- Последний пост
- 12 апр.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ለመላዉ የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን እና ለመድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል በሰላም በፍቅር በጤና አደረሰን አደረሳችሁ ። መልካም በዓል ይሁንላችሁ ቤተሰብ 🙏
Dear Parents and Students follow this link to join our new telegram channel 👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻 @AFMACSchannel
без подписи
без подписи
без подписи
Congratulations kidus for your great achivement in the abacus competition .3rd out of 37 schools GREAT😀
ውድ ወላጆች ለሁለተኛ ጊዜ ነው የምናስጠነቅቃችሁ። ከነገ ቅዳሜ ሀምሌ 19/2017 ዓ.ም በህዋላ ሲስተሙ ይዘጋል። ያላስመዘገባችሁ በአግባቡ ልጆቻችሁን እንድታስመዘግብ በድጋሚ አናስጠነቅቃቹሀለን።
ውድ የአውዚሊየም ወላጆች እንደምን ዋላችሁ ምዝገባ በተጠበቀው ልክ ልጆቻችሁን እያስመዘገባችሁ አይደለም ። በቀሪዎቹ ሶስት ቀናት ውስጥ ለማጠናቀቅ ሞክሩ። የልጆቻችሁን እድል አታስመልጡ።
без подписи
ውድ የአውዚሊየም የ8 ክፍል ተማሪዎች ሽርሽር እንሄዳለን ባላችሁት መሰረት ማክሰኞ 2:30 ሐምሌ 15/2017 ዓ.ም አውዚሊየም በመገኘት ከሚስተር ቴድሮስ ጋር ስለ ጉዞ ውይይት ታደርጋላችሁ። ጉዞዋችሁ እንጦጦ ሲሆን የትራንስፖርት ዋጋ በሰው 300 ሲሆን ወደ ፓርኩ መግቢያ ደግሞ 200 ብር ሲሆን በአጠቃላይ 500 ብር መሆኑን አውቃችሁ እንዲሁም የወላጅ /የአሳዳጊ ፍቃድ ከተሰጣችሁ በተጠቀሰው ቀን ብሩን ይዛችሁ እንድትገኙ እንገልፃለን ። ብሩን የምትከፍሉት አንደኛ ደረጃ ጸሀፊ የሆነችው ሚስ ሄለን ቢሮ ነው። ትምህርት ቤቱ።
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи