- Последний пост
- 12 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 4
- Всего постов
- 24
- Тип
- открытый
- Язык
- om
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 2 220
- 1/48двое суток
- 2 544
- 1/72трое суток
- 2 743
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ODUU GAMMACHIISAA BARATTOOTA AFAAN OROMOO AKKA AFAAN TOKKOFFAATTI BARACHUU BARBAADDAN HUNDAAF MANNI BARUMSAA WALIIGALAA SADARKAA 2FFAA DAJJAZMAACH WANDIRAAD BARA BARNOOTAA 2019 KEESSATTI ADEEMSIFAMUUF GAMA BARBAACHISAA TA’E HUNDAAN KOPHII GAHAA TAASISUUN GALMEE EEGALEE KAN JIRU YOO TA’U BARATTOONNI KUTAA MAGAALAA ADDA ADDAA FI NAANNOO OROMIYAA IRRAA DHUFTANII, AFAAN OROMOO AFAAN DHALOOTAA KEESSAN TA,EE, AFAAN OROMOO AKKA AFAAN TOKKOFFAATTI BARACHUU BARBAADDAN HUNDI MANNI BARUMSAA ISIN SIMACHUUF QOPHII HUNDA XUMMUREE WAAN JIRUUF DHUFTANII AKKA GALMOOFTAN GAMMACHUU GUDDAAN ISIN BEEKSIFNA. M/B
без подписи
без подписи
Guyyaa-2/12/2018 BEEKSIISA Barattoota haaraa kutaa 9ffaa bara barnootaa 2019ffatti Mana Barumsaa keenyatti barachuu barbaaddanii fi ramaddiin keessan Mana Barumsaa Waliigalaa Sadarkaa 2ffaa Dajjazmaach Wandiraad ta’e hundaaf
без подписи
без подписи
ቀን 02/12/18 ዓ.ም የምዝገባ ማስታወቂያ ለ2019 ዓ.ም የት/ርት ዘመን በት/ቤታችን መማር ለምትፈልጉ ምድባችሁ በደጃ/ወንድይራድ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለሆናችሁ የ9ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ
ቀን 2/12/2018 የነባር ተማሪዎች የማጣሪያ ምዝገባ ጥሪ ለደጋሚ የት/ቤታችን 9ኛ ክፍል ተማሪዎች እና ላልተመዘገባችሁ ነባር ከ9ኛ- 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ደጋሚ የት/ቤታችን 9ኛ ክፍል ተማሪዎች እና በተለያየ ምክንያት ከዚህ ቀደም ለነባር ተማሪዎች በወጣው የምዝገባ መርሀ ግብር መሰረት ሳትመዘገቡ ለቀራችሁ ነባር ተማሪዎች በመጪው ሰኞ 4/12/2018 ዓም ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ ስንል እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ፦ ከሰኞ 4/12/2018 ቡሀላ የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ የምንጀምር በመሆኑ ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ በማጣሪያ ፕሮግራሙ መሰረት ሠኞ ምዘገባችሁን እንድታጠናቅቁ!!!
የማጠናከሪያ ት/ርት ለምትማሩ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ በ01/12/2018 ልክ እንደዛሬው በየክፍሉ ቁጥጥር ስለሚደረግ ክፍል ውስጥ ተገኝታችሁ ት/ርታችሁን የማትከታተሉ ተማሪዎችን ለይተን የበጋውንም የማትቀጥሉ መሆናችሁን እየገለፅን ልጆቻችሁን ለማትልኩ ወላጆችም ለሚከሰተው ተጠያቂነት ሀላፊነት የማንወስድ መሆናችንን ለማሳወቅ እንወዳለን ። ት/ቤቱ
без подписи
የማጠናከሪያ ት/ርት ለምትማሩ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ አርብ በ01/12/2018 ልክ እንደዛሬው በየክፍሉ ቁጥጥር ስለሚደረግ ክፍል ውስጥ ተገኝታችሁ ት/ርታችሁን የማትከታተሉ ተማሪዎችን ለይተን የበጋውንም የማትቀጥሉ መሆናችሁን እየገለፅን ልጆቻችሁን ለማትልኩ ወላጆችም ለሚከሰተው ተጠያቂነት ሀላፊነት የማንወስድ መሆናችንን ለማሳወቅ እንወዳለን ። ት/ቤቱHubachiisa :-Barattoota Kutaa 11ffaa fi 12ffaa barumsa dabalataa sagantaa gannaatiin barachaa jirtan hundaaf: Gaafa guyyaa 01/12/2018 akkuma har'aa kutaa keessan keessatti to'annoon waan taasifamuuf, barattoonni Daree keessatti argamuun barumsa keessan hin hordofne adda baasnee barumsa gannaas kan itti hin fufne ta'uu keessan beeksisaa, warra ijoollee keessan hin ergineefis rakkoo uumamu kamiifuu itti gaafatamummaa kan hin fudhanne ta'uu keenya isin beeksisuu barbaadna
без подписи
https://www.facebook.com/share/v/19KWMeDfcY/
ከ9ኛ ወደ 10ኛ ክፍል ለተዛወራችሁ እና ለ10ኛ ክፍል ደጋሚ ነባር ተማሪዎች በሙሉ የምዝገባ ፕሮግራማችሁ ከላይ ባለው መልኩ የተከለሰ መሆኑን እያሳወቅን ሁላችሁም ከ 1-2/12/2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ በግንባር ቀርባችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ ስንል እናሳስባለን።Barattoota kutaa 9ffaa irraa gara kutaa 10ffaatti dabartanii fi barattoota kutaa 10ffaa irra deebitan hundaaf: Sagantaan galmee keessanii akkaataa arman olitti eerameen kan fooyya’e ta’uu isaa isin beeksisaa, hundi keessan guyyaa 1-2/12/2018 A.L.H. gidduutti qaamaan dhiyaachuun galmee keessan akka xumurtan isin beeksifna.
ማስታወቂያ የክረምት ማጠናከሪያ ለምትማሩ ተማሪዎች በሙሉ ባደረግነው ክትትል መሰረት የምትቀሩ: ክፍል የምትቀያይሩ እና ዩኒፎርም ባለመልበስ ከተመዝጋቢ ተማሪዎች ጋር በመቀላቀል ግቢ ገብታችሁ ነገር ግን ክፍል የማትገቡ ተማሪዎች ስላላችሁ:- ነገ ሀሙስ በ30/11/2018 ጥብቅ ቁጥጥር ስለምናደርግ ሁላችሁም ዩኒፎርመቸሁን ለብሳችሁ ጠዋት በሰዓቱ እንድትገኙ ት/ርቱን በአግባቡ አንድትከታተሉ ለማሳሰብ እንወዳለን ። ት/ቤቱ
ከ10ኛ ወደ 11ኛ ክፍል ለተዛወራችሁ እና ለ11ኛ ክፍል ደጋሚ ነባር ተማሪዎች በሙሉ የምዝገባ ፕሮግራማችሁ ከላይ ባለው መልኩ የተከለሰ መሆኑን እያሳወቅን ሁላችሁም ከ 29-30/11/2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ በግንባር ቀርባችሁ ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ ስንል እናሳስባለን።
Guyyaa -25/11/2018 BEEKSISA Barattoota gara kutaa 12ffaa fi 11ffaatti dabartan Hundaaf Barnoota tiitooriyaalii ganna kennamaa jiru ilaalchisee barattoonni ramaddii Daree isiniif ramadame dhiisuun Daree birootti argamuun osoo maqaan keessan atteendaansii darichaaf qophaa’e irratti hin argamiin bakka duwwaa irratti mallattoo mallatteesuu keessanii fi daree itti ramadamtan keessatti argamuu dhabuu keessan to’annoo fi hordoffii taasifneen kan mirkaneessine ta’uu fi hafteen isin irratti galmaa’aa jiraachuu isaa mirkaneessineerra. Kanaafuu gaafa guyyaa 27/11/2018 irraa eegaltanii daree itti ramadamtan qofaatti argamuun barnoota kennamaa jiru akka hordoftanii fi Atteendaansii to’annoof qophaa’e sirnaan akka mallatteessitan isin hubachiisaa, Barattoonni ramaddii daree keessanii hin beekiinii fi haaraa galmooftan Rammaddii Daree keessanii beeksisa kana waliin kan maxxanfame ta’uu cimsinee isin beeksifna.
ቀን - 25/11/2018 ማስታወቂያ ወደ 12ኛ እና 11ኛ ክፍል ለለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ እየተሰጠ ላለው የክረምት የማጠናከሪያ (ቲቶሪያል) ትምህርት በተመለከተ፣ ተማሪዎች የተመደበላችሁን ክፍል በመተው በሌላ ክፍል ውስጥ በመገኘት ስማችሁ ለዚያ ክፍል በተዘጋጀው attendance (አቴንዳንስ) ላይ ሳይኖር በባዶ ቦታ ላይ እየፈረማችሁ መሆኑን እና በተመደባችሁበት ክፍል ውስጥ አለመገኘታችሁን ባደረግነው ቁጥጥርና ክትትል አረጋግጠናል። በዚህም ምክንያት ቀሪ እየተመዘገበባችሁ መሆኑን እናሳውቃለን። ስለሆነም ከ27/11/2018 ጀምሮ በተመደባችሁበት ክፍል ብቻ በመገኘት የሚሰጠውን ትምህርት እንድትከታተሉ እና ለቁጥጥር የተዘጋጀውን attendance (አቴንዳንስ) በአግባቡ እንድትፈርሙ እያሳሰብን፣ የክፍል ምደባችሁን የማታውቁ እና አዲስ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የክፍል ምደባችሁ ከዚህ ማስታወቂያ ጋር አብሮ የተለጠፈ መሆኑን አጥብቀን እንገልጻለን።
በቀን 17/11/18 ዓ.ም በተለጠፈው ነባር ተማሪዎች የምዝገባ ጥሪ ማስታወቂያ ላይ ማስተካከያ የተደረገ መሆኑን እያሳወቅን፤ ወደ ቀጣዩ ክፍል የተዛወራችሁ / የደገማችሁ ነባር ተማሪዎች በሙሉ በተቀመጠው ዝርዝር መርሃ-ግብር እና የክፍል ተራ ቁጥር (Roll Number) መሠረት ከ ሀምሌ 25/2018 ዓመ ጀምሮ በግንባር ቀርባችሁ እንድትመዘገቡ ስንል እናሳስባለን።
አስቸኳይ ማስታወቂያ ለነባር (2018) ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሀሙስ በ23/11/18 እና ዓርብ በ24/11/2018 በሚከተለው ፕሮግራም መሰረት መማሪያ መፅሀፍ መልሳችሁ ክሊራንስ አንድትይዙ ለማሳሰብ እንወዳለን ። 1.ከ12-01 አስከ 12-03= ነገ ሀሙስ ጠዋት ከ2:30_6:30 2.ከ12-04 አስከ 12-05= ነገ ሀሙስ ከሰዓት ከ7:30_10:30 3.ከ12-06 አስከ 12-08= ዓርብ ጠዋት ከ2:30_6:30 4.ከ12-09 አስከ 12-10= ዓርብ ከሰዓት ከ7:30_10:30 ይሆናል። ማሳሰቢያ:- መፅሀፍ መልሶ ክሊራንስ ለሚኖረው ተማሪ ብቻ በቅርብ ቀን ትራንስክሪብት የሚሰጠው ይሆናል። ት/ቤቱ