አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
СтатистикаThis is offical account of Addis Ababa Abattoris Enterprise Website: www.aaae.gov.et Facebook: www.facebook.com/AAAEKERA Corporate -Email - info@aaae.gov.et
- Последний пост
- 10 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 4
- Всего постов
- 24
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 141
- 1/48двое суток
- 161
- 1/72трое суток
- 174
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
без подписи
በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ተቋማዊ ለዉጥን እንዴት እናመጣለን እንዲሁም የተቋምን ራዕይ እና ተልእኮን ማወቅ ለምን ይጠቅማል ብራንድን ማወቅና መቀየር ደንበኛን መሰረት ያደረገ ስትራቴጂ መንደፍንና የተለያዩ ተቋሙን እንደቢዝነስ ተቋም ሊያሳድግ በሚችሉ ሀሳቦች ላይ ሰፊ ማብራሪያና ስልጠና በኮሜርሻል ኖሚኒስ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ በሆኑት ኮማንደር ጥላሁን ጸጋዬ የተሰጠ ሲሆን በስልጠናዉም የተሳተፉ የድርጅቱ ሰራተኞችና የማኔጅመንት አባላት ከስልጠናዉ ሰፊ ግንዛቤ ይጨብጣሉ ተብሎ ይጠበቃል:: ፌስቡክ:-https://www.facebook.com/AAAEKERA ቲውተር፡-https://twitter.com/AAAEkera ቴሌግራም፡-https://t.me/AAAEKERA ነፃ ስልክ መስመር:-8868
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አመራሮች በተገኙበት ለአዲስ አበባ ቄራዎች የጤና የእግር ኳስ ቡድን የስፖርት ትጥቅ ርክክብ ተከናወነ በርክክቡም ወቅት የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ እንደተናገሩት ይህ የጤና እግር ኳስ ቡድን የተቋሙን መልካም ገጽታ በማስተዋወቅ ረገድ ከፍ ያለ ሚና እንደሚኖረዉ በመግለጽ በሰራተኞች መካከልም የመተባበርና የአንድነት መንፈስ የመፍጠር አቅም አንደሚኖረዉ ገልጸዋል ፡፡ የእግር ኳስ ቡድኑ ሰብሳቢ አቶ ኤልያስ ሀይሉ በበኩላቸዉ ከአመራሩ የተደረገላቸዉን ድጋፍ አድንቀዉ የድርጅቱን ስም እንደመያዛቸዉ ለተቋሙ የመልካም ገጽታ ግንባታ የሚጠበቅባቸዉን አንደሚወጡ የተናገሩ ሲሆን በቀጣይም በሌሎች የስፖርት ዘርፎች ላይ በተመሳሳይ እንቅስቃሴ አንደሚያደርጉና ለዚህም የተቋሙ እና አመራሩ ብሎም የመላዉ ሰራተኛ ድጋፍ ቀጣይነት ባለዉ መልኩ እንዲደረግላቸዉ አሳስበዋል፡፡
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አመራርና ሰራተኞች በተቋሙ እየተገነቡ ያሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ያሉበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ ያከናወኑ ሲሆን ፕሮጀክቶቹ ሲጠናቀቁም ገጽታን ከመገንባት በዘለለ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን የሚመልሱ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи