tgindex
Commercial Bank of Ethiopia Trade Union (CBETU ) - Official

Commercial Bank of Ethiopia Trade Union (CBETU ) - Official

Статистика

This is CBETU official Telegram channel. The Trade Union was established on Dec 2 ,1960E.C Currently Members: 36,000+ https://www.facebook.com/Tradeunion2018 https://cbetradeunion.org

Последний пост
8 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
0
Всего постов
23
Тип
открытый
Язык
ti
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
8 146
+35 за 3 дн.
Сутки
+19
+0,23%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
7 528
23 постов
Вовлечённость
92,4%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 23
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
7 345
1/48двое суток
8 417
1/72трое суток
9 078

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 8 авг.5 0221022

    የሃዘን መግለጫ ** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የድሬዳዋ ዲስትሪክት ጃሎ ቅርንጫፍ ሠራተኛ እና የማኅበራችን አባል የነበሩት አቶ መሃመድ አህመድ ባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በሕክምና ስረዱ ቆይተዉ ሐምሌ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት በመለየታቸዉ የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለሥራ ባልደረቦቹ መፅናናትን እንመኛለን፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር!

  • 5 авг.9 17036

    без подписи

  • 5 авг.9 32833

    без подписи

  • 5 авг.9 21335

    без подписи

  • 5 авг.8 28135

    без подписи

  • 5 авг.8 32535

    без подписи

  • 5 авг.8 31234

    без подписи

  • 5 авг.8 80010935

    የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር 69ኛ ዓመታዊ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ ተካሄደ፡፡ ******** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር 69ኛ ዓመታዊ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ ከሐምሌ 27–28 ቀን 2018 ዓ.ም ተካሄዷል። በምክር ቤት ስብሰባው የ2018 ዓ.ም የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሪፖርት፣ የኦዲት ሪፖርት እንዲሁም የ2019 ዓ.ም የበጀት ዕቅድ በሰፊው ተወያይቶባቸው በምክር ቤቱ ጸድቀዋል። በተጨማሪም ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ወቅታዊ የሠራተኞች ጥያቄዎች የባንካችን ኤክስኩቲቭ ም/ፕሬዘዳንት ኮርፖርት ሰርቪስ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እና ም/ፕሬዝዳንት ሰው ሀይል ወ/ሮ እየሩሳሌም አመሃ ማብራሪያና ምላሽ ሰጥተዋል። በመጨረሻም በ2018 ዓ.ም የላቀ አፈጻጸም ላሳዩ ተጠሪ ጽሕፈት ቤቶች እውቅና ተሰጥቷል። በዚሁ መሠረት፡- 1ኛ ደረጃ – ንፋስ ስልክ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት 2ኛ ደረጃ – አሰላ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት 3ኛ ደረጃ – ዲላ ተጠሪ ጽሕፈት ቤቶች በመሆናቸዉ እውቅና ዋንጫ ተበርክቶላቸዋል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማህበር "በአንድነት ለተሻለ ሕይወት እንተጋለን!" Telegram https://t.me/CBETUOfficial Facebook https://www.facebook.com/TradeUnion2018 Website https://cbetradeunion.org ስልክ ቁጥር፡- +251111130294 / 0906570000

  • 5 авг.5 7913

    без подписи

  • 5 авг.6 0763

    без подписи

  • 5 авг.5 7873

    без подписи

  • 5 авг.6 0633

    без подписи

  • 5 авг.5 9112

    без подписи

  • 5 авг.5 3533

    без подписи

  • 5 авг.5 3562

    без подписи

  • 5 авг.5 6103

    без подписи

  • 28 июл.8 1571332

    የሃዘን መግለጫ **** የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነቀምቴ ዲስትሪክት የክረሙ ቅርንጫፍ ሰራተኛ እና የማሕበራችን አባል በነበሩት በአቶ ለሚ ባይሳ ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እየገለፅን ለቤተሰቦቹ ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለሥራ ባልደረቦቹ መፅናናትን እንመኛለን፡፡                         የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሠራተኞች ማሕበር

  • 25 июл.10 тыс8

    без подписи

  • 25 июл.10,1 тыс8

    без подписи

  • 25 июл.9 8688

    без подписи