከነሀሴ 13 እስከ 15/2018 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እየገለፅን፦ 1.የፈተናው መርሃ-ግብርም፦ -በ13/12/2018 ዓ.ም…… Medicine, Pharmacy, Anesthesia, Environmental Health, Human Nutrition, Emergency and Critical Care Nursing, Dental Medicine እና Optometry -በ14/12/2018 ዓ.ም…………, Medical Laboratory Science, Public Health, Midwifery, Medical Radiology Technology, Pediatric and Child Health Nursing, Psychiatric Nursing, Physiotherapy እና Surgical Nursing -በ15/12/2018 ዓ.ም…… Nursing ሁሉም ተፈታኝ ነሀሴ 12/2018 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (orientation) መከታተል፤ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራትና፤ የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል::
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ለክልል ቢሮ ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ ይጠበቅባችኋል ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው እራሱ ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
без подписи
ለሁሉም የኮሌጁ ደረጃ 4 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ሀምሌ 30/2018 ዓ.ም የስም ዝርዝራችሁ ለክልል ቢሮ እና ኮድ ስለሚጠየቅላችሁ clearance ለማስጨረስ CoC ያለፋችሁበትን ሰርትፋኬት ኮፒ በማድረግ የከፈላችሁበትን ወርሃዊ ክፍያ የ36 ወር ደረሰኝ በማቅረብ መጨረስ ይጠበቅባችኋል ይህ ሳይሆን ቀርቶ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ ስሜ የለም ተዘሎብኝ ለሚል ሰልጣኝ ሀላፊነትቱን የሚወስደው ሰልጣኙ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ።
ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ የመመረቂያ ጋወን የሚመለስበት ቀን ነገ ሀምሌ 21 2018 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ለሚመጣ ተመራቂ ተማሪ 300 ብር ቅጣት ያለው መሆኑን እናሳስባለን።
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи