SoeMojo-Grade 8-Online resource
Статистика- Последний пост
- 22 июл.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 191
- 1/48двое суток
- 218
- 1/72трое суток
- 236
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! ዛሬ ለትምህርት ቤታችን ታላቅ የደስታና የኩራት ቀን ነው። የ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን 100% በማለፍ እና ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገባቸው ከልብ እንኳን ደስ አላችሁ እላለሁ። በትጋት፣ በትዕግሥት እና በቁርጠኝነት ያደረጋችሁት ጥረት ዛሬ ታላቅ ፍሬ አፍርቷል። በተለይም ለክቡራን መምህራኖቻችን ከልብ የመጣ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። ያሳያችሁት ትጋት፣ ትዕግሥት፣ ታማኝነት እና ሙያዊ ብቃት የዚህ ታላቅ ስኬት መሠረት ነው። ለተማሪዎቻችን የሰጣችሁት እውቀትና መነሳሳት ይህን ውጤት እንዲያስመዘግቡ አስችሏቸዋል። ውድ ተማሪዎቻችን፣ ይህ ውጤት የጉዞአችሁ መጀመሪያ ብቻ ነው። ትልቅ ሕልም ይኑራችሁ፣ በትጋት ቀጥሉ፣ በሥነ ምግባር፣ በአክብሮት እና በታማኝነት ተለይታችሁ ቀጣይ ስኬቶቻችሁን አስመዝግቡ። እንዲሁም ለክቡራን ወላጆቻችን በልጆቻችሁ ትምህርት ላይ ስላደረጋችሁት ድጋፍ፣ ትብብር እና በትምህርት ቤታችን ላይ ስላሳያችሁት እምነት ከልብ እናመሰግናለን። ይህ ስኬት የሁላችንም የጋራ ስኬት ነው። ይህ ታላቅ ድል ለወደፊት የበለጠ ስኬትና ከፍታ እንዲያመጣ እመኛለሁ። ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎቻችን፣ ለመምህራኖቻችን፣ ለወላጆቻችን እና ለመላው የትምህርት ቤታችን ማህበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ! በአንድነት እንማራለን፣ በአንድነት እናሸንፋለን።
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ጨረቃ ዛሬ በመታየቷ የዒድ አል-ፈጥር በዓል ነገ ይከበራል የሸዋል ወር ጨረቃ ዛሬ ቅዳሜ በመታየቷ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል ነገ እሁድ መጋቢት 21 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚከበር ተገልጿል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ 1 ሺህ 446ኛው የኢድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት፤ ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር አስተምኅሮቱን በመተግበር ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ @Yenetube @Fikerassefa
Share Qabiyyee Qorumsaa.pdf
Barattootaafi Maatii Barattootaa Mana barumsaa Keenya Hundaaf Barumsi Seemistara lammaafaa kan jelqabu Guraandhala 10/2017 waan ta’eef torban lamaaf jechuunis hanga Guraandhala 21 tti haala barameen dabareedhaan waan barataniif kutaa 1-5 waaree dura 2:00-6:45 yommuu ta’u barattootni kutaa 6-12 waaree booda 7:00- 11:30ti ta’uu isaa hubattanii ijoollee keessan haala kanaan mana barumsaatti akka nu ergitan kabajaan gaafanna. Nagaa wajjiin ለትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ትምህርት የሚጀመረው የካቲት 10/2017 ስለሆነ ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ማለትም የካቲት 21 ድረስ በተለመደው መልክ በፈረቃ ይሆናል፡፡ ስለዚህ ከ1-5ክፍል ጠዋት 2:00-6:45 ከ6-12ክፍል ከሰዓት በኋላ 7:00- 11:30 ስለሆነ ልጆቻችሁን በዚሁ መልክ እንድትልኩልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡ ከሰላምታ ጋር
ለትምህርት ቤታችን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች እና የተማሪዎች ወላጆች የ6ኛ እና የ 8ኛ ክፍል የሁለተኛ መንፈቀ ዓመት ትምህርት የሚጀመረው የካቲት 3/2017 ስለሆነ ለዚህ ሳምንት ተማሪዎች ከ 2፡00-7፡00 ሰዓት ትምህርት ላይ እነደሚቆዩ ታውቆ ወላጆች ወደ ትምህርት ቤት ልጆቻችሁን እንድትልኩ በትህትና እንጠይቃለን፡፡ ከሰላምታ ጋር
Barattootaafi Maatii Barattootaa Kutaa 6ffaa fi 8ffaa Mana barumsaa Keenya Hundaaf Barumsi Seemistara lammaafaa kutaa 6ffaa fi 8ffaa kan jelqabu Guraandhala 3/2017 waan ta’eef torban kanaaf barattootni ganama sa’aatii 2:00 -7:00 akka barumsa irra turan beektani mana barumsaatti akka eergitan kabajaan gaafanna. Nagaa wajjiin
видео или голосовое, без подписи
Very urgent
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи