Yederaw - የደራው
Статистикаየደራው መጽሔት "ፀሐይ አትጠልቅም!" visit | www.yederaw.com ያግኙን @YederawSupport
- Последний пост
- 16 июн.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ዴልታ ኤስፒኤምዩ አካዳሚ ይፋዊ የምረቃ እና የምስረታ ስነ-ስርዓቱን አካሄደ #Yederaw I በመዋቢያ እና የውበት ጥበብ (Aesthetics) ዘርፍ ላይ ያተኮረው የዴልታ ኤስፒኤምዩ አካዳሚ (DELTA SPMU ACADEMY) ይፋዊ የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ ተካሄደ። የዴልታ ኤስቴቲክስ ትሬይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መስራች እና ዋና ስራ አስፈጻሚ ኤደን ካሳሁን በሰጡት ይፋዊ መግለጫ፣ ተቋሙ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ወጣቶች በተለይም ከዋና ከተማው ውጪ በየክልሎቹና በየገጠራማው አካባቢ ለሚኖሩ ዜጎች ተደራሽ የሚሆን ተግባራዊ እና ዘመናዊ የሙያ ስልጠናዎችን ለመስጠት ራዕይ ሰንቆ ስራ መጀመሩን ገልጸዋል። በፕሮግራሙ ላይ እንደተገለጸው፣ ተቋሙ በውበት ጥበብ ዘርፍ የሚስተዋለውን የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለመቅረፍ እና ወጣቶች የራሳቸውን የስራ እድል እንዲፈጥሩ ለማስቻል ያለመ ነው። ዋና ስራ አስፈጻሚዋ በማብራሪያቸው “ስራን ለመፈለግ ብቻ ሳይሆን ስራን ለመፍጠር፣ ገቢን ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ነጻነትን ለመቀናጀት፣ ክህሎትን ለመማር ብቻ ሳይሆን ህይወትን ለመለወጥ” በሚል መርህ ተቋሙ ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመው፣ ዴልታ አካዳሚ ፍጹም ባይሆንም ስህተቶችን እየታረመ እና የአሰራር መንገዶችን እያሻሻለ ከማህበረሰቡ ጋር በቅንነት ለመስራት ቃል መግባቱን አስረድተዋል። የዴልታ ኤስቴቲክስ ትምህርቱን 80 ፐርሰንት በኦንላይን ሲሆን 20 ፐርሰንት በተግባር ይሰጣል ተብሏል። በመግለጫው ማጠቃለያ ላይ ተቋሙ ለወደፊት ተማሪዎቹ፣ ለደጋፊዎቹ እና ለሽርክና አጋሮቹ ምስጋናውን ያቀረበ ሲሆን፣ ይህ የምስረታ ታሪክ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አዲስ የስራ እድል እና የክህሎት በር የሚከፍት መሆኑም ተመልክቷል። በፕሮግራሙ ላይ ላይ የክብር እንግዳ በመሆን የሜሪጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፏል።
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ሊዮስ የምግብ ዘይትና አኩሪ ምርቶች ለ'እኛው ለኛው' የአረጋውያን መርጃ ማዕከል የግማሽ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አበረከተ በምግብ ዘይትና አኩሪ ምርቶች ዝግጅት የሚታወቀው ሊዮስ (Leos)፤ በቢሾፍቱ ከተማ ለሚገኘውና ለሁለት አስርተ ዓመታት በአረጋውያን መርጃነት ለዘለቀው 'እኛው ለኛው' ማዕከል የ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ይህ የድጋፍ መርሀግብር የተከናወነው በግብርናውና በኢንዱስትሪው ዘርፍ ቀዳሚ ተጠቃሽ የሆኑትና የሊዮስ የምግብ ዘይትና ሶያ ምርቶች ባለቤት የነበሩት የመቶ አለቃ ለማ አስፋው መታሰቢያ ፕሮግራም ላይ ነው። መቶ አለቃ ለማ አስፋው በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የዶሮና የእንስሳት መኖ ማምረቻ ድርጅት በመመስረት የሚታወቁ ሲሆን፤ ከዚህም ባሻገር አለማ ፋርምስ (Alema Farms) እና ሊዮስ የምግብ ዘይት ፋብሪካን በመሳሰሉ ግዙፍ ተቋማት አማካኝነት በሀገሪቱ የግብርና ግብዓት እጥረት ላይ ትልቅ መፍትሄ ሲያመጡ የቆዩ ባለራዕይ ነበሩ። ይህ በስማቸው የተደረገው ድጋፍም ድርጅቱ የእሳቸውን የበጎ አድራጎት አርአያነት ለመከተል ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው። በቢሾፍቱ ከተማ በተካሄደው በዚህ ስነ-ስርዓት ላይ የዲቦራ ፋዉንዴሽን መስራችና ባለቤት አቶ አባዱላ ገመዳን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የድርጅቱ አመራሮች ተገኝተዋል። ሊዮስ የምግብ ዘይትና አኩሪ ምርቶች ድርጅት ጥራት ያለው ምርት ለገበያ ለማቅረብ በጥር 2007 ዓ.ም ተመስርቶ ወደ ስራ መግባቱ ይታወሳል። ድጋፍ የተደረገለት 'እኛው ለኛው' የአረጋውያንና የህጻናት መርጃ ማእከልም ላለፉት 20 ዓመታት በርካታ ወገኖችን ሲረዳ የቆየ አንጋፋ ተቋም ነው።
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи