የተሻለውን ኪዳን መኖር ( Living the better covenant)
Статистикаዕብራውያን 7 (Hebrews) 22፤ እንዲሁ ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል። Hebrews 7 (WEB) - ዕብራውያን 22: By so much has Jesus become the collateral of a better covenant. 👉ለማንኛውም ጥያቄ :-ወንድም ሰለሞን መንገሻ ◀️09 04 47 37 76
- Последний пост
- 15 авг.
- Последнее чтение
- ещё не заходили
- Постов за неделю
- 12
- Всего постов
- 49
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 103
- 1/48двое суток
- 118
- 1/72трое суток
- 127
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
በቅዱሱ ስፍራ ርኩሱ ስገለጥ ያኔ የዓለም ፍፃሜው እንደተቃረበ እናስተውላለን።
📌በአዲስ አበባ የምትገኝ የወንጌል እውነት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ሳምንታዊ መርሃግብሮች 📌 ዘወትር እሁድ ጠዋት 04:00 - 06:30 👉 የጌታ ራት ፣ የአምልኮ እና የትምህርት ግዜ 📌 ዘወትር ማክስኞ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የጸሎት ፣ የምልጃና እና የምሥጋና ግዜ 📌 ዘወትር እሮብ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ግዜ 📌 ዘወትር ሐሙስ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የአምልኮ እና የትምህርት ግዜ 📌 ዘወትር ቅዳሜ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የአምልኮ እና የትምህርት ግዜ 📍አድርሻ፦ ከደንበል ወደ ባንቢስ ወይም ከባንቢስ ወደ ደንበል በሚወስደው መንገድ ከAdwest Hotel አጠገብ 📞 Contact ☎️ +251992473603 ☎️ +251923018402 ☎️ +251911510161
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.gospeltruth.churchdoctrinal1&pcampaignid=web_share
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 7
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 6
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 5
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 4
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 3
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 2
ስልታዊ ነገር መለኮት ቅጽ 1 part 1
без подписи
✍ የወደድከኝ ጊዜ ***** ሰማይ የለም ነበር ፣ ገና አልተዘረጋም ቀን አልተቆጠረም ፣ አልመሸም አልነጋም ጨረቃ የለችም ፣ በምሽት ላይ ደምቃ ጸሐይም አታውቅም ፣ ወጥታና ጠልቃ የወደድከኝ ጊዜ....... የብሱ ተገላልጦ ፣ ምድር አልተባለም ውኃ በአንድ ስፍራ ፣ አልተሰበሰበም ምድር መሽከርከሯን ፣ ገና አልጀመረችም የሜዳን ቡቃያ ፣ አላበቀለችም የወደድከኝ ጊዜ....... ወፎች በሰማይ ላይ ፣ መብረር አልጀመሩም አራዊቱ ሁሉ ፣ በስም አልተጠሩም ምድርን ሊያጠጡ ፣ ወንዞች አልፈሰሱም አሦች በባሕር ውስጥ ፣ አልተንቀሳቀሱም የመረጥከኝ ጊዜ....... እኔ እንኳን ራሴ ፣ ገና አልተፈጠርኩም አንተን አላወ'ኩም ፣ አንተን አልመረጥኩም ያለነቀፌታ ፣ ያለ እንከን አ'ረከኝ ህፀፅ የሌለበት ፣ እድፍ አልባ አ'ረከኝ አለም ሳይፈጠር ፣ ይሄ ሁሉ ሳይሆን በክርስቶስ መረጥከኝ ፣ በፍቅር እንድሆን እናማ እንዲህ አልሁህ....... ሞቴን ልትሞትልኝ ፣ ግድ ያለህ መሞቴ የዘላለም እረፍት ፣ የሁሌ ሰንበቴ የሕይወት ቃል ያለህ ፣ ቃል የታጣልህ ቃል ፍቅር ከሚለው ቃል ፣ ማፍቀርህ ይልቃል ከዚያም ደሞ ያልፋል ከዚያም ከዚያም ያልፋል ታውቆ አይጨረስም ፣ ከቶ አይዘለቅም ይሄ ድንቅ ፍቅርህ ፣ ይዞ ደሞ አይለቅም!! በገጣሚ ሄኖክ አሸብር
Ephesians 4 አማ62 - ኤፌሶን 15: ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ፤
አራቱ የሐዋርያት ጉባዔ 1. የሐዋርያት ትምህርት 2. ህብረት 3. እንጀራውን መቁረስ 4. ፀሎት Acts 2 አማ62 - ሐዋ. ሥራ 42: በሐዋርያትም ትምህርትና በኅብረት እንጀራውንም በመቍረስ በየጸሎቱም ይተጉ ነበር።
የቅዱሳን የመሰብሰብ ዓላማው ክርስቶስ ነው።
ክርስቶስን ያገኘ ቤተከርስቲያንን ልያጣት አይችልም።
https://t.me/solascriptura123
ይህ ነው የኔ ማህበር የወንድሞቸም ህብረት :: በአድስ አበባ አከባቢ ያላችሁ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ኑ ከእኛ ጋር ተንኮል የለለበትን የእግዚአብሔርን ንፁህ ቃል በንፁህ አቀራረብ ንፁህ በሆነ መንገድ እንማር ጌታንም እናምልከው:: ፀጋ ይብዛልን
📌በአዲስ አበባ የምትገኝ የወንጌል እውነት አጥቢያ ቤተክርስቲያን ሳምንታዊ መርሃግብሮች 📌 ዘወትር እሁድ ጠዋት 04:00 - 06:30 👉 የጌታ ራት ፣ የአምልኮ እና የትምህርት ግዜ 📌 ዘወትር ማክስኞ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የጸሎት ፣ የምልጃና እና የምሥጋና ግዜ 📌 ዘወትር እሮብ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ግዜ 📌 ዘወትር ሐሙስ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የአምልኮ እና የትምህርት ግዜ 📌 ዘወትር ቅዳሜ ምሽት 11:30 - 02:00 👉 የአምልኮ እና የትምህርት ግዜ 📍አድርሻ፦ ከደንበል ወደ ባንቢስ ወይም ከባንቢስ ወደ ደንበል በሚወስደው መንገድ ከAdwest Hotel አጠገብ 📞 Contact ☎️ +251992473603 ☎️ +251923018402 ☎️ +251911510161
без подписи