addis ababa world taekwondo federation
СтатистикаTaekwondo federation
- Последний пост
- 19 нояб.
- Последнее чтение
- ещё не заходили
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ማሳሰቢያ:- ከዚህ በፊት ወርልድ ቴኳንዶ ስፖርት ከየት ወደየት በሚል ርዕስ የዳሰሳ ጥናት እናካሄዳለን እና ጥናቱ ላይ የሚሳተፍ ባለሙያ ስም በየክ/ከተማ እንዲላክልን ጥሪ ቢተላለፍም ብዙዎቹ ባልታወቀ ምክንያት ስላልላኩ በድጋሚ በፌዴሬሽን በኩል በትም/ዝግጅት በሪሰርች ሁሉም ከመጀመሪያ ዲግሪ ጀምረው ተምረው ስለመጡ የጥናት ህጎችን በቀላሉ ስለሚረዱ በሚል እሳቤ የትም/ማስረጃቸውን ማሰባሰብ ጀምረናል።ስለሆነም በልዩነት ለስፖርቱ ዋጋ ከፍያለሁ እኔም የጥናቱ አካል መሆን አለብኝ የሚል አካል ከ3ኛ ዳን ጀምሮ የትኛውም ባለሙያ ዳናቸውን ብቻ በመላክ መመዝገብ ትችሉ ዘንድ እስከ ሕዳር 12/2018 ዓ.ም ድረስ ጥሪ እናደርጋለን በተለይ ሲኒየር አስተማሪዎች ቢሆን ይመረጣል።አአወቴፌ
без подписи
የቦሌ ክ/ከተማ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን የ2017 በጀት ዓመት ጠ/ጉባዔ ተካሄደ። በጉባዔ በክ/ከተማ ስር የሚገኙ የሁሉም ወረዳ ተወካዮች፥አሠልጣኞች፥የዳኞች ተወካይ፥የክብር እንግዶችና የከተማ ፌዴሬሽን ተወካይ እና የክ/ከተማ አስ/ወ/ስፖርት ፅ/ቤት ተወካዮች ተገኝቷል ።በዕለቱ 1,የ2016 በጀት ዓመት ቃለ ጉባዔ 2,የ2017 ስራ አፈፃፀም ሪፖርት 3,የ2018 በጀት ዓመት የስራ እቅድ ቀርቦ ወይይት ከተደረገበት በኋላ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል።አአወቴፌ ሕዳር 09/2018 ዓ.ም
አስቸኳይ ጥሪ፦ በወርልድ ቴኳንዶ 3ኛ እና ከዚያ በላይ ዳን ያላችሁ እስከ ነገ 09/3/2018 ዓ.ም ጠዋት 4:00 ድረስ በቴሌግራም በትምህርት ዝግጅት በመደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የሆናችሁ የትም/ማስረጃችሁን እኔድትልኩልን ጥሪ እናስተላልፋለን።ሰዓት ካለፈ በኋላ የሚላክ መረጃ ተቀባይነት አይኖረውም።አአወቴፌ
አቃቂ ቃ /ክ/ከተማ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን እናመሠግናለን ጀግኖች ናችሁ በርቱ።በዚህ አጋጣሚ ሌሎች ክ/ከተሞችም ይህን መሠል ተሞክሮ በመውሰድ ወደትግበራ መገባት አለበት።
የአዲስ አበባ ከተማ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን የህዳር ወር 2018 ዓ.ም የውድድርና ስልጠና ፕሮግራሞች።
без подписи
ከን/ስ/ላ/ክ/ከተማ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀው የ3ኛ ደረጃ ዳኝነት ስልጠና ተጀመረ።
без подписи
ለሚመለከተው ሁሉ:- የአዲስ አበባ ከተማ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን በአሁኑ ሰዓት የንዑሳን ኮሚቴ አባላት መልሶ ማደራጀት አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ 1ኛ,ፌዴሬሽኑን በሙሉ አቅም ለማገልገል ፈቃደኛ የሆነ 2ኛ,በስፖርቱ 4 እና ከዚያ በላይ ዳን ያለው 3ኛ,በትም/ዝግጅት ዲፕሎማና ከዚያ በላይ የሆነ 4ኛ,በስራ ልምድ ያለው 5ኛ,በስነ-ምግባረ የታነፀ ምንም አይነት ቅሬታ፥ቅጣች እና ክስ የሌለበት 6ኛ,ከተቻለ ከአሰልጣኝነት እና ዳኝነት ሙያ ነፃ የሆነ ከህጉ አንፃር ስለሚገደድ ይመረጣል 7ኛ,የማስተሪንግ ኮርስ የወሰደ ወይም የኢንስትራክተርነት ደረጃ የደረሰ ቢሆን ይመረጣል 8ኛ,ሴቶች ይበረታታሉ ። ማመልከት የሚቻለው በሚፈልጉት ሙያ ዘርፍ ማለትም የዳኛ ኮሚቴ/የቴክኒክ ኮሚቴ/ውድ/ስ/ኮሚቴ/የህዝብ ግንኙት ኮሚቴ /ስፖንሰርሽፕ ኮሚቴ አንዱን በመምረጥ ሲሆን ለምርጫው ተያያዥነት ያላቸው ፕሮፋይሎችን በማያያዝ እስከ ጥቅምት 25/2018 ዓ.ም ድረስ ይሆናል። አአወቴፌ
የ2ኛው ዓመት የወርልድ ቴኳንዶ አስተማሪዎች ክብረ-በዓል ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም በኮልፌ ቀ/ክ/ከተማ አስተናጋጅነት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ስለሚከበር ዝግጅቱን በስፖንሰርነት ወይም በአጋርነት አብሮ መስራት የሚፈልግ የትኛውም ህጋዊ ተቋም ፕሮፖዛሉን ለአዲስ አበባ ከተማ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን በማቅረብ መወዳደር ይችላል።እንዲሁም አዳዲስ ሀሳቦችን በፕሮግራሙ ላይ እንዲጨመር የሚፈልግ ባለሙያ ካለ ሀሳቦችን በፅሑፍ ማቅርብ ይቻላል።አአወቴፌ ከኮልፌ ቀ/ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን እና ከኮልፌ ቀ/አስ/ወጣቶችና ስፖርት ፅ/ቤት ጋር በመተባበር
የአዲስ አበባ ምርጥ ቡድን ለ2ኛ ኢት/ወጣቶች ኦሎምፒክ ከ15-17 ዕድሜ ክልል የቅድመ ዝግጅት ስልጠና ዝግጅት።እናመሰግናለን
ማስተር ኸይረዲን ለቡድናችን ለምታደርገው ድጋፍ ከልብ እናመሠግናለን።አአወቴፌ
የማስተር ኤ የስፖርት ትጥቅ አቅራቢ በማስተር አምደፂዮን ሀብቴ አማካኝነት ለ10 ስፖርተኞች ዩኒፎርም ስላቀረበልን በልዑካን ስም ከልብ አመሠግናለሁ።
ማስተር ኤፍሬም ቶሎ ምላሽ ስለሰጠኸን ከልብ እናመሰግናለን በልዑካን ስም።
ለሁሉም 1,የክ/ከተማ ፈዴሬሽኖች 2,አሰልጣኞች(ጁኒየር-ሲኒየር፥ባለሙያ) 3,ለሁሉም ዳኞች 4,ለሁሉም ስፖርተኞች 5,ለአሠልጣኞች ሙያ ማህበር 6,ለዳኞች ሙያ ማህበር 7,ሌሎችም ቀና ልብ ላላቸው በሙሉ የአዲስ አበባ ወርልድ ቴኳንዶ የ2ኛ የኢት/ወጣቶች ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ምርጥ ቡድን በአሁኑ ሰዓት በራሱ አቅም ለከተማው የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የተሻለ ስልጠና እያካሄደ የሚገኝ ሲሆን በቀጣይ 10 ቀናት አዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው ሀገር አቀፍ የውድድር መድረክ ላይ ይሳተፋል ስለሆነም ጥሪ የተደረገላችሁ አካላት ልዑካን ቡድኑን በሙያ፥በገንዘብ፥በቁሳቁስ፥ውሃ፥ሙዝ እና የቁርስ የምሳና የራት ወጪ በማቅረብ እንዲሁም በሞራልም ከጎናቸው ድጋፍ በመስጠት እንድታበረታቱ ጥሪ እናስተላልፋለን።አአወቴፌ
без подписи
የአዲስ አበባ ወርልድ ቴኳንዶ የ2ኛው ኢት/ወጣቶች ኦሎምፒክ የከተማ ምርጥ ቡድን ዝግጅትና እስካሁን አብረውን በስልጠና ላይ የቆዩ ሰልጣኞችን በትናትናው ዕለት ጥቅምት 13/2018 ዓ.ም የሚቀነሱትን በምስጋና ስናሰናብት ለቀጣይ የውድድር መድረክ የሚቀጥሉትን ደግሞ ወደ ውድድር ሽኝት ሲደረግ የሚያሳይ ምስል።አአወቴፌ
ስለሆነም እያንዳንዱ ክ/ከተማ ወ / ቴ / ፌ 92 ፤92 ሰዉ ይዛችሁ እንድትመጡ ጥሪ እናስተላልፍለን :: ከቻላችሁ ሁሉም ስልጣኞች በቦታው ተገኝተው የአሎምፒክ መከፈቻው ፕሮግራሞ የመመልከት እድል ቢያገኙ ጥሩ ነው ።አወቴ ፌ
የኦሎምፒክ የመክፈቻ የንቅናቄ እቅድ በዚህ መሰረት ለቅዳሜ ንቅናቄ ጥሪ አስተላልፉ 1. እግር ኳስ .500 2.አትሌቲክስ __500 3.ስፖርት ለሁለት __200 4,ቮሊቦል___100 5,እጅ ኳስ__100 3,3ቱ itf__እያንዳንዳቸው 1000 4,ወርልድ__1000 5.ካራቴ__1000 6,ውሹ___1000 7,ጁዶ___500 8,ኢንተግሬትድ__1000 9,ኪክ ቦክስ__500 10,ግሎባል __500 11,ትራዴሽናል__500 12ቀሪ ሌሎች ፌዴሬሽኖች__እያንዳንዳቸው--100 ሰው በእለቱ ፕሬዝዳንት እንዲገኙ አድርጉ።