tgindex
Karalo G/s/s official mereja /የካራሎ አ/2ኛደ/ት/ቤት የመረጃ ገጽ

Karalo G/s/s official mereja /የካራሎ አ/2ኛደ/ት/ቤት የመረጃ ገጽ

Статистика
Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
9
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
und
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
14 авг.
Подписчики
3 799
+34 за 3 дн.
Сутки
+25
+0,66%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
2 068
22 постов
Вовлечённость
54,4%
к подписчикам
Постов в день
1,3
всего 22
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1 232
1/48двое суток
1 411
1/72трое суток
1 522

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • без подписи

  • без подписи

  • 13 авг.1 0045

    Screenshot (Aug 13, 2026 5:58:36 PM)

  • 13 авг.1 2305

    ቀን 07/12/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ከግል ወደካራአሎ 2ኛ ደ/ት/ቤት የተመደባችሁና ለመመዝገብ የምትመጡ ተማሪዎች ከዚህ በታች በተቀመጠው ሊንክ መሰረት በበይነ መረብ(Online) መመዝገብ ይኖርባችኋል፡፡ በዚህ መሰረት ያልተመዘገበ ተማሪ ክፍል ድልድል መስራት የማይቻል ስለሆነ ተማሪም ሆነ ወላጅ ትኩረት በመስጠት እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን፡፡ karalos.sims.addislearning.edu.et/frontend/page/online-admission ማሳሰቢያ፡- ከመንግስት ት/ቤት የምትመጡ ተማሪዎችን አይመለከትም፡፡

  • 12 авг.1 51312

    ቀን 6/12/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ለአዲስ ት/ት ፈላጊዎች በሙሉ !አዲስ በመሸኛ ለሚመጡ ተማሪዎች ምዝገባ ሰኞ ነሐሴ 11/2018 ዓ.ም መሆኑን ከወዲሁ እያሳወቅን፡፡አስፈላጊውንመስፈርት በሟሟላት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ

  • 12 авг.1 39015

    ቀን 6/12/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ !በተለያየ ምክንያትምዝገባ ያለፋችሁ ተማሪዎች ካለምንም ቅጣት መመዝገብ የምትችሉት ነሐሴ 8/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ

  • 11 авг.1 6808

    без подписи

  • 11 авг.1 6778

    без подписи

  • 11 авг.1 68010

    без подписи

  • 10 авг.2 0149

    ቀን 04/12/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በተመደባችሁበት ቦታ እንድትማሩ ተደጋጋሚ መልዕክቶች በማስታወቂያ እየተገለፁ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በት/ቤት አቴንዳንስ ክትትል ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ በተከታታይነት መረጃ እየተያዘ ይገኛል፡፡ በመማር ላይ ያሉ ተማሪዎች እንዳሉ ሁሉ አሁንም አሳማኝ ባልሆነ ምክንያት የማጠናከሪያ ትምህርቱን እየተከታተላችሁ አይደለም፤ ወላጅም ክትትል እያደረገ እንዳልሆነ ማሳያ ነው፡፡ ስለሆነም ሁሉም የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በምድባችሁ በመገኘት የማጠናከሪያ ትምህርቱን እንድትማሩ፣ ወላጆችም የበኩላችሁን ኃላፊነት እንድትወጡ እየገለፅን በቀጣይ ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ያልተጠናቀቁ ተግባራት ላይ ለሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡                                  ት/ቤቱ

  • 7 авг.3 40311

    cluster center summer tutorial participant karalo secondary school students

  • 7 авг.3 30012

    ቀን 01/12/2018 ዓ.ም ጥብቅ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በተመደባችሁበት ቦታ እንድትማሩ ተደጋጋሚ መልዕክቶች በማስታወቂያ እየተገለፁ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በት/ቤት አቴንዳንስ ክትትል ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ በትላንትናውና በዛሬው ዕለት በክላስተር ማዕከል ክትትል የተደረገ ሲሆን በዛሬው ዕለት የተገኛችሁ ተማሪዎች በየምድብ ሴክሽናችሁ መሰረት አቴንዳንስ የተላከ ሲሆን የማትገኙና የማትማሩ ተማሪዎች በአቴንዳንሱ መሰረት እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡ በተጨማሪም ያለምድብ ሴክሽን በመገኘት የምትማሩና በአቴንዳንስ ላይ በመጨረሻ በእስኪርብቶ የምትፅፉና የምትፈርሙ ተማሪዎች ትክክል ስላልሆነ በምድባችሁ ብቻ በመገኘት እንድትማሩ እናሳውቃለን፡፡ የ11ኛ ና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በደረጃቸው መሰረት በክላስተርና ት/ቤት ደረጃ መማር እንዳለባቸው በግልፅ ያስቀመጠ በመሆኑ ቀሪ ተማሪዎች ከስህተታችሁ እንድትታረሙ እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

  • 7 авг.2 9191из Abreham Fasil

    без подписи

  • 7 авг.2 9201

    без подписи

  • 7 авг.2 8162из Abreham Fasil

    без подписи

  • 7 авг.2 8172из Abreham Fasil

    без подписи

  • 7 авг.2 8203

    без подписи

  • 7 авг.2 2902

    ካራአሎ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች መማሪያ መፅሐፍ ለማስራጨት መምህራን እና አስተዳደር ሠራተኞች በየትምህርት ዓይነቱ የማደራጀት ስራ ሲሰራ የሚያሳይ ፎቶግራፍ

  • 7 авг.2 3541

    ማስታወሻ የክረምት

  • 6 авг.2 9608

    ቀን 30/11/2018 ዓ.ም ድጋሚ ማስታወቂያ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የተማሪዎችን ዉጤት ለማሻሻል የክረምት ማላቂያ ስትራቴጂ በክላስተርና በት/ቤት ደረጃ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋት 2፡30-6፡30 ሰዓት የማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን በዛሬውም ዕለት በተደረገ የክፍል አቴንዳነስ ክትትል እስካሁን በመማር ላይ ያልሆናችሁም ሆነ ውስን ቀናት እየተገኛችሁ የምትቀሩ ተማሪዎች ከምዝገባና መታወቂያ ስርጭት ጋር ችግር ውስጥ እንዳትገቡ በተመደባችሁበት ቦታ ከ2፡30 ሰዓት በፊት በመገኘት ትምህርታችሁን እንድተከታተሉ በድጋሚ በጥብቅ እየገለፅን በዚህ ምክንያት ለሚወድ ማንኛውም እርምጃ ኃላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ